cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ወሎ የመረጃ ምንጭ

Amhara south wollo ethiopia

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
542
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-57 أيام
-4130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

የደብረታቦር ፋኖ እርምጃ የወሰደባቸው ራሳቸውን መከላከያ እያሉ የሚጠሩ የኦሮሙማ ታጣቂዎች
إظهار الكل...
ከቤተ አምሓራ ፋኖ በደሴ የተሰጠ ማስጠንቀቂያ! የአማራ ህዝብ የህልውና አደጋ በተደቀነበት በዚህ ፈታኝ ወቅት ጥቂት የነቁ ወጣቶች ብቻ አያደረጉት ባለው እልህ አስጨራሽ ትግል እዚህ ደርስናል።ከፍተኛ ቁጥር ያለው ወጣት ደግሞ በሱስ ተጠምዶ ይገኛል። ስለዚህ በዚህ ታሪካዊ ትግል ላይ እድሜው የሚፈቅድለት የአማራ ህዝብ መታገል እንዳለበት ስለምናምን ህዝቡ በተለይም ወጣቱ የመጣበትን የህልውና አደጋ ተገንዝቦ በአንድ ሀይል ነቅቶና ተግቶ መልስ እንዳይሰጥ የግል ጥቅማችሁን በማሰብ * በቤቲንግ ቁማር ★ በጫት መቃሚያ ቤቶች ★ በሺሻ ማጨሻ ቤቶች ★ በጭፈራ ቤቶች ★ በጃንቦ ቤቶች ተጠቃሚና አስጠቃሚዎች ላይ የቤተ አምሓራ ፋኖ በደሴ የማይቋረጥ ተከታታይ እርምጃ ስለ- ሚወስድ በዚህ የማደንዘዝ እና የመደንዘዝ ተግባር ላይ ለምትሳተፉ አካላት ለሚወሰድባችሁ ማንኛውም እርምጃ ሃላፊነቱን እራሳችሁ እንደምትወስዱ እየገለፅን ይሄንን ማስጠንቀቂያ ከዛሬ ቀን ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን እናሳስባለን። ቤተ አምሓራ ፋኖ በደሴ ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
🔥#ዙ_23_ተማርኳል‼️       #እረመጡ_ፋኖ💪 ጀግናው፣ሀገር ወዳዱ፣ የህዝብ ልጁ ፋኖ በተለያዩ ግንባሮች የኦነግን ጦር እያስጨነቀው ይገኛል። እየተደረገው ባሉ ውጊያዎች የአሸባሪው አብይ አህመድ ጦር አፍንጫውን እየተባለ ትጥቅ እየሰጠን ይገኛል💪 #የአማራ_ፋኖ  ከክላሽ ወደ #ዙ_23 ተሸጋግሯል‼️ #ክብር_እየተዋደቁ_ላሉ_ጀግኖች🙏 #ድል_ለአማራ_ፋኖ💪 #አማራ_ያሸንፋል‼️ #ፋኖ_ያሰንፋል!!
إظهار الكل...
ማክሰኞ ጠዋት! ሐምሌ 25/2015 ዓ.ም ዐበይት ዜናዎች 1፤ በአማራ ክልል ዋግኽምራ ዞን የሰቆጣ ከተማ ጸጥታ ምክር ቤት ነሃሴ 16 መከበር ለሚጀምረው የሻደይ (አሸንዳ) በዓል ፀጥታ ሲባል የሰዓት እላፊ ገደብ መጣሉን ትናንት ምሽት አስታውቋል። የጸጥታ ምክር ቤቱ፣ ከበዓሉ አከባበር ጋር በተያያዘ በከተማዋ ውዥንብር ለመፍጠር ያለመ የማኅበራዊ ሜዲያ ዘመቻ እየተካሄደ ነው ብሏል። ምክር ቤቱ፣ የሰዓት ገደቡ ከመቼ ጀምሮ እንደሚጸና ባይጠቅስም፣ ከምሽት 2:00 ሰዓት ጀምሮ በከተማዌ የሰዎችንና ተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ ማገዱንና ጦር መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስን መከልከሉን ገልጧል። የማኅበራዊ ሜዲያ ተጠቃሚዎችም፣ ኹከት የሚቀሰቅሱና "ከሃይማኖትና ብሄር ተጻራሪ" የኾኑ እንዲኹም በአገው፣ እማራና ትግሬ መካከል መቃቃርን የሚፈጥሩ መልዕክቶችን ከመጻፍና ከማጸራጨት እንደታገዱ ተገልጧል። 2፤ የጋምቤላ ክልል መንግሥት በክልሉ እያጋጠሙ የሚገኙ የሰላምና ጸጥታ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችል "የግምገማ መድረክ" በጋምቤላ ከተማ ማካሄድ መጀመሩን የክልሉ ኮምንኬሽን ቢሮ በማኅበራዊ ትስስር ገጹ ባሰራጨው መረጃ አስታውቋል። የግምገማ መድረኩ አየተካሄደ የሚገኘው፣ "እያመለጠን ያለው ወርቃማ ዕድል" በሚል መሪ ቃል እንድኾነ ቢሮው ገልጧል። በግምገማ መድረክ፣ የክልሉ መንግሥት አመራሮችና የዞንና የወረዳ አስተባባሪዎች እየተሳተፉ መኾኑንና መድረኩን እስከ ቀበሌ መዋቅር ድረስ የማድረስ እቅድ እንደተያዘ ቢሮው ጨምሮ አመልክቷል። 5፤ በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ታጣቂዎች ከሦስት ሳምንታት በፊት ያገቷቸውን ስድስት ግለሰቦች እንደገደሏቸው ቤተሰቦቻቸው ማረጋገጣቸውን ቪኦኤ ዘግቧል።  ከሳምንት በፊት ታጣቂዎች በወረዳው "ዳስ ግንዶ" በተባለ ቀበሌ ቁጥራቸው ያልታወቁ አርሶ አደሮችን አግተው በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ብር መጠየቃቸውን መስማቱንም ዘገባው ጠቅሷል። የቀበሌው አስተዳደር ሃላፊዎች፣ ለእገታው በእርቅ ወደ ሰላማዊ ኑሮ ተመልሰው የነበሩ የቅማንት ታጣቂዎችን ተጠያቂ ማድረጋቸውን ዘገባው ጨምሮ አመልክቷል። 4፤ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ትናንት አዲስ አበባ ከገቡት የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት አጃይ ባንጋ ጋር መወያየታቸውን አስታውቀዋል። ዐቢይ፣፣ ዓለም ባንክ ለኢኮኖሚ እድገታችን አስፈላጊ ሚና ይጫወታል በማለት በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሠፈሩት መልዕክት ገልጸዋል። የዓለም ባንክ ፕሬዝዳንት በኢትዮጵያ በሚኖራቸው ቆይታ፣ ከፋይናንስ ሚንስትር አሕመድ ሽዴና ከብሄራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ ጋር እንደሚወያዩ ባንኩ ቀደም ሲል ባሠራጨው መረጃ ገልጧል። 5፤ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በትግራዩ ኢፈርት ስር በሚገኙ 21 የንግድ ድርጅቶች ላይ የተጣለውን እገዳ ባለፈው ሳምንት ዓርብ ማንሳቱን "ኢትዮጵያ ኢንሳይደር" ዘግቧል። ፍርድ ቤቱ እገዳውን ያነሳው፣ ፍትህ ሚንስቴር ያቀረበውን ጥያቄ መሠረት በማድረግ መኾኑን የገለጠው ዘገባው፣ ፍርድ ቤቱ እገዳውን ላለማንሳት "በቂ፣ አሳማኝና ሕጋዊ" መሠረት አላገኘኹም ማለቱን ጠቅሷል። ፍርድ ቤቱ የንግድ ኩባንያዎቹን ከመንግሥት በአደራ ተረክቦ የሚያስተዳድረው ኮሜርሻል ኖሚኒስ የግል ኩባንያ፣ የኩባንያዎቹን ንብረት ለተወካዮቻቸው እንዲያስረክብ ጭምር አዟል ተብሏል። መንግሥት በሰሜኑ ጦርነት ወቅት በንግድ ኩባንያዎቹ ላይ የባንክ እገዳ የጣለው፣ ለሕወሃት "የገንዘብ ድጋፍ ያደርጋሉ" በማለት ነበር። 6፤ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር ውይይት አድርገው ትናንት ወደ አሥመራ መመለሳቸውን የኤርትራ መንግሥት ቃል አቀባይ የማነ ገ/መስቀል በትዊተር ገጻቸው ገልጸዋል። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ እና ፕሬዝዳንት ፑቲን በኹለትዮሽና ዓለማቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ የተወያዩት፣ የሩሲያና አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ቅዳሜ'ለት ከተጠናቀቀ በኋላ እንደኾነ የማነ ጠቅሰዋል። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ፣ ከሩሲያ ፓርላማ (ዱማ) ምክትል ሊቀመንበር ጋር ጭምር መወያየታቸው ተገልጧል። መልዕክቱን ሼር አድርጉ
إظهار الكل...
🔥#አሳዛኝ_ዜና ‼️ ከጎጃም አዲስ አበባ መስመር ጉዞ ላይ የነበረ ታታ የህዝብ ማመላለሻ መኪና ከአማራ ክልል በመነሳት ህዝብ ጭኖ ኦሮሚያ ሰሜን  #ቱሉ_ሚሊክ ሊደርስ ሲል ዘጠኝ ሰአት የኦነግ ሸኔ ሰራዊት ሙሉ ተሳፋሪዎችን አግተው ወደ ጨለቆ ወስደዋቸዋል ሲሉ የንስር አማራ ምንጮች ገለፁ‼️ #ዝምታችን_እስከመቼ#አማራ_በአንድነት_ተነስ
إظهار الكل...
ከመሸ ከግድያ አመለጠ በጎንደር ከተማ የሶስተኛ ፖሊስ ጣቢያ አዛዥ የሆነው ኮማንደር ደሳለኝ  ከምሽቱ 2:30 ጎንደር ከተማ በመኖሪያ ቤቱ አካባቢ ባልታወቁ ሰዎች የመግደል ሙከራ እንደተደረገበት ተነገረ
إظهار الكل...
የ9 ሰዎች ሕይወት አልፏል! 225 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያና ከ16 ሰው በላይ ጭኖ ከደባርቅ ወደ ጃናሞራ ሲጓዝ የነበረ መኪና መካነ-ብርሃን ከተማ ከመድረሱ በፊት መንገዱን ስቶ በመገልበጡ፤ የ9 ሰዎች ሕይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ ከ4 በላይ ሰዎች ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱ ተገልጿል። ለትኩስ መረጃዎችን የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇
إظهار الكل...
ሰበር ዜና‼️ ጋሸናን፣ መቄትን የተቆጣጠረው የአማራ ፋኖ አሳምነው ብርጌድ እና የጋይንትና አካባቢው ፋኖ ጋይንት፣ ነፋስ መውጫን ተቆጣጥሯል። ድል ለአማራ ሕዝብ
إظهار الكل...
መረጃ ኮምቦልቻ‼️ ብዛት ያለው ኮማንዶ ኮምቦልቻ ኤርፖርት እየተራገፈ ነው።ይኸውም ከሰሞኑ የአማራ ብልፅግና በስብሰባው ፋኖን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አጠፋለሁ ስላለ አጋዥ ኃይል ተብሎ ኮማንዶው መቷል ስለዚህ የምስራቅ አማራ አካባቢዎች ያላችሁ ፋኖ እና ህዝብ በተጠንቀቅ ጠብቁ። https://t.me/wolloyemerejamnchi
إظهار الكل...
ወሎ የመረጃ ምንጭ

Amhara south wollo ethiopia