159
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
የ12ኛ ክፍል ፈተና እየተጓጓዘ ነው።
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ወደ ሶማሊ ክልል ዞኖች እየተጓጓዘ ነው።
የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከአዲስ አበባ ከተማ ወደሶማሊ ክልል መጓጓዝ ጀምሯል።
ትላንት የሶስት ዞኖች የቆራሃይ ፤ ኖጎብ እና ዶሎ ዞኖች የ12 ክፍል ተማሪዎች ፈተና ቀብሪደሃር ከተማ ገብቷል።
ፈተናውን የቆራሀይ ዞን ፖሊስ መምሪያ ከቀብሪዳሃር አየር ማረፊያ መረከቡን የሶማሊ ክልል ብዙሃን መገናኛ ኤጀንሲ አሳውቋል።
የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ ፈተና ከየካቲት 29/2013 ዓ/ም ጀምሮ ይሰጣል።
@reportsdaily