ስውሯ ማርያም ገዳም ቻናል
الذهاب إلى القناة على Telegram
የስውሯ ማርያም ገዳም ትክክለኛ ገጽ ዘወትር እሁድ ከአዲስ አበባ የደርሶ መልስ ጉዞ እናዘጋጃለን ጉዞ ለመመዝገብ 0982268080 0920665577 ጉዞ ለመመዝገብና ፀሎት ለማስያዝ በእነዚህ ስልክ ቁጥሮች ይደውሉ
إظهار المزيد876
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
أرشيف المشاركات
ለቅዱስ ገብርኤል ገዳም የታሰበው እቃ ሁሉ ተገዝቶል በልበ መልካም ሰዎች እግዚአብሔር ይመስገን አሁን ደሞ ለመቀደሻ ማይክ እንዲሁም ሳውንድ ሲስተም የለውም አግዙኝ 1000074418396 መስታወት
ስውሯ ማርያም ገዳም ከ 120 በላይ ስውራን አባቶች ያሉበት ቦታ ብዙዎች ደጆ ሲያዱሩ ወላዲተ አምላክ በራእይ እየተገለጠችላቸው ድናችሆል ሂዱ የምትልበት ትልቅ ገዳም ነው ታህሳስ 20 ና 21 ጉዞ አለ አዳሩ በ 20 ሄዶ በ 21 እና ደርሶ መልስ እሁድ 21 አለ እንዳቀሩ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል 0982268080 ና 0982946498
ዛሬ እኮ ጻዲቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ እኮ ነው እንኳን አደረሳችሁ🙏ስለጻዲቁ ብላቹ ሻማ አብሩ ዘክሩ ቀዝቃዛ ውሀም ቢሆን ከዛ ከበረከቱ ተካፈሉ በያላችሁበት🙏
የስውሯ ማርያም የገዳሙ አካውንት 1000520675047
ስም:ስውሯ ቅድስት ማርያም ንግድ ባንክ
ምስክርነት❤️እህቴ እንዴት ነሺ መስክሪልኚ ትላንት ማስቀደስ እስኪያቅተኝ በእራስ ምታት ተሰቃየው እቤት ገብቼም በጣም ተሰቃየው መሽቶ ለመተኛት ሞከርኩ ግን በቃ ላብድ ደረስኩ የማታ ፀሎትም አረኩ ግን ምንም በቃ ለሊት 7ሰዐት ላይ ሲያቅተኚ ተነስቼ የስውሩአ ማሪያም ስእል አድኖ ይዜ ተማፀንኩአት ቅባቅዱሷን ተቀባው ወዲያው ተወኚ እንቅልፍም ወስዶኚ አደርኩ ክብር ለድንግል ማሪያም
እህቴ መስክሪልኝ እግዚአብሔር ሥራ እጅጉን የሚደንቅ ነው ስውሯ ማርያም ቅዱስ ጊዮርጊስ እጨጌ ዩሐንስ ቃል የለኝም ብዙ ግዜ እንፈተና የገጥመናል ግን በድንግል ማርያም እናልፈዋለን 1ወንድሜ ታሞ ያለው ክፍለ ሀገር ነው አሞኛል ብሎ ስልክ ላይ ነገረን እመቤቴ አንቺ ድረሽለት ብዬ ስእለ አድኖ ፓስፖርቱ ውስጥ አርገንለት ነበር እሷን ጎኑ አርጉ ተኛ ለሊት የሚያመው ቦታ ላይ በእጆቿ ስትይዘኝ ነበር አለ ስነቃ የሚያመኝ ቦታ ለቀቀኝ ብሎ በስልክ ነገረኝ እህቴ እኔ ቃል የለኝም አመሰግናለሁ ከማለት ውጭ የእሷ ፍቃድ ሆኖ 3ጊዜ ገዳሟ መጥቻለሁ እግዚአብሔር ይመስገን ♥️♥️♥️♥️♥️እልልልልልል ብላችሁ እግዚአብሔር እመብዙኅን አመስግኑልኝ
ሰላም እህቴ እናቴ ስውሯ ማርያም ያደረገችልኝን ለመመስከር ነው ታናሽ እህቴ ከእናቴ ጋ ተጣልታ ስልኳን ዘግታ ጠፋችብን ለአንደኛዋ እህታችን የስንብት የሚመስል መልዕክት ልካላት ነበር በዛ ላይ ለቅርብ ጓደኛዋ ተስፋ የቆረጠ ሰው ንግግር ስታወራ ነበር አለችን በጣም ተጨነቅን የት ሄደን እንደምንፈልጋት ግራ ገባን ቤተሰብ በሙሉ ተጨነቅን ከዛ እኔ ወደስዕለ አድኗዋ ዞሬ እባክሽን እመቤቴ ከተሰወረችበት አውጫትና አለው ትበለን አግዥን አለሰኳት 30 ደቂቃ ሳይሞላ ደወለችልን 'ስለከፋኝ ጓደኛዬ ጋ ነኝ ብላ ከሌሊቱ 5 ሰአት ላይ ደወለችልን እመብርሐንን አመሰገናት የኔ ፈጥኖ ደራሽ ስውሯ ማርያም ክብር ይግባት ቋጠሮዬን ፈታልኝ ዳግመኛ ለደጇ እስክታበቃኝ ምስክርነቴን አድርሽልኝ።
በቅዱስ ሚካኤል ቀን በረከት ውሰዱ እንኳን ለገናናው ለቅዱስ ሚካኤል በአል በሰላም አደረሳችሁ ❤️እስቲ በርሜል ጋር ለሚገኘው የቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ያቅማችሁን አግዙ በረሀ ላይ ሆኖ መቅደሱ እንኳን መጋረጃ ምንጣፍ የለው የገደሙ አካውንት 1000575043578 ስም:በርሚል ፍኖተ ሰላም ቅዱስ ሚካኤ ቤ/ያን ። ንግድ ባንክ
የአሁኑ ታህሳስ 21ጉዞ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል ሁላችሁም ሼር አርጉ
ደርሶ መልስ ና አዳር አለ
ደርሶ መልስ መነሻ 21 መመለሻ 21
አዳር መነሻ 20- መመለሻ 21ጉዞ ለመመዝገብ 0982268080 ና 0982946498
የመነሻ ቦታ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን መገናኛ ውሀ ታክር(በላይ ኮተቤ ታክሲ መያዣ)
ጣፎ አደባባይ
ስውሯ ማርያም ገዳም የታህሳስ 21 አዳር የሚቀርነው እንዳይኖር ካልቻላቹ ደሞ ደርሶ መልስ የዛሬ 5 ወር አዳር በነበረው ፕሮግራም አንድ እህታችን አብራን መጣች ኤችአቪ ታማሚ የሆነች ቅዳሜ መጣች ለሊት ላይ በራእይ ድነሻል ሂጂ ተባለች ሰኞ ለት መታ ስትመረመር ድነሻል ተባለች ለብዙዎች በራዕይ እመቤታችን ተገልጣ ብዙ ችግራቸውን ወደምትፈታ ስውሯ ማርያም ገዳም አይቀርም 0982268080 ና 0982946498 አዳር መነሻ በ 20 መመለሻ 21 ደርሶ መልስ 21 መነሻ መመለሻ በ 21
በእለቱ የቅቤ እምነቶ ይሰጣል
ገዳሙን በማገዝ ከቃልኪዳኖ ተካፈሉ የገዳሙ አካውንት 1000520675047 ስም:ስውሯ ቅድስት ማርያም ንግድ ባንክ
በስውሯ ማርያም የተሰወረው ሁሉ ይገለጣል🙏የስውሯ ማርያም የገዳሟ ቃልኪዳን❤️
#ስውሯ ማርያም ብሎ በእምነት በደጄ መጥቶ የለመነኝን የተሰወረበትን ነገር ሁሉ እገልጥለታለው
#ወደ እኔ አምኖና ተማምኖ የመጣ ላላስምረው ደጄን አላስረግጠውም
#ለስውሯ ማርያም ብሎ ለቤተመቅደሱ መባውን የሰጠ በትዳሩና በህይወቱ ውስጥ ጠንቋይና መተተኛ አይደርስበትም
#ደጄን የተሳለመ ወይም እንዲሳለሙ ያደረገ የቅዱሳንን እድል ከልጄ ዘንድ እሰጠዋለሁ
ስውሯ ማርያም ገዳም መቶ ያልዳነ ጥያቄው ያልተመለሰ የለም በእመቤታችን ቀን መተው ብዙዎች ድነዎል ከኤች አቪ ከካንሰር ከሽባነት ተፈተዎል ታህስስ 21 ❤️ጉዞ አለ ደርሶ መልስና አዳር በእለቱ ከእሳት የተረፈው ስዕል አድኖ አጋንንት ስዕል አድኖው ሲወጣ መቆቆም ከብዶቸው የሚጥላቸው የእመቤታችን ስዕል አድኖ ይወጣል
❤️የደርሶ መልሱ መነሻ በ 21 መመለሻ ዎጋ 500
❤️አዳር መነሻ በ20 መመለሻ 21 ዎጋ 530
ሙሉ መስተንግዶ ምሳን ጨምሮ ነው
0982268080❤️0982946498 ደውለው
❤️የስውሯ ማርያም የገዳሟ ቃልኪዳን❤️
✅ስውሯ ማርያም ብሎ በእምነት በደጄ መጥቶ የለመነኝን የተሰወረበትን ነገር ሁሉ እገልጥለታለው
❤️ወደ እኔ አምኖና ተማምኖ የመጣ ላላስምረው ደጄን አላስረግጠውም
❤️ለስውሯ ማርያም ብሎ ለቤተመቅደሱ መባውን የሰጠ በትዳሩና በህይወቱ ውስጥ ጠንቋይና መተተኛ አይደርስበትም
✅ደጄን የተሳለመ ወይም እንዲሳለሙ ያደረገ የቅዱሳንን እድል ከልጄ ዘንድ እሰጠዋለሁ
በማርያም ሼር የማያረግ እንዳይኖር የስውሯ ማርያም ድንቅ ስራ ለአለም መስክሩ ስሜ ወለተ ሰንበት ይባላል በደሜ ውስጥ ኤች አቪ ነበረ በጣም ተሰቃየው ስለስውሯ ማርያም ሰማው ወድያው መስከረም 21 የአመቶ ላይ መጣው ከ 2 ወር በፊት አልቅሼ ነገርኮት ደጆ ቆሜ በ 24 ስዕል አድኖዎን ጡቴ ውስጥ አርጌ ተመረመርኩኝ ነጻ ሆንኩኝ በ ታህስስ 21 መጥቼ መሰክራለው ደጆ ላይ እልልል በሉና አመስግኑልኝ ❤️ቀጣይ ጉዞ ታህስስ 21 አዳርም ደርሶ መልስም አለ ለመመዝገብ 0982268080 ና 0982946498
እናቴ አመቤቴ ስውሯ ማርያም ያደረገችልኝን ለመመስከር ነው ዛሬ ቢሮ ስራ ላይ ሆኜ ከባድ ህመም ሰውነቴን ተሰማኝ በተለይም ግራ ጎኔን በጣም መጠዝጠዝ ጀመረኝ የእናቴ የስውሯን ማርያም ስዕለ አድኖ ከቦርሳዬ አውጥቼ የሚያመኝ ቦታ ላይ አድርጌ ቁጭ አልኩኝ ወዲያው ህመሜን አነሳችልኝ ሰላሜን ሰጠችኝ እናቴን አመስግኑልኝ ያለብኝን ችግሬን ቀርፋልኝ ከጭንቄ ገላግላኝ ደጇ መጥቼ እንድመሰክር ስርጉተ ማርያም ብላችሁ ጸልዩልኝ❤ እሷን መማጸኛ እናት አድርጎ የሰጠን መድሐኒአለም ይክበር ይመስገን አሜን።
ሰላም እህቴ ስውሯ ማርያም ያደረገችልኝን ለመመስከር ነው 1.ሁሌም ምስክርነት ሳነብ እኔንም ለደጅሽ አብቂኝ ብዬ አማጸናት ነበር ህዳር 16 በነበረው ጉዞ ደጇን እንድረግጥ ፈቀደችልኝ እና የውስጤን ጭንቀቴን ነግሬአት ስለቴን ተስዬ አመስግኜያት ተመለስኩኝ 2. እጅግ በጣም አስፈላጊ የሆነ የደንበኛ ዶክመንት ያስቀመጥኩበት ረስቼው እየፈለኩኝ ላገኘው አልቻልኩምና እባክሽን እናቴ ስውሯ ማርያም የተሰወረውን ይህን ዶክመንት አንቺ ግለጭልኝ ብዬ ተማጸንኳት አፍታም ሳይቆይ ወዲያው አገኘሁት ክብር ይግባት የኔ እናት 3. ባለቤቴን ሆዱን ድንገት ቁርጠት ይዞ አጣደፈው ሐኪም ቤትም ሄዶ መድሐኒት ወስዶ ሊሻለው አልቻለም ካመጣሁት ቅብዐ ቅዱስ የሚመገበው ምግብ ላይ ጠብ አድርጌ ስሰጠው ወዲያው ተሻለው በማግስቱ ጸበሏን ጠጥቶ ይኸው አሁን ደህና ኾኗል እግዚአብሔር ይመስገን እናቴ አመቤቴ ክብና ምስጋና ይድረሳት አባቴ ጻድቁ አቡነ አጨጌ ክብር ይግባቸው አሜን ለእናቴ ለስውሯ ማርያም ያዋየዃት ትልቅ ጉዳይ አለኝ አሳክታልኝ ደጇ ለምስክርነት እስክመጣ እባክሽን እህቴ መስክሪልኝ።
ስውሯ ማርያም ገዳም ሚሰሩት የበረከት ስራ ተሳተፉ አስራታችሁንም ለመስጠት የገዳሙ አካውንት ንግድ ባንክ 1000520675047ስም ስውሯ ቅድስት ማርያም
❤️ምስክርነት❤️እህቴ መስክሪልኝ እኔ 8ወር ነብስጡር ነኝ አልትራስውንድ ስነሳ ዶክተሮ ቆየችብኝ አልጋው ላይ መተኝት እሲኪያቅተኛብዙ ሰዓት ቆየችብኝ ስውሮ እናቴ የጠፋባትን አስገኝተሽ ከዚህ አልጋለይ በሰላም አስነሽኝ አልኳት ወዴያው ተነሽ ጨረሻለሁ አለችኝ ሁሉም ነገር ስላም ነው ተብዬ ወጣሁ አሁን በሰላም ሁለቱንም ታቅፌ እንድወጣ አመተ ገብርኤል ብለሽ እንዲፀልዩልኝ አረግልኝ በማርያም እሷን ጠይቄ ወር ባልሞላ ጊዜውስጥ ነው መንታ እርጉዝ መሆኔን ያወኩት ምንም ሳልስማ በስላም ጤናኝ ልጅ ታሳቅፈኝ 🙏🙏🙏
ዛሬ ወደ ስውሯ ማርያም መታ የመሰከረች እህታችን ❤️ወንድሜና ሚስቱ ልጅ አልነበራቸውም ለስውሯ ማርያም ነገርኮት ይሀው አሁን ባለቤቱ ነብጡር ናት አመስግኑልኝ ይዣቸው መጥቻለው እልልል በሉና አመስግኑልኝ ❤️ቀጣይ ጉዞ እሁድ ታህሳስ 21 ደርሶ መልስ ና አዳር አለ 0982268080❤️0982946498 ሁላችሁም ሼር አርጉ ሁሉም ይምጣ ይዳን ከበረከቱ ተካፈሉ
ዛሬ በጣም ልዩ ቀን ልዩ ጉዞ ነበር ልጅ የሌላቸው ልጅ ጸንሰው መሰከሩ እዛው አረጅም አመት የሚሰቃዩ ከአጋንንት እስራት ነጻ ወጡ በቃ ደስ የሚል የበረከት ቀን ቀጣይ ጉዞ በእመቤታችን አለት እሁድ ታህሳስ 21 ደርሶ መልስ ና አዳር አለ አዳር መነሻ ቅዳሜ መመለሻ እሁድ ❤️ደርሶ መልስ በ21 ነው ለመመዝገብ 0982268080 ና 0982946498 የጉዞ ዎጋ 500 ነገ ጠዎት ምስክርነቶች ይለቀቃሉል
