ar
Feedback
Hasaawu Bare

Hasaawu Bare

الذهاب إلى القناة على Telegram

#Spread_Positivity | #Self_Exploration This platform, aspires to see proactive generation.It focuses on holistical change in Sidama Community. 👇👇👇 https://youtube.com/@HasaawuBare?si=IQsg4voXnnKo14ZA 👆👆👆👆 Emai: hasaawubare@gmail.com @feedbackbare_b

إظهار المزيد
2 820
المشتركون
-424 ساعات
+57 أيام
-630 أيام
أرشيف المشاركات
ጥያቄ ካላችሁ ምስሉ ላይ እንደምታዩት በዚህ Direct Message ያድርጉልን

Direct message
Direct message

ለጓደኞችዎ በማጋራት (Share) ዕድሉን እንዲጠቀሙ እርዱአቸው። #ለመወዳደር_አትፍሩ መስፈርቱን ምታሟሉ ከሆነ በጣም ቀላል ነው፣ ሞክሩ #ጥያቄ ካላችሁ Direct message 🗨️ ላይ ይጠይቁን። መልካም ዕድል!

POSITION: ET SPONSORED TRAINEE #CABIN_CREW or #HOSTESS REQUIRED EDUCATIONAL QUALIFICATION:  A MINIMUM OF ETHIOPIAN UNIVERSITY ENTRANCE EXAM CERTIFICATE (EUEEC) WITH A MINIMUM 200 RESULT. AGE LIMIT: 21-30 YEARS’ OLD INCLUSIVE. HEIGHT: A MINIMUM OF 1.58 METER AND AN ARM RICH OF 212 CM FOR FEMALE AND A MINIMUM OF 1.70 METER FOR MALE. WEIGHT: PROPORTIONAL TO HEIGHT ENGLISH LANGUAGE PROFICIENCY: LEVEL III AND KNOWLEDGE OF OTHER LANGUAGE OTHER THAN ENGLISH IS ADVANTAGEOUS.   REGISTRATION DATE: - AUGUST 10, 2026 – AUGUST 14, 2026  REGISTRATION PLACES/ LOCATIONS: -  ADAMA SCIENCE AND TECHNOLOGY UNIVERSITY, ADAMA ADDIS ABABA, ONLINE (APPLICATION LINK WILL BE ACTIVATED DURING APPLICATION PERIOD) AMBO UNIVERSITY, AMBO ARBAMINCH UNIVERSITY, ARBAMICH ASSOSA UNIVERSITY, ASSOSA BAHIR DAR UNIVERSITY, BAHIR DAR WOLLO UNIVERSITY, DESSIE DIRE DAWA UNIVERSITY, DIRE DAWA UNIVERSITY OF GONDAR, GONDAR HARAMAYA UNIVERSITY; HARAR CAMPUS, HARAR HAWASSA AIRPORT, HAWASSA JIGJIGA UNIVERSITY, JIGJIGA JIMMA UNIVERSITY, JIMMA MADDA WALABU UNIVERSITY, ROBE WOLLEGA UNIVERSITY, NEKEMETE SEMERA UNIVERSITY, SEMERA WOLKITE UNIVERSITY, WOLKITE BORENA UNIVERSITY, YABELLO NEGELLE BORENA HEALTH SCIENCE COLLEGE, NEGELLE   N.B: MAKE SURE YOU FULFILL ALL THE ABOVE STATED QUALIFICATIONS. DURING REGISTRATION, PLEASE BRING / ATTACH ORIGINAL OF ALL YOUR SUPPORTING DOCUMENTS & EDUCATIONAL CREDENTIALS INCLUDING BUT NOT LIMITED TO: IF ANYONE FOUND TO APPLY OR JOIN ETHIOPIAN WITH FASLE INFORMATION IT WILL LEAD TO SUBSEQUENT TERMINATION FROM THE PROCESS OR EMPLOYEMENT UPON DISCOVERY OF THE FACT

REQUIRED QUALIFICATION for #TECHNICIANS :   A MINIMUM OF ETHIOPIAN UNIVERSITY ENTRANCE EXAM RESULT COMPLETION AND OF WHICH A MINIMUM OF 50% GRADE POINT IN MATHEMATICS, PHYSICS AND ENGLISH LANGUAGE EACH.OR A MINIMUM OF 10+3/ COLLEGE DIPLOMA/ LEVEL III/IV CERTIFICATE IN ELECTRONICS/ MECHANICAL AERONAUTICAL/ INDUSTRIAL ENGINEERING OR ANY RELATED FIELD OF STUDIES. AGE LIMIT: 18-25 YEARS’ OLD INCLUSIVE HEIGHT: 1.60 METER & ABOVE REGISTRATION DATE: - AUGUST 10, 2026 – AUGUST 14, 2026 REGISTRATION PLACES/ LOCATIONS: - ADAMA SCIENCE AND TECHNOLOGY UNIVERSITY, ADAMA ADDIS ABABA, ONLINE (APPLICATION LINK WILL BE ACTIVATED DURING APPLICATION PERIOD) AMBO UNIVERSITY, AMBO ARBAMINCH UNIVERSITY, ARBAMICH ASSOSA UNIVERSITY, ASSOSA UNIVERSITY OF GONDAR, GONDAR BAHIR DAR UNIVERSITY, BAHIR DAR WOLLO UNIVERSITY, DESSIE DIRE DAWA UNIVERSITY, DIRE DAWA BORENA UNIVERSITY, YABELLO WOLLEGA UNIVERSITY, NEKEMTE HARAMAYA UNIVERSITY; HARAR CAMPUS, HARAR HAWASSA AIRPORT, HAWASSA JIGJIGA UNIVERSITY, JIGJIGA JIMMA UNIVERSITY, JIMMA MADDA WALABU UNIVERSITY; ROBE CAMPUS, ROBE SEMERA UNIVERSITY, SEMERA NEGELLE BORENA HEALTH SCIENCE COLLEGE, NEGELLE WOLKITE UNIVERSITY, WOLKITE N.B: ADDIS ABABA ONLINE APPLICATION WILL BE ACTIVATED DURING APPLICATION PERIOD. ALL CANDIDATES ARE ONLY ALLOWED TO SUBMIT APPLICATION FOR ONE POSITION. MAKE SURE YOU FULFILL ALL THE ABOVE STATED QUALIFICATIONS. DURING REGISTRATION, PLEASE ATTACH/BRING ORIGINAL OF YOUR SUPPORTING DOCUMENTS & EDUCATIONAL CREDENTIALS INCLUDING BUT NOT LIMITED TO: IF ANYONE FOUND TO APPLY OR JOIN ETHIOPIAN WITH FASLE INFORMATION IT WILL LEAD TO SUBSEQUENT TERMINATION FROM THE PROCESS OR EMPLOYEMENT UPON DISCOVERY OF THE FACT.   @hasaawubare @hasaawubare #Dancha_Kaayyo #GoodLuck #መልካም_ዕድል

📢 New Vacancy Announcement #Position : Different ET Sponsored AMTS Positions #Position : ET Sponsored Trainee Cabin Crew For more details and application information, please visit the official website below https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies [  ✈️  ➢ @Ethio_Aviators  ]

Hasaawu bare maatenke Heewisamme | ተወዳደሩ

#አፊኒ ፊልም ተለቋል! ገብታችሁ እዩት https://youtu.be/Gi-NZzc8c-g?si=FE4aqaJlXdcjBper

#አፊኒ ፊልም ተለቋል! ገብታችሁ እዩት https://youtu.be/S1UTKr5XjGs?si=IUnsAI2PedbCeTdZ

የማይቀሪ ቀጠሮ ነገ 5:00 ሰዓት በአ/አበባ ስታድዬም ለተጠባቅ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጫዋታ የማይቀሪ ቀጠሮ ድል ለሲዳማ ቡና 💪 Roori Sidama !
የማይቀሪ ቀጠሮ ነገ 5:00 ሰዓት በአ/አበባ ስታድዬም ለተጠባቅ የኢትዮጵያ ዋንጫ ፍፃሜ ጫዋታ የማይቀሪ ቀጠሮ ድል ለሲዳማ ቡና 💪 Roori Sidama !

እንኳን ደስ ያለን! አላችሁ! የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የ2018 ዓም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፕዮን በመሆኑ ለመላው ሲዳማ ህዝብ፣ የክለቡ ደጋፊዎችና ወዳጆች እንኳን ደስ አለን/አላችሁ!
እንኳን ደስ ያለን! አላችሁ! የሲዳማ ቡና እግር ኳስ ክለብ የ2018 ዓም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፕዮን በመሆኑ ለመላው ሲዳማ ህዝብ፣ የክለቡ ደጋፊዎችና ወዳጆች እንኳን ደስ አለን/አላችሁ!

የደጋፊዎች ምርጫ እስከ ሰኔ 16/2018 ድረስ ብቻ ይቆያል!

ተቋማዊ ማንነት እጦት እና የብቁ መሪ እጦት ተቋማዊ ዓላማቸውን የተረዱና የተቋቋሙበትን ተግባር የሚከውኑ የተቋማቱን ምርት ወይም አገልግሎት ተጠቃሚ ለሆነው ማሕበረሰብ መስጠትና ማቅረብ በሚችሉበት ተቋማዊ አሰራር፣ አደረጃጀት፣ የሥራ ክንውን፣ መዋቅር. . . እንደሚገባ ደርጅተው በተሰጣቸው ኃላፊነት ሲሰሩ ለስልጣኔ፣ ለለውጥና እድገት ምሰሶና ጉልበት ይሆናሉ። የዘመኑ ተቋማት ለሀገር እደገትና ለውጥ ሚናቸው በእጅጉ የላቀ ነው። ገለልተኛ፣ ተዓማኒና የበቁ ተቋማት የዲሞክራሲ እድገት፣ የስልጣኔ ሞተር፣ የጠንካራ ሀገረ መንግስት ዋልታና ማገር እንዲሁም የትውልድ ተሻጋሪ ሀገር መሠረት በመሆን የሚያበረክቱት አስተዋጽኦ እጅግ የላቀ ነው። ተቋማቱ ከፖለቲካ ፍላጎት በይበልጥ ለሀገርና ለሕብረተሰብ ከሚሰጡት ፋይዳ አኳያ ተጠንተውና ታምኖባቸው ማንነታቸውን የመሆንና በማንነታቸው የመኖር ነጻነትና ጥንካሬ ሲኖራቸው የዜጎች መተማመንና የሀገር እድገት ፍጥነት እውን የማድረግ ኃይላቸው የላቀ ነው። አንዳንዴ የተቋም ማንነትና ምንነት ጠፍቶ ተቋም በግለሰብ ሲወከል አልያም የግለሰብ ፍላጎት ወይም ስልጣን ላይ ያለው አካል ፍላጎት ማስፈፀሚያ ሲሆን ተቋማዊ ማንነት ሲጠፋ፣ ሲሞትና ሲመክን ይታያል። ይህ ለዜጎች የመንከራተት፣ ለአላስፈላጊ ዋጋ መክፈል፣ ለሀገር ፍቅር መቀዛቀዝ፣ ለእድገት መገታት፣ ለትውልድ ስብራትና ለሀገር ዘላቂ እድገት እጦት ይዳርጋል። ቋሚ፣ የሀገርን ፍላጎት ጠባቂና ሰጪ፣ ትውልድን ተሻጋሪ ተቋማት የሚያሻን ለዚህ ነው። ሙስና፣ የስራ(የኃላፊነት) ሚናን ለይቶ አለማወቅና፣ ብቁ አለመሆን (ከአቅም በታች) መስራት ሌላኛው የሀገራች ፈተናና የሌሎች ችግሮች ምንጭና መንስኤ ነው። ተቋማቱ የተመሠረቱበትን ዓላማ ተረድተውና አውቀው ተቋሙን በዛ ማንነቱ ሊፈጥሩና ወደ ፊት ሊያራምዱ የሚችሉ፣ በክህሎትና በትምህርት ዝግጅታቸው ከተቋሙ ማንነት ጋር የሚጣጣሙ (fit) የሚያደርጉ፣ የበቁ፣ መሪ የሆኑ ሰዎችን በተገቢው ቦታቸው በተቋማት መጠቀም መቻል ተቋሙን በማንነቱ መኖር እንዲችል ያደርጉታል። ይህ መሆን ሲሳነውና ለፖለቲካው ካላቸው ውግንና አንጻር ብቻ ታይተው ለተቋማት መሪነት ሲታጩ የተቋምን ማንነት ያሳጡታል። ተቋማትም ዘመን ተሻጋሪ መሆን አይችሉም፤ ዜጎችም ደስተኛ ተገልጋይ አይሆኑም። ሀገሪቱም በተቋማት ውህደትና አስተዋጽኦ በጥንካሬ የማትገነባ ደካማ ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚና ማሕበራዊ ማንነት ያላት ለመሆን ትዳረጋለች። በብቁ መሪዎችና፣ በጠንካራ ተቋማዊ ምሰሶ የበረታችና የፀናች ሀገርን ለኢትዮጵያዊያን እንገንባ!! ምንተስኖት መኩሪያ

Postion:DIFFERENT AMT POSITIONS Location:ETHIOPIAN AIRLINES HEAD OFFICE, ETHIOPIAN AIRPORTS BUILDING GROUP RECRUITMENT AND PLACEMENT OFFICE Announcement:CALL FOR MEDICAL EXAMINATION https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/results#

📢 New Vacancy Announcement ▪️ Job Position 1: Department Head – Aerospace Management & Operations ▪️ Job Position 2: Laboratory Technician ▪️ Job Position 3: Radiology Technologist ▪️ Job Position 4: Pharmacist For more details and application information, please visit the official website below https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies [  ✈️  ➢ @Ethio_Aviators  ]

#New_Vacancy_Announcement ✈️ Ethiopian Airlines is inviting qualified applicants for the following positions: 📌 Engineer III – Aerospace Manufacturing 📌 Assistant Material Controller 📌 Reporting Specialist 📌 Manager Project Controls 📌 Manager Group Infrastructure Planning & Development 📌 E-DMS Expert 📌 Jr. Quality & Safety Assurance Officer 📌 Contract Admin Expert 📌 Manager IT Services 📌 Lenders & Investors Liaison Coordinator For detailed information and application requirements, please visit: https://corporate.ethiopianairlines.com/AboutEthiopian/careers/vacancies [  ✈️  ➢ @Ethio_Aviators  ]

ነፃ የትምህርት ዕድል‼️ #የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!! የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚ
+1
ነፃ የትምህርት ዕድል‼️ #የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!! የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል። @ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል። @የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡- - Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc) - Nuclear Physics and Technology (BSc) - Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc) - Heat Power Engineering (BSc) - Management in Technological Systems (MA) @የመወዳደሪያ መስፈርቶች ? • ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ። .ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ። ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል። መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከዛሬ ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። የትምህርት ዕድል‼️ #የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን የነጻ ትምህርት ዕድል ጥሪ አቅርቧል!!! የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ጠንካራ ሀገራዊ የኒውክሊየር መሰረተ ልማት ለመገንባት የሚያስችሉ ከፍተኛ ባለሙያዎችን ለማፍራት ለኢትዮጵያውያን ተማሪዎችና ሰልጣኞች በሩሲያ የነጻ ትምህርት ዕድል ማመቻቸቱን አስታውቋል። @ኮሚሽኑ ለ2026/27 የትምህርት ዘመን በሩሲያ በሚገኙ ስመጥር የሳይንስና የምህንድስና ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ መማር የሚፈልጉ ብቁ አመልካቾች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል። @የሚሰጡ የትምህርት ዘርፎች በኒውክሊየር ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ሲሆን እነዚህን ዘርፎችንም ያካትታል ፡- - Nuclear Power Engineering and Heat Physics (BSc & MSc) - Nuclear Physics and Technology (BSc) - Nuclear Power Plants Design, Operation and Engineering (BSc) - Heat Power Engineering (BSc) - Management in Technological Systems (MA) @የመወዳደሪያ መስፈርቶች ? • ለመጀመሪያ ዲግሪ (BSc) ዕድሜያቸው ከ20 ዓመት ያልበለጠ እና የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ አማካኝ ውጤታቸው 500 እና ከዚያ በላይ የሆነ። .ለሁለተኛ ዲግሪ (MSc/MA) ዕድሜያቸው ከ30 ዓመት ያልበለጠ እና በሳይንስና ምህንድስና ዘርፍ በከፍተኛ ውጤት የተመረቁ። ሴት አመልካቾች ለዘርፉ እንዲበረታቱ ኮሚሽኑ ጥሪ አቅርቧል። መስፈርቱን ምታሟሉ አመልካቾች ከትናንት ግንቦት 20/2018 ዓ.ም ጀምሮ ባሉት 5 የሥራ ቀናት ውስጥ የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን እና ደጋፊ ሰነዶቻችሁን በPDF በማዘጋጀት በኮሚሽኑ የኢሜል አድራሻ enecinfo@enec.gov.et መላክ የምትችሉ መሆኑ ተገልጿል። አዩዘሀበሻ ===================== 💎⬇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

photo content

Hasaawu Bare - إحصائيات وتحليلات قناة تيليجرام @hasaawubare