cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Ghion Maleda - ግዮን ማለዳ

ወቅታዊ መረጃዎች የሚቀርብበት ቻናል ነው👇 https://youtube.com/c/GhionMaleda

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
2 720
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-137 أيام
-6030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
የጥንቃቄና የጥቆማ መልዕክት ደብረ ኤሊያስ ገዳማውያኑን ጨፍጭፎ ከዚያው የከረመው ሃይል ለሌላ የጭፍጨፋ ተልዕኮ ወደ ደብረ ማርቆስ እያመራ ነው። በዚህ ሰዓት የውላ (ወደ ኤሊያስ እና አማኑኤል መገንጠያ) አካባቢ ደርሷል፤ መዳረሻው ማርቆስ ከተማ መሆኑንም አውቀናል። ሃይሉ እየተጓዘ ያለው በእግር ነው፤ ማርቆስ ለመድረስ 6:00 ሰዓታትን ይወስድበታል። ሌሊት 7:00 አካባቢ ገብቶ ከተማዋን ለመቆጣጠርና እርምጃ ለመውሰድ የተሰላ ጉዞ ነው። የወገን ሃይሎች መረጃው እንዲደረሳቸው አድርጉ። @GhionMaleda @GhionMaleda
إظهار الكل...
አጫጭር መረጃዎች 1. የጁቤ ወረዳ ሙሉ በሙሉ በአማራ ህዝባዊ ሃይል የኮርክ ብርጌድ ቁጥጥር ስር ውሏል። 2. የደብረ ማርቆስ ከተማ የሚሊሺያና ፖሊስ ግምጃ ቤቶች በህዝብ ቁጥጥር ውለው ጠላት ሊጠቀምባቸው የነበሩ መሳሪያዎች ገቢ ተደርገዋል። 3. የጎዛመን ወረዳ ፖሊስና ሚሊሺያ ግምጃ ቤቶች የነበሩ የጠላት ብአዴን ትጥቆች ወደህዝባዊ ሃይሉ ገብተዋል። 4. ደጋ ዳሞት ከትናንት ጀምሮ ከፍተኛ ውጊያ እየተካሄደ ይገኛል። እስካሁን ከ60 በላይ የፋሽስቱ ሰራዊት ተሸኝቷል፤ 16 እጃቸውን ሰጥተዋል፤ 1 ኦራል ከጥቅም ውጭ ሆኗል። ሌሎች ከፍተኛ መሳሪያዎች በቆንጆዎች እጅ ገብተዋል። በዚህ የተበሳጨው የፋሽስቱ ሃይል የገጠር መንደሮችን በታንክ እየደበደበ ነው። 5. ከአዴት ወደ ቋሪት አቅጣጫ የፋሽስቱ ሰራዊት እንቅስቃሴ አሁንም አለ። 6. በቅርቡ ከደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ የተመረቀ ልጅ ትናንት አመሻሽ ላይ በፍኖተ ሰላም ከተማ በፋሽስቱ ሰራዊት ተገድሏል። 7. አዲስ ዘመን አንድ የመከላከያ ፓትሮልና የተወሰኑ ሰራዊቱ አባላት ዛሬ ጠዋት 4:00 በህዝብ ልጅ ፋኖ ተማርከዋል። በዚህ ሰዓትም ከፍተኛ ውጊያ አለ። 8. ከባህርዳር ወደ ወልዲያ የተንቀሳቀሰው የፋሽስቱ ጦር ደብረታቦር ላይ ተቃውሞ ሲገጥመው 3 ንፁሃንን ተኩሶ ገድሏል። በዚህም ፋኖዎች የአፃፋ እርምጃ ወስደዋል። 9. ጎንደር ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ አዘዞ አካባቢ ወደህዝብ የተከሰው ሰራዊት ህዝባዊ ቁጣን ቀስቅሷል። በፋኖ እርምጃ የተወሰደባቸው የፋሽስቱ መጓጓዣዎች አሉ። 10. ደብረ ኤልያስ ብሔረ ብፁዓን አንድነት ገዳም 557 መነኮሳትን የጨፈጨፈው ፋሽስት በአሁኑ ሰአት ከደብረ ኤልያስ ወጥቶ የውላ ደርሶ ወደ ደብረ ማርቆስ ጉዞ ጀምሯል። 11. በወልዲያ መስመር ድልብና ሳንቃ ለፋሽስቱ ሲኦል መሆናቸውን ቀጥለዋል። 12. ላስታ ነፃ ቀጠና ሆኗል። ከ150 በላይ የፋሽስቱ ሃይል በምርኮ ተይዟል። 1 ሙሉ ኮንቴይነር ......... አልጨርሰውም🤨 13. ባህርዳር ኤርፖርት ጀርባ የነበሩት 2 ድሮኖችና የጦር ሄሊኮፕተሮች ዛሬ ከሰዓት ወደ ደብረ ዘይት ተወስደዋል። ድል ለአማራ ‼ #AmharaStruggle #Justice4Amhara #AmharaGenocide
إظهار الكل...
#ሰበር ዜና በደብረማርቆስ ከተማ የጎዛምን ፖሊስ ጣቢያ ህዝቡ ተቆጣጠረ። @GhionMaleda
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ከባህርዳር መርዓዊ ጫት ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ከነ ጫቱ እርምጃ ተወስዶበታል! መንገዱንም በዚህ መልኩ ዘግታለች። ፎቶ፦ ሳተናው ሚዲያ @GhionMaleda
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የላስታ አውራጃ ፋኖ በትናንትናው ዕለት ባደረገው ውግያ የላሊበላ አየር መንገድን ሙሉ በሙሉ ተቆጣጥሯል! ትናንት ምሳ ሰዓት አካባቢ በላሊበላ ኤርፖርት አካባቢ ለ 1:00 የቆየ የተኩስ ልውውጥ የላስታ አውራጃ ፋኖ አየር መንገዱን ሙሉ ለሙሉ መቆጣጠሩን በተለያዩ የሚዲያ አውታሮች ተዘግቧል። በዚህ ምክንያት 7:20 ላሊበላ ኤርፖርት ሊያርፍ የነበረ አውሮፕላን በረራ ሰርዞ መመለሱ ተገልጿል። በኤርፖርቱ ላይ የደረሰ ጉዳት ባይኖርም የተወሰነ የዕቃ ማሸሽ ሁኔታ በአየር መንገዱ ሰራተኞች ስራ ሲሰራ እንደነበር የአሻራ ምንጮች አረጋግጠዋል። ነበልባሎቹ የላስታ አውራጃ ፋኖዎች እስካሁኗ ሰዓት ድረስ አየር መንገዱን በተጠንቀቅ ላይ ሁነው እየተከታተሉት እንደሚገኙ ተረጋግጧል። Via፦ ጋዜጠኛ ሙሉጌታ አንበርብር @GhionMaleda @GhionMaleda
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
'' መከላከያ ሰራዊቱ የጀመረውን ይቀጥላል። እናንተ ግን መሳሪያ አስቀምጡና እንነጋገር'' ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ትንሽ ተስፋ ነበረኝ። ይህ ሰውዬ በመጨረሻው ሰዓት ወደ ህሊናው ይወድቃል የሚል ቅንጣቢ ተስፋ። 'እናንተን ሊገድል የዘመተው ሰራዊት የጀመረውን ይቀጥላል። እናንተ እየተገደላችሁም ቢሆን የተረፋችሁት ከእኛ ጋር እንነጋገር' የሚለው የዚህ ሰው የዛሬ መግለጫ የክልሉም ሆነ የፌደራል መንግስት ባለስልጣናት ሰላም ለመፍጠር ምንም ዓይነት ፍላጎት እንደሌላቸው የሚያሳይ ነው። የዛሬው መግለጫ ለታሪክ ተሰንዶ መቀመጥ አለበት። ነገ የፍትህ ቀን ሲመጣ ትልቅ ትርጉም አለው። የአማራ ህዝብ እያደረገ ያለው ተጋድሎ ፍትሃዊና ህጋዊ መሆኑ ከምን ጊዜውም በላይ ግልጽ እየሆነ መጥቷል። የትላንቱ የመከላከያ ሚኒስቴር መግለጫ እብሪትና ቅጥፈት የተሞላው መሆኑን ላስተዋለ ሰዎቹ ግዙፍ እልቂት ለማምጣት ቅንጣት ታክል ርህራሄ እንደሌላቸው የሚያረጋግጥ ነው። እንግዲህ ምርጫ የለም። ወደ ኋላ የቀረ ነገር አይታይም። ከፊት ግን ነጻነት አለ!! ጋዜጠኛ መሳይ መኮነን ለበለጠ መረጃዎች የቴሌግራም ሊንክ👇👇 https://t.me/GhionMaleda https://t.me/GhionMaleda
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
#ጎንደር የደብረታቦር ህዝብ አደባባይ ግልብጥ ብሎ በመውጣት ከኦነግ ሰራዊት ጋር ተያይዟል። ፋኖዎችን መንገድ በመዝጋት፣ትጥቅና ስንቅ በማቀበል እያገዘ ነው። @GhionMaleda @GhionMaleda
إظهار الكل...
አትገረምም🔥🔥🔥 የአገዛዙ የሠራዊት አባላት አንድ ቤት ድንገት ይገቡና የቤቱን አባወ ራ መሳሪያህን አውርድ" ብለው ካስወረዱት በኋላ ከቤት አስረው ይዘውት ይወጣሉ።"ለምን ባለቤቴን ትወስዱታላችሁ፤ምን አጠፋ? ብላ ስትጠይቅ "ፋኖ ሆኖ እየወጋን ነው" ብለው ይመልሱላታል። " እሱ ሚሊሻ ነው እባካችሁ ተውት" ብትልም ሰሚ አላገኘችም። ባለቤቱዋ ዝም ብለሽ ወደ ቤት ግቢ የሚል ምልክት ይሰጣታል።ይ ሄኔ ወደ ቤት በፍጥነት በመግባት ቤት ውስጥ ደብቀው ያስቀመ ጡትን ሌላ መሳሪያ በፍጥነት በማውጣት ባለቤቱዋን አግተው ሲ ወስዱ የነበሩ ሦስት የአገዛዙ ወታደሮችን ተኩሳ በመጣል ባሏን ነጻ አውጥታለች። @GhionMaleda @GhiobMaleda
إظهار الكل...
#አስቸኳይ መልዕክት ‼️ ከአዴት በኩል ወደ ብር አዳማ የገባው ሀይል ከአካባቢው ፋኖዎች ጋር  ውጊያ ጀምሯል። አበስከንና ልጅ አምበራ ያሉ ፋኖዎች እገዛ ለማድረግ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው። በመሆኑም ለሰከላ፣ ለአበስከን፣ ልጃምበራ፣ ለጣሊያ እና በአካባቢው ላሉ ፋኖዎች የቋሪት ብር አዳማ ፋኖዎችን እገዛ ለማድረግ ነፍጥ ያለው በነፍጡ፣ ነፍጥ የሌለው መንገዶችን እንዲዘጋ ጥሪ አቅርበዋል። #ብር አዳማ ለወታደራዊ በጣም ስትራቴጅካዊ ጠቀሜታ ያላት ቦታ በመሆኗ እና ከብር አዳማ አዴት፣ ከብር አዳማ አበስከን ሰከላ ቲሊሊ ፣ከብር አዳማ ቋሪት ጅጋ ፍኖተሰላም ወይም ደንበጫ የምታከፋፍል እንደ ጋሸና አይነት ስትራቴጂካል ቦታ በመሆኗ ቦታዋን ላለማስደፈር ጥሪ አቅርበዋል። @GhionMaleda @GhionMaleda
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ከህዋሀት ጁንታ ይልቅ የፋኖ ጁንታ አደገኛ እና የከፋ ነው። በሽምግልና ፣ በእርቅ ካልጨረስን በቀር አማራን የምችለው አይደለም። ጄኔራል ጌታቸው ጉዲና @GhionMaleda @GhionMaleda
إظهار الكل...