cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ከሁሉም ፈሰስ ፈሰስ ኢስላሚክ የእውቀት ግብይት ማግኛ

أَلَمْ يَكُ نُطْفَةً مِّن مَّنِيٍّ يُمْنَىٰ የሚፈስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን? ثُمَّ كَانَ عَلَقَةً فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ فَجَعَلَ مِنْهُ الزَّوْجَيْنِ الذَّكَرَ وَالْأُنثَىٰ ከእርሱም ሁለት ዓይነቶችን ወንድና ሴትን አደረገ፡፡ ከዚያም የረጋ ደም ኾነ (አላህ ሰው አድርጎ) ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም፡፡

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
400
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
-130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
ሰወች ጋር ስትኖል ሁሌም ይህንን እንዳረሳ ባጠቅማቸው አትጉዳቸው ባታስደስታቸው አታዛዝናቸው ባታሞግሳቸው አታሳንሳቸው! ሠናይ ቀን
إظهار الكل...
ለጠቅላላ ዕውቀት እንዲሆናችሁ፦ ①) ከሺዓዎች መካከል በአንፃሩ የተሻሉ የሚባሉት ዓልይን ከአቡበከርና ዑመር የሚያስበልጡት ናቸው። ②) ሺዓዎች አቡበክርና ዑመር ካፊር ናቸው ይላሉ። አዑዙ ቢላህ! አቡበከር'ኮ "የርሱ ኢማንና የዚህ ኡማ ኢማን ቢመዘን የርሱ ይበልጣል!" ብለው ውዱ ነቢይ ﷺ የመሰከሩለት ነው! أفضل الخلق بعد الأنبياء! ታዲያ እንደት ነው እነዚህን ተራሮች ጭራሽ ካፊር የሚባሉት? በዚህ ማመንንም ሺዓህ ለመሆን እንደ ሸሃዳ ነው የሚያዩት። ③) ከአቡበከርና ከዑመር ባሻገር አጠቃላይ ሶሐቦችን ከእስልምና ያስወጣሉ። ከ7ቱ በስተቀር ሌሎቹ ሁሉም የነቢዩ ﷺ ሶሐቦች ነቢያችን ከሞቱ በኋላ ወደ ኩፍር ተመልሰዋል ብለው ያምናሉ። አዑዙ ቢላህ! ለመፃፍም ይሰቀጥጣል። ④) እናታችንን ዓኢሻን በዝሙት ወንጀል ይቀጥፉባታል። በቁርኣን ንጹሕነቷ የተረጋገጠ ሆኖ ሳለ ይህን ማለት ግልፅ ኩፍር ነው። ⑤) አሁን ላይ እጃችን ላይ ያለው ቁርኣን ኦርጂናሉ አይደለም ይላሉ። ይህም ግልፅ ክህደት ነው። ⑥) አኢማህ የሚሏቸውን ሰዎች ድንበር ያልፉባቸዋል፣ ለአላህ ብቻ የሚገባን አምልኮም አሳልፈው ይሰጧቸዋል። ⑦) በተቂያህ ያምናሉ። ካላቸው ውስጣዊ እውነታ በተቃራኒ ውጫዊ ማስመሰልን ይላበሳሉ። ⑧) ከቂያም ቀን በፊት ውዱ ነቢይ ﷺና ቤተሰቦቻቸው ወደ ዱንያ ይመለሱና፤ የዛኑ ጊዜ አቡበከር፣ ዑመር፣ ዑሥማን፣ ሙዓዊያህና ሌሎችም (በነርሱ እሳቤ አህለል በይቶችን ያስቸገሩ) ወደ ዱንያ ይመለሱና ከባድ ቅጣትን ያቀምሷቸዋል ብለው ያምናሉ። … በአጭሩ ሁሉም ሺዓህ ሙብተዲዕ ቢሆንም፤ ከነርሱ መካከል ቢድዓው ከእስልምና የሚያስወጣውና የማያስወጣው አለ። ቅርንጫፋቸው በጣም ብዙ ስለሆነ በአንድ ቅርጫት ውስጥ ብይናቸው ባይገባም ከላይ የተጠቀሱት ነጥቦች ግን ብዙዎቹ ያለ ምንም ማቅማማት ከእስልምና የሚያስወጡ ናቸው።
إظهار الكل...
ርብርብ ለጋራ ግብ ~ السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በዚህ የብዙ ሴቶች አለባበስ በተበላሸበት ዘመን ጂልባብ እና ኒቃብ መልበስ እየፈለጉ በችግር ምክንያት ያን ማድረግ ካቃታቸው እህቶች ጎን መቆም ድንቅ ስራ ነው። ችግሩን ለመቅረፍ የበኩላችንን እንወጣ ዘንድ ይመለከተኛል የሚልን በሙሉ አካታች የሆነ ሰፊ ሀሳብ ይዘንላችሁ መጥተናል። ይህም የጂልባብ እና የኒቃብ ባንክ መክፈት ነው። ስራዉን በሚሰሩ ወይም በሚመለከታቸዉ እህቶች ስም የባንክ አካውንት የተከፈተ ሲሆን   1. ገንዘብ በማሰባሰብ ኒቃብና ጅልባብ መግዛት፣ 2. ቅያሪ ኒቃብና ጅልባብ ኖሯቸዉ መስጠት ለሚፈልጉ እህቶች ያሉበት ሰፈር ድረስ ሄዶ በመቀበል ለተቸገሩ እህቶቻችን ማድረስ ናቸው። የድርሻችንን እንወጣ። በችግር ምክንያት መልበስ ላልቻሉ እህቶቻችን እንድረስላቸው። የኢትዮጲያ  ንግድ  ባንክ ➛ 1000588690486 Hikma and/or Ahlam and/or Muhiba ለየትኛውም ሀሳብ፣ አስተያየት፣ ጥቆማና ጥያቄ እነዚህን አማራጮች መጠቀም ትችላላቹ። እህቶች በዚህ👇 @AhluYeWereilua @nikab_new_wbetea  ወንድሞች በዚህ👇 @FuadBezu @red_one1212 ስልክ 0913666695          0903939033 የቴሌግራም  ቻናላችን👇 t.me/NikabJilbab የቴሌግራም  ግሩፓችን 👇 t.me/nikab_jilbab_group
إظهار الكل...

የጓደኛው ቤት ደጃፍ እንደቆመ ሲፈራ ሲቸር እያመነታ በሩን በቀስታ አንኳኳ። ተከፈተለት አይኑን ከመሬቱ እንደተከለ ለጓደኛው እንዲህ አለ፡- "ብዙ ጊዜ የሆነኝ ዕዳ ሰላም ነሳኝ ጧት ማታ አበዳሪዬ ሲጠይቀኝ የምከፍለው ገንዘብ አጣሁ። የማደርገው ግራ ቢገባኝ ችግሬን ላካፍልህ ወዳንተ መጣሁ" ወደ ውስጥ ተመለሰና አራት መቶ ዲርሀም ቆጥሮ ሰጠው። በደስታ ሲፍለቀለቅ ተሰናብቶት እያለቀሰ ወደቤት ዘለቀ። ይህን ሁሉ ተደብቃ ስትከታተል የነበረችው ሚስት የባሏን ለቅሶ ስታይ "ለምን ታለቅሳለህ? ብሩን መስጠት ከብዶህ ከሆነ ይቅርታ የለኝም ብለህ ምክኒያት ፈጥረህ አትመልሰውም ነበር?" አለችው "ያስለቀሰኝስ ያለበትን ሁኔታ ሳልከታተል በመቅረቴ ተቸግሮ እስኪጠይቀኝ ድረስ ቸልተኛ መሆኔ ነው" አላት።
إظهار الكل...
10:08
Video unavailableShow in Telegram
#USA #Ethiopia አሜሪካ በአማራ ክልል ይንቀሳቀሳሉ ያለቻቸው የፋኖ ኃይሎች " ውይይትን አልቀበልም " ማለታቸውን በመግለጽ ይህ " ለራሳቸውም አይጠቅማቸውም " አለች። ሀገሪቱ ይህን ያለችው በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር በሆኑት ኢርቪን ማሲንጋ አማካኝነት ነው። አምባሳደሩ ፤ " በአማራ ክልል ውስጥ ውጊያ እያደረጉ የሚገኙት እራሳቸውን ' ፋኖ ' ብለው የሚጠሩ ኃይሎች ' ውይይትን አንቀበልም ' ማለታቸው ለራሳቸውም አይጠቅማቸውም " ብለዋል። ከመንግስት ጋር በታንዛንያ የሰላም ንግግር ሲያደርጉ የቆዩት የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (OLA) ተዋጊዎችን " በድርድር ተስፋ ሳትቆርጡ ፤ መተማመንን ለመገንባት ጥረት አድርጉ " ብለዋቸዋል። አሜሪካ ይህን ያለችው ዛሬ ግንቦት 7 ቀን 2016 ዓ/ም ኢትዮጵያን በተመለከተ የምትከተለውን ፖሊሲ አስመልክቶ በአምባሳደሯ በኩል ባስተላለፈችው መልዕክት ነው። በአዲስ አበባ ፤ መርካቶ አካባቢ በሚገኘው የቀድሞ የአሜሪካን ግቢ በነበረ መርሀ ግብር የአሜሪካ አፍሪካ ቀንድ ልዩ ልዑክ ማይክ ሐመርን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተው ነበር
إظهار الكل...
ይህንን ቻሌንጅ ተቀላቀሉ‼ ================== ✍ ይህንን ባለ 15 ገፅ የመንግስትንና የኃይማኖቶችን ግንኙነት በተመለከተ በዝርዝር ያብራራል የተባለለትን አዲሱን ረቂቅ አዋጅ ሶፍት ኮፒ በስልካችሁ ላይ ላለ ሰው ሁሉ፣ በምታገኙት ግሩፕና ቻነል እንዲሁም በማንኛውም ገፅ ላይ በማሰራጨት መረጃው በእያንዳንዱ ሙስሊም እጅ ላይ ደርሶ እንዲያነበው እናድርግ። ለዚህ ረቂቅ አዋጅ ግብዓት ይሆን ዘንድ የቀረበውን ባለ 164 ገፅ ጥናት ማንበብ ለሚፈልግም ሶፍት ኮፒው በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35708 * ሰው ጽሑፉን ዝም ብሎ ቢያነበውም ከላይ ሲመለከታቸው አንቀፆቹ ጤነኛ ሊመስሉት ስለሚችሉ፤ ፍንጭ ይሰጠው ዘንድ ረቂቅ አዋጁ ከኛ ከሙስሊሞች ጋር የሚያጋጩትንና ጥያቄ የሚያጭሩ 15+ ነጥቦች የተጠቀሱበትን ይህንን ጽሑፍም ጨምሩለት። https://t.me/MuradTadesse/35742 ይህንን የአዲሱን ረቂቅ አዋጅ PDF ለሁሉም በማሰራጨት መረጃው እንዲደርሰው እናድርግ። የላ ቻሌንጃችን ይጀመር! አብዛሃኛው ሰው ከጀርባ ምን እየተካሄደ እንዳለ መረጃው የለውም። ጭራሽ አዲስ ረቂቅ አዋጅ መዘጋጀቱን ራሱ እንኳን ከመረጃው የራቀው ማኅበረሰብ ሚዲያ ላይ አለን የሚለው ራሱ በበቂ ሁኔታ የሰማ አይመስለኝም። ወሬውን ቢሰማም ዶክመንቱ በተጨባጭ ያልደረሰው ብዙ ነውና ይህንን በማድረግ ግንዛቤ እንፍጠር። የፌዴራሉ መጅሊስም በዚህ ጉዳይ ተቃውሞ ያወጣውን ባለ 4 ገፅ መግለጫ አያይዘን እናሰራጨው። መግለጫው በዚህ ሊንክ ይገኛል። https://t.me/MuradTadesse/35632?single ከተቋማችንም ጎን እንቁም። የላ! ከአሁኑ ይጀመርና ያሰራጨ ሰው ለማነቃቂያ ስክሪን ሹቱን ኮመንት ላይ አስቀምጡት!
إظهار الكل...
Murad Tadesse (Official Channel)☪️🇪🇹

የአዲሱ ረቂቅ አዋጅ ጥናት‼ =================== የመንግስት እና ሃይማኖት ግንኙነት በኢትዮጵያ፤ ትናንት ዛሬ እና ነገ አዘጋጅ፦ የፌዴራል የፍትሕና የህግ ኢንስቲትዩት የሶፍት ኮፒ (PDF) መገኛ ሊንክ፦

https://t.me/MuradTadesse/35708

♠ እያንዳንዷን መስመር ምን ታሲዛለች፣ ምን ትርጉም አላት፣ ምን ተፈልጎባት ነው ብላችሁ በጥንቃቄና በጥሞና አንብቡት። በተለይም ከኡማው ጥቅምና ጉዳት አንፃር! || t.me/MuradTadesse x.com/MuradTadesse fb.com/MuradTadesse ummalife.com/MuradTadesse tiktok.com/@MuradTadesse

አንች ሰነፍ ተነሽ ሱብሒ ሶላት ስገጅ.. ብለህ ሴት ልጅህ ወይም ታናሽ እህትህ ላይ ከመጮህህ በፊት ሶላት ያላት ስለመሆኑ አረጋግጥ አለችኝ ነብሴ
إظهار الكل...