cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

አሥራት ሚዲያ Asrat Media ®🇪🇹

ፈጣን ና ታማኝ መረጃ የሚያገኙበት የሚዲያ መረብ:: Broadcast & media production company መልክት ለመላክ @AsratNewsBot ተጠቀሙ ⌛️ አለም አቀፋዊነት 🌐 🌐 🌐 ⌛️ ወቅታዊነት ⌚️🕰🎙 ⌛️ ተደራሽነት 📲💻📡📺 ⌛️ ሚዛናዊነት ⚖ ⚖ ⚖ ከኛ ጋር ይሁኑ | ያጋሩ @Asrat_News

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
10 250
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-127 أيام
-15730 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

00:32
Video unavailableShow in Telegram
ግቡ ግን መውጣት የለም📌 በቪዲዩ እንደምትመለከቱት በዛሬው ዕለት ግንቦት 18 ቀን 2016 ዓ.ም ላይ ከ200 በላይ ታታ ባስ የምርኮኛው ብርሃኑ ጁላ አዲስ ምልምል ሰራዊት ወደ አማራ ክልል በጎጃም በኩል እየገባ ነው። ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ ፍቼ ከተማ ላይ የተቀረፀ ቪዲዮ!
إظهار الكل...
👍 12
ነበልባሎቻችን ምሽግ ደረማምሰው የአማኑኤልን ከተማ ነጻ አውጥተዋል። ደምበጫ ከተማም አሸብርቃለች። ደመናው በረዶ ማዝነብ ጀምሯል! ሰንዳ በል መላው አማራ!
إظهار الكل...
በአስገራሚ የውጊያ ጥበብ የታየበት… በምስራቅ ጎጃም ዞን በቢቡኝ ወረዳ ዋብር ከተማ ዙሪያ በፋኖ መዝገቡ ዋለልኝ የተሰየመው ብርጌድ (መዝገቡ ዋለልኝ ብርጌድ ) እና የሰዴ፣ የቁይ፣ የስናን ፋኖዎቻችን በጥምረት በመሆን ጠላትን ቀለበት ውስጥ ከተው ውጠው አስቀርተውታል። ፋኖዎቻችን ይህንን ድንቅና ጥበብ የተሞላበት ውጊያ ያደረጉት ልዮ ስማቸው ሞላሌ፣ ጅብ ዋሻ፣ ፈረስ ሜዳ ተብለው በሚጠሩት አካባቢዎች ሲሆን ከፍተኛ ቁጥር ያለውን አራዊት ሰራዊትና ሌላውን የአገዛዙን ኃይል ከምድር በታች ማድረጋቸው ታውቋል። ከዚህ ማምለጥ የቻለው የግለሰብ ስልጣን ጠባቂ አራዊት ሰራዊት ንፁሃንን መጨፍጨፉ የታወቀ ሲሆን የዋብር ገብርኤል ቤተክርስቲያን ጠባቂ መነኩሴ የሆኑትን ቄስ ገበዝ ይገኙበታል።
إظهار الكل...
ከሃዋሳ (ብላቴ ማሰልጠኛ) የመጣው አራዊት ሰራዊት 11:30 አካባቢ አዲስ አበባ ደርሶ ወደ ጎሮ በሚባል አካባቢ እንዳለፈ ታውቋል። ምናልባትም ወደ ደብረብርሃን መስመር ሊያመራ እንደሚችል ተገምቷል። የሸዋም የጎጃምም መግቢያ መስመሮች በሙሉ ክትትል ቀጥሉ። Latest info (የቅርብ መረጃ) አሌልቱ ደርሰዋል።
إظهار الكل...
👍 5
ትብብራችሁ ይፈለጋል! በኢትዮጵያ ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ መነሻውን ከብላቴ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ያደረገ ከ 20 በላይ አውቶብሶች አራዊት ሰራዊት ጭነው በአዋሳ ማለፋቸው ታውቋል። ከዚህ ጋር በተያያዘ ትብብራችሁ ይፈልጋል። 👉 በየአካባቢው ያላችሁ ወገኖች እነዚህ አውቶቡሶች እንቅስቃሴያቸውን በመከታተል የጉዞ አቅጣጫና መዳረጋቸውን ማወቅ እንፈልጋለን። አዛምቱት!
إظهار الكل...
በወቅታዊ ጉዳይ ከአማራ ህዝባዊ ማህበራት ፎረም የተሰጠ መግለጫ፤- ወልቃትና ራያ ትናንትም ዛሬም አማሓራዊያን ናቸው!!! አምሓራነት በታሪክ ያንጸባረቀ፤ በሐይማኖት የደመቀ ፤በሥነ - ፁሑፍ የረቀቀ፤ ዓለም ሁሉ የሚያውቃትና የሚያደንቃት ታላቋ ኢትዮጵያ ተጠፍጥፋ የተሰራችበትና የሕልውናዋ መሠረት የሆነ ሕዝባዊ ፡ ታሪካዊ፡ ሥነ - ልቦዊ፡ ሐይማኖታዊ ሥር መሠረት ያለው አምሓራ ለሚባሉ የኢትዮጵያ ነፃ ሕዝቦች ሁሉ ማንነት መገለጫ ነው፡፡ ወዲህ ደግሞ አምሓራነት ትግስትን ከማስተዋል፤ጥበብን ከእውቀት፤ ፈሪያ እግዚአብሔርን ከሀገር ፍቅር ጋር አስተባብሮ የያዘ የረቀቀ ሕዝባዊነት መገለጫ ነው፡፡ አምሓራነት ከመለያየት አንድነትን ፤ከባርነት ነጻነትን ፤ ከውርደት ሞትን ፤ ከመግፋት መገፋትን የሚል የአስተዋይ ሕዝብ ስነ - ልቦናዊ ውቅርን የሠራ አናጭ ማንነት ነው፡፡ አምሓራነት ቆርጦ ሲነሳ ገፊዎችን ደምስሶ ፤እብዮችን አስታግሶ፤የሔደውን መልሶ፤ የፈረሰውን አድሶ፤ማንነቱን በክንዱ የሚያጠና ሕዝባዊነት ነው፡፡  አማሓራነት ግፍን የሚጸየፍ ፤ በሰው ልጅ ላይ የሚፈጸም ማንኛውም በደል አምርሮ የሚጠላ ፤ ከግፈኞች ጋር የግፍ እንጀራ የማይበላ ፤ ሰው ለይቶ የማያዳላ ፤ የቅንና የእውነተኛ ሕዝብ የፍርድ ዙፋን ነው ፡፡ አምሓራነት በብዙ ታግሶ ለገፊው መበደሉን አስታውሶ ሰሚ አጥቶ ከተነሳ እንደ ሰደድ እሳት በቅጽበት አመድ የሚያደርግ ነበልባላዊ የእሳት ጎርፍ ነው ፡፡ አምሓራነት ደም መላሽነት ነው፡፡ አማሓራነት በግፍ ደም አያፈስም እንጅ የግፉአንን ደም በገፊዎች ላይ ይመልሳል፡፡  አማሓራነት ግፍን ማስቆም ብቻ ሳይሆን ግፉአን ካሳ ያስፈልጋቸዋል ፤ ገፊዎችም ተመጣጣኝ ቅጣት ያስፈልጋቸዋል የሚል ነፃነትና ፍትሐዊነት የተጋመዱበት ክር ነው፡፡ በመሆኑም የወልቃይቴና የራያ ሕዝብ ሥነ - ልቦና ውቅርም ይህ የአማሓራነት እሳቤ ነው፡፡ የወልቃይቴ አማሓራነት በአፄ ቴወድሮስ ላይ ያረፈ የአንድነት መንፈስ ነው፡፡ የራያ ሕዝብ  አማሓራነት በእምየ ሚኒሊክ ላይ አርፎ የታየ የአስተዋይነትና የጥበብ የርህራሄና የድል ነሽነት ምልክት አምድ ነው፡፡ የወልቃይቴና የራያ ሕዝብ አማሓራነት በዓለም አቀፍ መድረክ የተፈተነ የኃይለስላሴ ጽናት ፤ በበላይ ዘለቀ ላይ የተገለጠ ጀብደኝነትና የሀገር ፍቅር እምነት ፤ በእነ ተዋኔና ገሞራው የተመሰጠረ ምስጢራዊ ቅኔ ፤በአብነ ጴጥሮስ ላይ ሰርጎ ክብር ሆኖ ሲያበራ የሚታይ በሰማዕትነት ፤በመስዋይትነት የተገመደ ማህተም ፤ በጄኔራል አሳምነው ጽጌ ላይ ሲያበራ የታየ በእውቀትና በሙያ የተገለጠ ትንቢታዊ ብርሀን ገላጭ የጨለማ ኮከብነት ፤  በእነ እሸቴ ሞገስ ላይ በእምነት በጀብደኝነት ሲቦገቦግ የታየ የጀግንነት አንጓ ነው፡፡ የወልቃይትና የራያ ሕዝብ በሰባዊነት ላይ ነጻነትን ፤ በነፃነት ላይ ፍትሐዊነትን ደርቦ የሚታይ የአማሓራ ህዝቦች እሴት ፤ ባህልና ሐይማኖት መዝገቦች ናቸው፡፡ የራያ ወሎነት ከድርን ከአልማዝ ፤ ዳንኤልን ከከድጃ ጋር በትዳር የሚያጣምር ፍቅርን የሚስቀድም ፤ ፍትሐዊነትን የሚስከትል ፤ ተቻችሎ መኖርን የሚስተምር ትምህርት ቤት ነው ፡፡ የበጌ ምድሩ ጉንደሬ ወልቃይቴ አማሓራነት የአበገሬዎች መልካም ዘር ነው ፡፡ በመሆኑም በጉልበትና በእብሪት ተወስዶ የነበረው እርስታችን አልሸነፍ አልገዛም ባይ ነጻ አርበኞች በአጽማቸው መከስከስ ፤ በደማቸው መፍሰስ፤በስጋቸው መቆረስ አማሓራዊነታቸውን ያፀኑበትና ዛሬም ድረስ ደማቅ ታሪክ የሚጽፉበት ፤ መገፋትን የሚጠሉ ፤ ጭቆናን የሚታገሉ ጀብደኞች በየዘመናቱ በምስክርነት ቁመው የሚታዩበት አኩሪ ማንነት ይዘው ከሚታገሉ የራያና የወልቃይት አማሓራዊያን ጋር በጋራ የምንቆም መሆናችን ስናረጋግጥ ደስ እያለን ነው፡፡ ባህርዳር ግንቦት 17/2016 ዓ.ም
إظهار الكل...
👍 38 3
Photo unavailableShow in Telegram
👍 1
~ እጅግ አስቸኳይ አሁናዊ መረጃ! በዚህ ሰዓት በ4 ካሶኒ የተጫነ አራ*ዊት ሰራዊት ከባህርዳር ከተማ ወደ ደቡባዊ ጎንደር ደራ ወረዳ በጎዞ ላይ ይገኛል። መረጃው ለቀጠናው የወገን ኃይል በተለያዩ አማራጮች ሁሉ ይድረስ!
إظهار الكل...
👍 35
02:18
Video unavailableShow in Telegram
ሰበር ዜና! ኢትዮጵያ አየር መንገድ ቦሌ አለም አቀፍ ጣቢያ ጀርባ የሚገኘው የፌድራል ፖሊስ ካምፕ በአገዛዙ ወታደሮች አለመግባባት ምክንያት በዚህ ሰዓት የፌድራል ፖሊስ ካምፑ በቦንብ ተመቷል።
إظهار الكل...
👍 20 2
03:50
Video unavailableShow in Telegram
እንኳን ድሮኗ ላኪዮቿ ከአፈር የሚደባለቁበት ቀን ሩቅ አይደለም‼️ የአምላክ ፍርድ በአማራ ክንድ ይታያል ገና💪 ግንቦት 14 ቀን 2016 ዓ.ም Telegram:- https://t.me/asrat_news ቴሌግራም ግሩፕ:- https://t.me/Asrat_news_Group ለመልክትዎ 👉 @AsratNewsBot ን ይጠቀሙ!              
إظهار الكل...
👍 18