መዝሙረ ዳዊት 🎶
ወንጌል ለ አለም ሁሉ!
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
258
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Repost from Christian_Answers
ሰማይና ምድር የማይችሉት
#እንደምን #ቻልሽው #የእኛ እናት
እንደዚ አይነት ነገር ስሰማ ለሁለተኛ ጊዜ ነው የዘማሪት ዘርፌ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤት ሆና ከዘመረቻቸው ዝማሬ መሀል አንዱ
"ያንን የሚነድ እሳት አንደምን #ቻልሽው ይላል " (ሙሉውን አድምጡት )
በእርግጥ ለቅድስት ድንግል ማርያም ለጌታዬ እናት ልዩ ፍቅር አለኝ ከእሷ ሕይወት የምማራቸው ብዙ ነገሮች አሉ ይሄ የማይካድ ሃቅ ነው ፡፡
ነገር ግን ከላይ ባስቀመጥኩት ሐሳብ ዙሪያ ይህንን ለማለት ወደድኩ
እርግጥ ነው አምላካችን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የሚችለው ሰማይም ይሁን ምድር ወይም ፍጥረት የለም ሁሉም የእጆቹ ስራ ናቸው ፡፡ ነገር ግን ሰማይና ምድር የማይችሉትን ማርያም በራሷ አቅም እንደቻለችው አርጎ "እንደምን ቻልሽው " ብሎ ዝማሬ መስራት ይደንቃል ፡፡ እራሱ በፍቃዱ ዝቅ ብሎ ምድርም ፣ የማርያም ማህጸንም እንዲችሉት ሆኖ መጣ እንጂ ማንም ሊችለው የማይችል መለኮት ነው ፡፡ ለእኛ ያለህ ፍቅር ልዩ ነው ዝቅ ብለህ ምድርም፣ የማርያም ማህጸንም እንዲችልህ ሆነህ መጣህ ብሎ እርሱን እንደማመስገን ፣ለእርሱ እንደመቀኘት እነኚህ ግን ማርያም በራሷ አቅም እንደቻለችው አድርገው በዝማሬ ማመስገናቸው ይደንቀኛል በእዛ ቤት ተወዳጅነት ለማግኘት ሲሉ ለእርሱ(ለኢየሱስ) የሚገባን ለማርያም በመስጠት ሊሸቅጡ ይሞክራሉ ፡፡
🗂 #ማጠቃለያ
መለኮት ምድርም የማርያም ማህጸንም እንዲችሉት ሆኖ የእኛን ስጋ ለብሶ ዝቅ ብሎ መጣ እንጂ እርሱ (መለኮት) ማንም የማይችለው ኃያል ነው ፡፡ ማርያምም ከእርሷ በሆነ መለኮትን የመቻል አቅም ኖሯት ሳይሆን መለኮት ራሱ የማርያም ማህጸን እንዲችለው ሆኖ ስለመጣ ነው ክብሩም ፣ሙገሳውም፣ ዝማሬውም፣ ለእርሱ ነው ዝቅ ብሎ ወርዶ ምድርም ፣ የማርያም ማሕጸንም እንዲችሉት ለሆነው ለእግዚአብሔር ይሁን ፡፡
ማርያምማ እሱን (መለኮትን ) ችላው ሳይሆን እሱ እንድትችለው ሆኖ መጥቶ ነው በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ቀድሷት፣ ጋርዷት ነው በእርሷ ያደረው ክብር ለእርሱ ይሁን ፡፡
በተጨማሪ ከመጽሐፈ ሚስጥር ገጽ 140 ያንብቡ
https://t.me/Christian_Answer/566
የክርስቲያኖች
Repost from Christian_Answers
Photo unavailableShow in Telegram
ከሐሰተኛ ነቢያት ተጠንቀቁ ይሄ የቅዱስ ቃሉ ትዕዛዝ ነው ፡፡
https://t.me/Christian_Answer
1 Corinthians 15 (አማ) - 1 ቆሮንቶስ
1: ወንድሞች ሆይ፥ የሰበክሁላችሁን ደግሞም የተቀበላችሁትን በእርሱም ደግሞ የቆማችሁበትን በእርሱም ደግሞ የምትድኑበትን ወንጌል አሳስባችኋለሁ፤
......አዎን አብዛኛውን ሰዉ የሚያስቱት ገና ነዉ ግዜ አለሽ/ክ ወጣት እኮ ነህ/ሽ እያሉ መፅሐፍ ቅዱስ እንዳናነብ ፣ እንዳንፀልይ...
በዚ መልኩ ድካም ፣ ዝለት እና ስንፍናን በህይወታችን ዉስጥ እንዲኖር ፣ በአገልግሎታችን ሰዎች እንዳይባረኩ ያደርጉናል ።
የሚያቱን
👿 በአንድ ወክት ነዉ አሉ ከሚያስቱት የሰይጣን መላክቶች ዉስጥ ፣ 3ቱ በአለቃቸዉ ፊት ቀረቡ ።
እናም እንዴት አድርጋቹ ነዉ ሰዎችን ምታስቱት ምን ያህል ሰውስ ታስታላቹ ብሎ ጠየቃቸው ።
1ኛዉ ሰይጣን "እኔ የዉሸት evolution theory እየነገርኩ ሰዉ ከእንስሳ ነዉ የሚፈጠረው ብዬ ነዉ አለ ።
2ኛዉ ሰይጣን ቀጠለ "እኔ የማስተዉ መንግስተ ሰማይና ሲዖል የለም ብዬ ነዉ አለ"።
3ኛ ሰይጣን " እኔ የማስተዉ ጊዜ አላቹ ቀስ ብላቹ ትፀልያላቹ ገና ብዙ እድሜ አላቹ ገና መፅሐፍ ቅዱስ ምታነብበት ትርፍ ጌዜ አለክ/ሽ እያልኩ" ነዉ አለዉ ይባላል ።
ይህ ምሳሌ ነዉ ።
ግን እስቲ ከእነዚህ የሰይጣን መላዕክቶች ዉስጥ የቱ ይበልጥ የሚሳካለት ይመስላችኀል?
ፈቃደኛ የሆናቹ ከታች👇 comment ስጡን እንወያይበታለን።
@mezmuradawite
Repost from መዝሙረ ዳዊት 🎶
🌊ወደ ባህር የተጣለው ተራራ 🌊
ክፍል 3
...በሃይል ተናገረች "አባባ መጸለይ አለብህ ጸሎት ሁልጊዜ እርዳታን ያስገኛል ።"አለች።
ይህቺ ሕፃን ልጅ ከቤተሰቡ ዉስጥ ስለ እግዚአብሔር እና ስለሚረዳዉ ሃይሉ በማሰብ የመጀመሪያዋ ነበረች። "አዎን እውነት ነው ።" አለች እናትየው " እግዚአብሔር በቃሉ <በተጨነቃችዉ ጊዜ ወደ እኔ ጩሁ እኔም አድናችኋለሁ> ብሏል ሲል በማከል። "ቢያድነን እመኛለዉ"በማለት ገበሬው መለሰ። የሚኩራራዉና ስሜት አልባ የነበረዉ ልቡ አሁን መለስለስ ጀመረ። በድንገት ከአይኖቹ እንባ እየፈሰሰ ወደ እግዚአብሔር መፀለይ ጀመረ። "ጌታ እግዚአብሔር ሆይ አድነን ለኔ ሳይሆን ለምስኪን ልጆቼ ስትል አድነን"እያለ አለቀሰ።
በመጨረሻም ያ ረጅም አሰቃቂ ለሊት አለፈ። ንጋት ሲመጣና ገበሬው ወደ ዉጪ መመልከት ሲችል ምን ያየ ይመስላችኋል ? ትናንትና በማሾፍ ሲቀልድበት የነበረው ትልቁ የአሸዋ ክምር ሙሉ ለሙሉ ከቦታው ጠፍቶ ነበር ። በሞገዱ ኃይል ተሰባብሮ በባህሩ ወሃ ታጥቦ ተወስዷል።
...ገበሬው ይህን ሁሉ በርጋታ ተመለከተ ። ተንሰቅስቆ እያለቀሰ በጉልበቶቹ ተንበርክኮ እንባ ከአይኖቹ እየፈሰሰ ጸለየ "ኦ እግዚአብሔር ሆይ አንተ አያልና ባለ ግርማ ነህ ፤ እባክህ ኃጥያቴን ይቅር በለኝ። ከዚህ ጊዜ አንስቶ አንተንና ቅዱስ ቃልህን አምን ዘንድ አስተምረኝ።"
🌊🌊🌊ተፈፀመ🌊🌊🌊
Join & share
👇👇👇👇👇
@mezmuradawite
@mezmuradawite
@mezmuradawite
✍@Kenityeti
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.