cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ETHIO EXIT EXAM🇪🇹

Working together to achieve our objective! https://www.youtube.com/@nasrutube1948 The purpose of this telegram channel is to show you what should happen in practice. ❤️College 👉CoBE 👉 CoSSH 👉 COAES 👉 CoHS 👉CoEBS 👉SOL

إظهار المزيد
Ethiopia3 536الإنكليزية71 914التعليم25 476
مشاركات الإعلانات
5 915
المشتركون
-224 ساعات
+597 أيام
+2 06030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
የግል ተፈታኞች ቅሬታና የትምህርት ሚኒስቴር ምላሽ ባለፈው ወር የተሰጠውን የመውጫ ፈተና የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች ከፈተናው ጋር ተያይዞ ያላቸውን ቅሬታ አቅርበዋል። "የመንግሥት እና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እኩል ፈተናውን ወስደው፣ ውጤት ለምን በተለያየ ጊዜ ተገለፀ?" "የመንግሥት ተፈታኞች በብዛት ሲያልፉ በርካታ የግል ተቋማት ተፈታኞች ለምን ወደቁ?" "እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ነጥብ ያላቸው መቶ ጥያቄዎች ተፈትን 37.92 አይነት ውጤት እንዴት ተመዘገበ?" የሚሉ ጥያቄዎች በተፈታኞቹ ተነስቷል። #ቲክቫህ_ዩኒቨርሲቲ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ የሆኑትን እዮብ አየነው (ዶ/ር) ጠይቋል። ከውጤት ነጥብ ጋር በተያያዘ ለተነሳው ጥያቄ ኃላፊው ተከታዩን ብለዋል፦ 1. የጤና ትምህርት ዘርፍ ሁለት ፈተና (ጠዋት ከ100 ከሰዓት ከ100 በድምሩ ከ200) ስለሚፈተኑና ለማለፊያ የሁለቱ ፈተናዎች ውጤት ተደምሮ አማካኝ ውጤት ስለሚያዝ ውጤታቸው በነጥብ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ 2. አንዳንድ የትምህርት ፕሮግራሞች ለምሳሌ ሒሳብ እና ማርኬቲንግ ማኔጅመንት በተለያዩ ምክንያቶች ተማሪዎች የተፈተኑት ጥያቄ ቁጥር ከመቶ ያነሰ ስለነበር ያገኙት ውጤት ወደ መቶ ሲቀየር በነጥብ ሊቀመጥ ይችላል፡፡ "ውጤት ሲገለፅ የጊዜ መቀዳደም ካልሆነ በስተቀር በሲሰተሙ ላይ ምንም አይነት ችግር እንዳልነበረ" ኃላፊው አረጋግጠዋል። የማለፍ ምጣኔን በተመለከተ "ተፈታኞቹ የተማሩባቸውን ተቋማት እንዲሁም የራሳቸውን ብቃት መመልከት" አለባቸው ብለዋል። ያስፈተኗቸውን ተማሪዎች 100% ያሳለፉ የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት እንዳሉ ኃላፊው ገልፀዋል። [ዘገባው የቲክቫህ ዩንቨርሲቲ ነው] ለጥቆማ 👇👇👇👇 ➡️ @Et_exit_exam_2024
إظهار الكل...
4👍 2🥰 1
Notcoin የመጀመሪያው Phase ላመለጣችሁ አሁን በራሳቸው ቦት Notcoin 2.0 ብለው ባመጡት Update Farm ማድረግ ተጀምሯል - Inviting Friends - Withdraws - Level Up የመጀመሪያው ዙር ላመለጣችሁ አዳዲስ በሚመጡ Task እየሰራችሁ Farm ማድረግ ትችላላችሁ https://t.me/notcoin_bot?start=er_33488153
إظهار الكل...
Notcoin

Probably nothing @notcoin

3👍 2🥰 1
New Project እስካሁን ካሉት ውስጥ ቢያንስ አንዱ list ሳይደረግ አዲስ Airdrop recommend አላደርግም ብየ ለራሴ ቃል ገብቼ ነበር።🙈 ነገር ግን Dogs የተባለዉን Airdrop የnotcoin official channel Share ሲያደርገው አልቻልኩም።😄 Btw I love #notcoin project!! ኮይን የሚሰጥተው 3 ነገሮችን አይቶ ነው። ⚫ቴሌግራም አካውንታችሁ የተከፈተበትን እድሜ ⚫Premium ተጠቃሚ መሆናችሁን ⚫ለጊዜው Tap/Tap የለውም። እሱም አንድ እፎይታ ነው። አሁን ጀምሩ! https://t.me/dogshouse_bot/join?startapp=ps6GE5cLTAiuubJxG1rmyw @Et_exit_exam_2024
إظهار الكل...
Join DOGS

Get rewarded with the most Telegram-native memecoin

👍 4
▪️Fresh Graduate🎴Zemen Bank SC🎴 ▪️Job Position  1 - Young Graduate Trainee ▪️Education: Degree in Banking and Finance, Accounting, Management, Economics or in related Business fields. ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧 https://elelanajobs.com/job/zemen-bank-sc-july-09-24/ ▪️Deadline: July 13/24
إظهار الكل...
Zemen Bank - Elelanajobs.com

Zemen Bank SC

👍 4 2🥰 1
What kind of information are you looking for?Anonymous voting
  • I am graduated, so job information is essential for me
  • I am going to take exit exam, so exit exam information and materials for exit exam are essential
  • Other
0 votes
👍 8 4😁 1
Photo unavailableShow in Telegram
#Update አገር አቀፍ የመውጫ ፈተና #በድጋሜ የወሰዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞች ውጤት ይፋ ተደርጓል፡፡ በድጋሜ የመውጫ ፈተናውን የወሰዱ ተፈታኞች ውጤት ሲማሩበት ወደነበረው ተቋም መላኩንና ተፈታኞችም ወዛው በመሔድ ማየት እንደሚችሉ በትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አገልግሎት ዴስክ ኃላፊ እዮብ አየነው (ዶ/ር) ለቲክቫህ ተናግረዋል። በተጨማሪም👇 https://result.ethernet.edu.et/ ላይ በመግባት ውጤት ማየት ይቻላል። በውጤታቸው ላይ ቅሬታ ያላቸው ተፈታኞች በትምህርት ሚኒስቴር ለተቋቋመው የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ማቅረብ እንደሚችሉም ተጠቁሟል። ©️ቲክቫህ ለጥቆማ 👇👇👇👇👇👇 ➡️ @Et_exit_exam_2024
إظهار الكل...
👍 10👎 3
#Qormaata_Biyyoolessaa #KUTAA_12FFAA Qormaanni Biyyaalessaa Kutaa 12ffaa har'a eegalee jira. Qormaanni marsaa jalqabaa barattoota saayinsii hawaasaaf Adoolessa 3-5, 2016 tti Afaan Ingiliffaa fi Herregaa sagantaa qormaata guyyaa jalqabaa har'aa keessatti ni kennama. Bara kana barattoonni gara kuma 700 ta’an qormaata kutaa 12ffaa toora interneetii fi waraqaa irratti ni fudhatu jedhamee eegama. 📡 MIIDIYAA @Et_exit_exam_2024 📡
إظهار الكل...
3👍 1🥰 1
@Et_exit_exam_2024 ▪️For Fresh Graduate🎴Ethio Telecom🎴 ▪️🚩Required No: 50+++ ▪️Job Position 1 - Contact Center Advisor(For Fresh Graduate) Education: Degree or Level V with COC in Management, Business Management, Business Administration, Marketing Management, Economics, Accounting & Finance, Financial Accounts Management, Business Information System, Management Information System and Accounting and Finance etc graduated since 2013 E.C ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧 https://elelanajobs.com/job/ethio-telecom-july-09-24/ @Et_exit_exam_2024 ▪️Deadline: July 18/24 @Et_exit_exam_2024
إظهار الكل...
👍 2🥰 1😁 1
የወሰዳቸውን 52 ኮርሶች በሙሉ A+ ያመጣው ተመራቂ ተማሪ መርቲኑ ቶሌራ በ2016 ዓ.ም ከአምቦ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግና ፋይናንስ ትምህርት መስክ በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቋል፡፡ ባለብሩህ አዕምሮው ተማሪ መርቲኑ 4.00 አጠቃላይ ውጤት (CGPA) በማምጣት የወርቅ ሜዳሊያ እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ተማሪ መርቲኑ በዩኒቨሲቲ ቆይታው የወሰዳቸውን 52 ኮርሶች በሙሉ A+ በማምጣት ድንቅ ውጤት አስመስግቧል። @Et_exit_exam_2024
إظهار الكل...
👍 10🥱 2👏 1
▪️Fresh Graduate🎴Zemen Bank SC🎴 ▪️Job Position  1 - Young Graduate Trainee ▪️Education: Degree in Banking and Finance, Accounting, Management, Economics or in related Business fields. ▪️Find More Details here           💧💧💧💧💧 https://elelanajobs.com/job/zemen-bank-sc-july-09-24/ ▪️Deadline: July 13/24 @Et_exit_exam_2024
إظهار الكل...
Zemen Bank - Elelanajobs.com

Zemen Bank SC

👍 1
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.