cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

🗣 ወቅታዊ_መረጃ 🇪🇹

This is national and international News and advertising channel 🇪🇹🇪🇹🇪🇹"ስለኢትዮጲያ ሳትሰማ ያሳለፍከው ቀን እንደባከነ ይቆጠራል" 🇪🇹🇪🇹🇪🇹 ⏭▶️➡️ ሀገራዊና አለም አቀፋዊ ዜናዎችን በፍጥነት ይደርሶታል።🔚

إظهار المزيد
Advertising posts
9 416المشتركون
+124 hour
-47 يوم
-4630 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ተጨማሪ መረጃዎችን ለማየት የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/wektawi1mereja
إظهار الكل...
🗣 ወቅታዊ_መረጃ 🇪🇹

This is national and international News and advertising channel 🇪🇹🇪🇹🇪🇹"ስለኢትዮጲያ ሳትሰማ ያሳለፍከው ቀን እንደባከነ ይቆጠራል" 🇪🇹🇪🇹🇪🇹 ⏭ ▶️➡️ ሀገራዊና አለም አቀፋዊ ዜናዎችን በፍጥነት ይደርሶታል።🔚

👍 14👏 5👎 4
ያሳዝናል‼ ገላን ኮንዶሚኒየም ተገድለው ተገኙ። <<አቶ ከበደ በለው  የታርጋ ቁጥር 3 ኦሮ 60716 ነጭ ሀይሩፍ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ትላንት የካቲት 8 ቀን 2016 ዓ/ም  ከቀኑ 9:00 ሰዓት ከአሰላ መናኸሪያ ጭኖ አዲስ አበባ ቃሊቲ መናኸሪያ 11:40 ሰዓት  ደረሰ።መደረሻቸው ሳሪስ ዶሮ ተራ 12:10 ሰዓት የነበረ ሲሆን የጫኑት አረግፈው ከወጡ በኋላ የስልክ ግንኙነታቸው ተቋርጧል።>>ሲሉ ቤተሰቦቻቸው አፋልጉኝ ሲያስነግሩ ነበር። በሚያሳዝን ሁኔታ እኝህ አባት አቶ ከበደ በለው ገላን ኮንዶሚኒየም ተገድለው መገኘታቸው ተሰምቷል።ቤተሰቦቻቸው ከምንሊክ ሆስፒታል አስክሬን ተቀብለን ነገ 6 ሰአት ሳሪስ ዮሴፍ ስርዓተ ቀብራቸው ይፈፀማል በማለት መናገራቸውን የሾፌሮች አንደበት አስነብቧል። መኪናውም እንደጠፋ ነው።ኢትዮጵያ ሰዎች በጠራራ ፀሐይ የሚታፈኑባትና የሚገደሉባት እየሆነች ነው።ፍትህ ብሎ መጠየቅ ፌዝ ይሆንብናል። መንግስት አሽከርካሪዎች ላይ የሚደርስን መታፈንና ግድያ እንዲቆም ኃላፊነቱን መወጣት አለበት።ለአቶ ከበደ በለው ቤተሰቦች መፅናናቱን ይስጥልን። ተጨማሪ መረጃዎችን ለማየት የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/wektawi1mereja
إظهار الكل...
👍 30 9😢 2
ሰሞኑን በቋሪት ወረዳ በተደረገው ውጊያ እስከ መቼ…? "…እንዴት ነው የሰዉ ሞት እንደዚህ የረከሰው…? እርስ በራስ እየተበላላን፣ እየበጣጠሰው ደሙን እያፈሰሰ፣  የሚኖረውስ እስከመቼ ድረስ ነው?   ይሄ ሁላ ግፍ ሲፈጸም እንዲህ ዝም፣ ጭጭ ብለው የሚቀመጡት ዝምታቸው እስከመቼ ነው…? ተጨማሪ መረጃዎችን ለማየት የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/wektawi1mereja
إظهار الكل...
👍 7 7🤬 2
ተጨማሪ መረጃዎችን ለማየት የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/wektawi1mereja
إظهار الكل...
🗣 ወቅታዊ_መረጃ 🇪🇹

This is national and international News and advertising channel 🇪🇹🇪🇹🇪🇹"ስለኢትዮጲያ ሳትሰማ ያሳለፍከው ቀን እንደባከነ ይቆጠራል" 🇪🇹🇪🇹🇪🇹 ⏭ ▶️➡️ ሀገራዊና አለም አቀፋዊ ዜናዎችን በፍጥነት ይደርሶታል።🔚

👍 12🔥 2 1
አቶ ደመቀ መኮንን ከብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳትነት ለቀቁ‼️ አቶ ደመቀ መኮንን ከብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳትነት መልቀቃቸውን ፓርቲው አስታወቀ።የብልጽግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የብልጽግና ማዕከላዊ ኮሚቴ የፓርቲውን የአመራር የመተካካት መርህንና የአሰራር ስርዓት በመከተል ዛሬ ባካሄደው ማጠቃለያ ስብሰባ በሙሉ ድምፅ አቶ ደመቀ መኮንን መሸኘቱን አስታውቋል። በምትካቸውም የፓርቲው ስራ አስፈጻሚ የነበሩትን አቶ ተመስጌን ጥሩነህን ምክትል ፕሬዝዳንት አድርጎ በአብላጫ ድምጽ መርጧል። ተጨማሪ መረጃዎችን ለማየት የቴሌግራም ገፃችንን ይመልከቱ!👇 https://t.me/wektawi1mereja
إظهار الكل...
👍 18👎 4 3
إظهار الكل...
👍 4
👍ልዩ 01 አሸናፊዎች🫴 ።          🎉 ተሸላሚዎች🎉 1. +25190721***0 .......10,000 ብር🎉 2. +25192034***7  .......6000 ብር👍 3. +25197823***9  .......15000 ብር👍 ፍጠኑኑኑኑ ቶሎ add አድርጉ እስከ 20,000 ብር  ተሸላሚ ይሁኑ
إظهار الكل...
💵💵ቃልኪዳን ደምሴ 59ሰው add ስላደረጉ በላኩልን Account 15,000ብር ገቢ አድርገናል add ስላደረጉ እናመሰግናለን።🤝 ✅ሽልማት ለመቀበል ✅ ✅ሽልማት ለመቀበል ✅
إظهار الكل...