ድሬዳዋ መንበረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ገዳም
#አባቶችን_ጠይቅ_ይነግሩሃል በቻናላችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን መሰረት ያደረጉ 👉 ትምህርቶች 👉 መረጃዎች 👉 ዝማሬዎች ያገኛሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ዘንድ ግብዣችን ነው 🩸 ለአስተያየትዎ ፦ 👉https://t.me/menberebirhan7
إظهار المزيد- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
#አባቶችን_ጠይቅ_ይነግሩሃል በቻናላችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን መሰረት ያደረጉ 👉 ትምህርቶች 👉 መረጃዎች 👉 ዝማሬዎች ያገኛሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ዘንድ ግብዣችን ነው 🩸 ለአስተያየትዎ ፦ 👉
https://t.me/menberebirhan7
የሐዲስ ኪዳን ካህናትና ምእመናን በዚሁ ዕለት በቤተ ክርስቲያን ተሰብስበው መላ ሰውነታቸውን ለእግዚአብሔር አስገዝተው የሞት ፍርዱን በማሰብና በማልቀስ ሐዋርያት ከጌታችን መያዝ በኋላ በኀዘን በፍርሐት እንደነበሩ እያሰቡ መጻሕፍትን በማንበብ በጾም በጸሎትና በስግደት ተወስነው ይቆዩና ከአሥራ ሁለት ሰዓት በኋላ ወደ ቤታቸው ይሄዳሉ፡፡
፪. የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል ፦
ምክንያቱም ጌታችን በዚህ ዕለት በቤተ ስምዖን ዘለምጽ ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረት / ባለ ሽቶዋ ማርያም / « ከእንግዲህ የሚል በኃጢአት ተበላሽቶ ይኖር የነበረውን ሕይወቴን እንደዚህ መልካም ሽቱ የሚያጣፍጥ ኃጢአትን ይቅር የሚል አምላክ መጣ » ስትል ዋጋው እጅግ በጣም ውድ የሆነ ከሦስት መቶ ዲናር በላይ የሚያወጣ አልባስጥሮስ ብልቃጥ የተሞላ ሽቱ ይዛ በመሔድ በጠጉሩ / በራሱ / ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባችው የመዓዛ ቀን ይባላል።
፫. የእንባ ቀን ይባላል
ባለሽቱዋ ሴት ( ማርያም እንተ እፍረት ) ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት እየለመነች በእግሩ ስር ተደፍታ በእንባዋ እግሩን አርሳለችና ማር ፲፬፥፱ የእንባ ቀን ይባላል። ጌታ ሆይ መከራህን ስቃይህን ረሃብ ጥማትህን ሞትህን እያሰብኩ የማነባበት እንባ አብራህ ስለተንከራተተችው በመስቀል ላይ ሳለህም አንዴ ከድንጋይ አንዴም ከእሾህ ላይ እየወደቀች እየተነሳች ወየው አንድ ልጄ እያለች ስታነባ በነበረችው በአዛኝቱ እናትህ ስጠኝ አቤቱ ይቅር በለኝ ኢትዮጵያን ተዋሕዶን አስባት ኪርያላይሶን!
ኪራላይሶን አቤቱ ማረን ይቅር በለን
፨አስራተ ገብርኤል፨
በቴሌግራም ያግኙን
https://t.me/menberebirhan7
የፌስቡክ ድህረ ገጽ ያግኙን
©2023. https://www.facebook.com/groups/370959364183228/permalink/851422332803593/?mibextid=dDOYB#አባቶችን_ጠይቅ_ይነግሩሃል በቻናላችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን መሰረት ያደረጉ 👉 ትምህርቶች 👉 መረጃዎች 👉 ዝማሬዎች ያገኛሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ዘንድ ግብዣችን ነው 🩸 ለአስተያየትዎ ፦ 👉
https://t.me/menberebirhan7#አባቶችን_ጠይቅ_ይነግሩሃል በቻናላችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን መሰረት ያደረጉ 👉 ትምህርቶች 👉 መረጃዎች 👉 ዝማሬዎች ያገኛሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ዘንድ ግብዣችን ነው 🩸 ለአስተያየትዎ ፦ 👉
https://t.me/menberebirhan7#አባቶችን_ጠይቅ_ይነግሩሃል በቻናላችን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያንን መሰረት ያደረጉ 👉 ትምህርቶች 👉 መረጃዎች 👉 ዝማሬዎች ያገኛሉ ቻናላችንን ይቀላቀሉ ዘንድ ግብዣችን ነው 🩸 ለአስተያየትዎ ፦ 👉
https://t.me/menberebirhan7