cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ዘ ኦርቶዶክስ photographs

በዚህ ቻናል የተለያዩ ለprofile የሚሆኑ አሪፍ አሪፍ ኦርቶዶክሳዊ ምስሎች እንዲሁም መፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆኑ አስደሳች ጥቅሶች በስፋት ያገኛሉ እንዲሁም ወቅታዊ ኦርቶዶክሳዊ መረጃዎችን በግንባር ቀደምትነት የምታገኙበት ቻናል ነው

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
343
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-57 أيام
-2030 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

03:14
Video unavailableShow in Telegram
🙏 እንደው በእግዚአብሔር 3 ደቂቃ ሰጥታችሁ አዳምጡት 🙅‍♂
إظهار الكل...
39.78 MB
Photo unavailableShow in Telegram
🌷ናሁ ተፈጸመ ተፈጸመ ናሁ 🌷 🌼ማኀሌተ ጽጌ ሥሙር ተፈጸመ ናሁ🌼 🌻አስምኪ ቦቱ አስምኪ ቦቱ ንግሥተ ሰማያት🌻 🌹"ንግስተ ሰማያት ወምድር ማርያም ድንግል ተፈፀመ ማህሌተ ፅጌ"🌹🌸 ስንክሳር ዘወርሃ ጥቅምት < ወስብሐት ለእግዚአብሔር > #መልካም ቀን #Share 💚 @ortodox76photograph💚 💛 @ortodox76photograph💛 ❤️ @ortodox76photograph❤️
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
ለማኅበራዊ ሚዲያ ማድመቂያ በማኅሌቱ የሚታየው የሥርዓተ ቤተክርስቲያ ጥሰት ሊቆም ይገባል ሲሉ ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ለኢኦተቤ መገናኛ ብዙኀን አገልግሎት ተናገሩ አቡነ ኤርሚያስ እንዳሉት ከበሮ ይዞ የሚሽከረከሩ፣ ጭፈራ የሚመስል በፍፁም ከኃይማኖታዊ የማይመስሉ ድርጊቶች በቤተክርስቲያን ላይ እየታዩ ነው ይህን ድርጊት ለማስቆም ሊቃውት መናገር ፈርቷል አሁን ደፍረን መናገር አለብን ይህ ድርጊት መቆም አለበት ብሏል። አሁን አላዋቂዎች እና ደጋፊዎቻቸው እየበዙ አዋቂዎች እያነሱ መጥቷል፣ እነዚህ ከእምነቱ ውጪ የሆኑ ድርጊቶች ሲከናወኑ ማህሌቱ ደመቀ ይባል መሆን የለበትም ሊቃውት ይህን ማስቆም አለባቸው ብለዋል። 🗄FastMereja
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
7ኛ ዙር ዓመት 4ኛ ሳምንት ማሕሌተ ጽጌ @mezigebekidusan @mezigebekidusan @mezigebekidusan
إظهار الكل...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram
Photo unavailableShow in Telegram