cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

THE WORD OF GOD📖

“የእግዚአብሔር ቃል ሕያው ነውና፥ የሚሠራም፥ ሁለትም አፍ ካለው ሰይፍ ሁሉ ይልቅ የተሳለ ነው ዕብራውያን 4:12 Inbox @Mhretiabe @onlyjesussaver @efoybeiyesusbicha

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
215
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ቅድስና ተኮር ትምህርቶችኝ ለማግኘት ከታች ያለውን ሊንክ ይጠቀሙ @safetynet7
إظهار الكل...
ብላቴናነቴ ተንቆ ወንጭፌ ከ ጎልያድ አንደበት እርግማን ጠግቤ ቅናቱ ሲበላኝ የስምህ መሰደብ ፈተና ሆኖ ፊቴ በእምባ ሲታጠብ በእኔ ላይ ያለው የመንፈስህ ብርታት በክቡር ስምህ ስልጣን ጉልበቱ ሲገለጥ ያነሳሁት ድንጋይ መች የዋዛ ሆነ ጠላቴን አድቅቆ ስምህን አስከበር ተመስገን
إظهار الكل...
መዝሙር 89 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ ባሪያዬን ዳዊትን አገኘሁት፥ ቅዱስ ዘይትም ቀባሁት። ²¹ እጄም ትረዳዋለች፥ ክንዴም ታጸናዋለች። ²² ጠላት በእርሱ ላይ አይጠቀምም፥ የዓመፃ ልጅም መከራ አይጨምርበትም። ²³ ጠላቶቹን ከፊቱ አጠፋለሁ፥ የሚጠሉትንም አዋርዳቸዋለሁ። ²⁴ እውነቴና ምሕረቴም ከእርሱ ጋር ነው፥ በስሜም ቀንዱ ከፍ ከፍ ይላል። ²⁵ እጁን በባሕር ላይ ቀኙንም በወንዞች ላይ አኖራለሁ። ²⁶ እርሱ፦ አባቴ አንተ ነህ፥ አምላኬ የመድኃኒቴም መጠጊያ ይላል። ²⁷ እኔም ደግሞ በኵሬ አደርገዋለሁ፥ ከምድር ነገሥታትም ከፍ ይላል። ²⁸ ለዘላለምም ምሕረቴን ለእርሱ እጠብቃለሁ፥ ኪዳኔም በእርሱ ዘንድ የታመነ ነው። ²⁹ ዘሩንም ለዓለምና ለዘላለም፥ ዙፋኑንም እንደ ሰማይ ዘመን አደርጋለሁ።
إظهار الكل...
إظهار الكل...
ይህ የገባኝ ቀን፦እንዴት መኖር እንዳለብኝ ለራሰ ጨንቆኝ ነበር ግን ደግሞ ደስ ያለኝ በኔ ውስጥ ያለው መንፋስ አቅም እንደሚሆነኝ ሳስብ ደስታዬን አልችልም እርሱም ፍቅር ስለሚባለው ጉዳይ ነው። እና ስንቶቻችንን ነን የፍቅር ትርጉም የገባን? እራሳችንን እንጠይቅ እስክ ፍቅር ማለት....ተብሎ መነሻውንና ትርጉሙን የሚያገኘው ከአፈቀርናት ሴት/ወንድ በመነሳት አይደለም። ወይም ከእናታችንም አይጀምርም ነገር ግን ከእግዚአብሔር ማንነትና ተግባር ይጀምራል። ይህ ማለት እኛን አፍቅሮ ልጁን ወደ ምድር መላኩ እርሱ ብቻ አይደለም፤የሚሳሳለትን ብቸኛውን ልጁን ወደ ሞት ያውም ለአስቀያም ሞት አሳልፎ መስጠቱ ነው። እኛም በርሱ ምትክ ከኃጢአት ንፁህ በመሆን ፃድቅ የመባልን ማንነት አገኘን። ፍቅር ማለት እንደዚህ ነው። ስለሌሎች እራስን ለሞት እንኳ አሳልፎ መስጠት፤እስከ መስዋዕትነት ለሌሎች መኖር ነው። ያላችሁን ብቸኛ እና ምትክ የሌላችሁን ነገር መተው ማለትም የራስን ማንነት ማጣት ጭምር ነው። እስከ ጥግ መከራን መቀበልና ፍዳ ማየት ነው። ሰለዚህ ፍቅር እንደዚህ እግዚአብሔር እኛን እንደወደደንና ስለ እኛ ብሎ የከፈለውን አይነት ዋጋና ህይወት ለሌሎች ማሳየት ነው። እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድን አይደለም። ምክንያቱም እግዚአብሔር እኛን የወደደበት፤እኛ እሱን ከወደድንበት ስለሚበልጥ ነው። ለእግዚአብሔር ያለን ፍቅር እንኳ እኛ ጋር ፍፁም አይደለም ወይም ደግሞ ስህተት አለበት። ፍፁም ፍቅር ግን የጌታ ነው። ስለዚህ ሰዎችን ሁሉ በዚህ/እግዚአብሔር እኛን በወደደበት መንገድና ህይወት ልክ በዛው መጠንና ልክ እንድንወድ ታዘናል። ስለዚህ ለምን ትጠላኛለህ/ሺ??😭😭~~" ፍቅርም እንደዚህ ነው፤😂😍❤️ እግዚአብሔር እርሱ ራሱ እንደ ወደደን ስለ ኃጢአታችንም ማስተስሪያ ይሆን ዘንድ ልጁን እንደ ላከ❤️ እንጂ እኛ እግዚአብሔርን እንደ ወደድነው አይደለም።" (1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4:10)...🙏🙏🙏~~~" ወዳጆች ሆይ፥ እግዚአብሔር እንዲህ አድርጎ ከወደደን እኛ ደግሞ እርስ በርሳችን ልንዋደድ ይገባናል።" (1ኛ የዮሐንስ መልእክት 4:11)~Tnx ✍ Dere @THEVOICEOFMYBELOVED @THEVOICEOFMYBELOVED
إظهار الكل...
ራእይ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ በሎዶቅያም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ፦ አሜን የሆነው፥ የታመነውና እውነተኛው ምስክር፥ በእግዚአብሔርም ፍጥረት መጀመሪያ የነበረው እንዲህ ይላል፦ ¹⁵ #በራድ_ወይም_ትኩስ_እንዳይደለህ_ሥራህን_አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። ¹⁶ እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ #ከአፌ_ልተፋህ_ነው። ¹⁷ ሀብታም ነኝና ባለጠጋ ሆኜአለሁ አንድም ስንኳ አያስፈልገኝም የምትል ስለ ሆንህ፥ ጐስቋላና ምስኪንም ድሀም ዕውርም የተራቆትህም መሆንህን ስለማታውቅ፥ ¹⁸ #ባለ_ጠጋ_እንድትሆን_በእሳት_የነጠረውን_ወርቅ_ተጐናጽፈህም_የራቁትነትህ_ኃፍረት_እንዳይገለጥ_ነጭ_ልብስን_እንድታይም_ዓይኖችህን_የምትኳለውን_ኵል_ከእኔ_ትገዛ_ዘንድ_እመክርሃለሁ። ¹⁹ #እኔ_የምወዳቸውን ሁሉ እገሥጻቸዋለሁ እቀጣቸውማለሁ፤ እንግዲህ ቅና ንስሐም ግባ። ²⁰ እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል። ²¹ #እኔ_ደግሞ_ድል_እንደ_ነሣሁ_ከአባቴም_ጋር_በዙፋኑ_ላይ_እንደተቀመጥሁ_ድል_ለነሣው_ከእኔ_ጋር_በዙፋኔ_ላይ_ይቀመጥ_ዘንድ_እሰጠዋለሁ። ²² #መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት #የሚለውን ጆሮ ያለው #ይስማ።
إظهار الكل...
ጻድቅ እንደ አንበሳ የለ ፍርሀት ይኖራል ኀጥእ ግን ፈሪ ነው ሳይነኩት ይሸሻል 📖ኀጥእ ማንም ሳያሳድደው ይሸሻል፤ ጻድቅ ግን እንደ አንበሳ ያለ ፍርሃት ይኖራል።” — ምሳሌ 28፥1
إظهار الكل...
“እነሆ፥ የእግዚአብሔር ዓይኖች ወደሚፈሩት ናቸው፥ በምሕረቱም ወደሚታመኑ፥” — መዝሙር 33፥18 “እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል።” — መዝሙር 147፥11 @THEVOICEOFMYBELOVED @THEVOICEOFMYBELOVED
إظهار الكل...
“እግዚአብሔር በሚፈሩት፥ በምሕረቱም በሚታመኑት ይደሰታል።” — መዝሙር 147፥11
إظهار الكل...