cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

BILALUL HABESHIY

▬▬▬▬▬▬◈◈▬▬▬▬▬▬ በአለም ኢትዮጲያ ወይንም ሀበሻን ያስተዋወቃት በአለማችን ተፅኖ ፈጣሪወች መካከል ወደር የለሽ ቢላል ሀበሽ በኛ በኢትዮጲያዊን ቦታው ቀላል ቢሆንም አለም ሁሌም ሲያወድሰው ይኖራል እስከ አለም ፍፃሜ ሀበሻው ቢላል ከ1440 አመት በፊት ሀገራችንን በአለም ትልቅ ቦታ አሰጥቷታል። ኢትዮጵያ ሀገሬ ▬▬▬▬▬▬◈◈▬▬▬▬▬▬

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
395
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Repost from N/a
ሱመያዊያን ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የእናንተን ድጋፍ በመሻት ላይ ይገኛል። ይህ ድጋፋቹህ በርካት ስራዎችን ይሰራ ዘንድ ያግዘዋል። ከተራው ማህበረሰብ እስከ ዑለሞች የሚደርስ ስራ ይሰራል። እገዛቹህን ታጠናክሩ ዘንድ አሁን በኩፖን አቅርቦላቹሃል። ባለ 50 ብር እና ባለ 100 ብር ኩፖን በመግዛት ሱመያዊያንን ከጎኑ ሆነን ለሚሰራቸው ስራዎች እናግዝ። ኩፖን ለመግዛት በምስሉ ላይ የተቀመጡትን ቁጥሮች በመጠቀም ማግኘት የምትችሉ ሲሆን በአካውንት ቁጥር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000339158235 ገቢ በማድረግ እና ወደ @meruem222 Screenshot አድርጎ በመላክ ኩፖንን ማግኘት ይቻላል። በተለይም ነገ ጁሙዓህ ሶላት ~አንዋር መስጂድ ~በኒ መስጂድ ቅዳሜ ዕለት ~አንዋር መስጂድ ~በኒ መስጂድ እሁድ ~ዋሪዳ መግቢያ በር ላይ ያገኙናል
إظهار الكل...
Repost from N/a
ከሱመያዊያን የልማት እና በጎ አድራጎት ማህበር የተላለፈ መልእክት ~~~ ቢስሚላሂር‐ረህማኒር‐ረሂም ፣ የአሏህ ሰላም እና ረህመት በነብዩ ሙሐመድ ሶለሏሁ ኣለይሂ ወሰለም ላይ ይሁን። ውድ እና የተከበራቹህ ለሱመያዊያን የልማት እና በጎ አድራጎት ማህበር በቋሚ አባልነት የተመዘገባቹህ ክቡራን አባላቶቻችን የወርሃዊ መዋጮ ክፍያ የምትከፍሉበት የሂሳብ ቁጥር ሳናሳውቃቹህ በመቅረታችን ክፍያ ሳትፈፅሙ መቆየታቹህ ይታወሳል። ሆኖም በምስሉ ላይ በተቀመጠው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጊዜያዊ የሂሳብ ቁጥር የነየታቹህትን ወርሃዊ መዋጮ ክፍያ ትፈፅሙ ዘንድ እንጠይቃለን። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር: 1000339158235 የስልክ ቁጥር: 0956155806 ኻሊድ አዳነ (የማህበሩ ዋና ሰብሳቢ)
إظهار الكل...
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
"ከምትወዱት ነገር ብትለግሱ እምነታቹህ ይሙላል" "በእለተ ትንሳኤ የእኔ ምልጃ የተገባው ሰው እኔን የሚወድ ነው" የነብዩን ሶለሏዑዓለይሂወሰለም ትክክከኛ መንገድ ለመንከባከብ ድጋፍ እናድርግ❤️ ነብዩን እና ዑለሞችን እናስደስት ሱመያዊያንን ለማገዝ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000339158235 በስልክ ለማግኘት 0956155806
إظهار الكل...
አሰላሙዓለይኩም ወረህመቱሏሂ ወበረካቱህ ቢስሚላህ… ሶላት እና ሰላም በፍጥረቱ አይነት… ከዚህ ቀደም ስለሱመያዊያን ጥቂት ፅፈን አስተዋውቀናቹህ ነበረ። ታዲያ አሁንም ቢሆን በአሏህ መንገድ ላይ መተጋገዝን እጅግ የሚወደው ማህበረሰብ ከጎናችን በመሆን እንዲያግዘን ፣ አባል እንዲሆንልን እና እንዲደግፈን በአሏህ ስም እንጠይቃለን። ማንኛውንም አይነት የቁስ ፣ የገንዘብ እና የሙያ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ሁሉ በራችንን ክፍት አድርገን እየጠበቅን ነው። ከገንዘብ በላይ ተግባራዊ (በቁስ ፣ በሙያ ፣ በህትመት) በኩል ድጋፍ ማድረግ ለሚቀናቹህ ወዳጆቻችን አርሂቡ ብለናል። በህትመት ስራ ላይ የምትሰሩ ወንድሞች እና እህቶች ካላቹህ በስፖንሰርነትም ይሁን በተለያዩ ድጋፎች ልናማክራቹህ ስለምንፈልግ ከነዚህ በታች ባሉት አድራሻዎቻችን መልእኮቶቻቹህን አስቀምጡልን። Facebook: Azzraeel Azl Telegram: @meruem222 E‐mail: [email protected] ስልክ ቁጥር: 0956155806
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ታላቅ የምክክር እና ለዑለሞቻችን የሚደረግ የድጋፍ ስብሰባ!!! በጉራጌ ዞን የሚገኙ የአሕለል ሱና ወል ጀመዓተል ሱፍያ ዑለሞች፣የሐድራ ኸሊፋዎች፣የወረዳ ቃዲዎች እና ታላላቅ መሻዒኾች፣ቅዳሜ በቀን 4/10/2014 ዓል፣ከጠዋቱ 2:00 ሰዓት ከህዝበ ሙስሊሙ ጋር ውይይት ለማድረግ ቀጠሯቸውን ይዘዋል። ውይይቱ የሚደረገው በወልቂጤ ከተማ በጉብሬ ክፍለ ከተማ፣ከአጠና ተራ ጀርባ በሚገኘው፣ «መስጂድ አል–በር»ቅጥር ግቢ ውስጥ ሲሆን፣በዕለቱ ዞኑ ያፈራቸው ታላላቅ የዲን አባቶች ይገኛሉ። በሐገራችን ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተንሰራፋ ያለውን፣በዲነል ኢስላም ላይ መጤ አስተሳሰብን የመጫን ሒደቶችን የማውገዝ እና በቀደምት ዑለሞቻችን ተዋቅሮ ዕልፍ ዓመታትን የዘለቀውን የመሻዒኾቻችን አስምሕሮት ስለማስቀጠል ሰፊ ውይይት ይደረጋል። ያካባቢው ሙስሊም ማሕበረሰብ ከዑለሞች ጋር የጥንቱን ከመሻዒኾቻችን የተዋረሰውን ቀኖና ይዞ ስለማቆየት ምክክር ያደርጋል። ሕዝበ ሙስሊሙ በሐገር አቀፍ ደረጃ በዑለሞቻችን ዘንድ እየተደረገ ያለውን ነባሩን የእስልምና አስተምሕሮት የማስቀጠል ሒደቱን በመደገፍ አብሮነቱን ያሳያል። በዕለቱ ሁሉም የአካባቢው ሙስሊም እንዲሁም የዞኑ ተወላጆች እንዲገኙ ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል። የወልቂጤ ከተማ ሱፍያ ወጣቶች ማህበር!!! #የዑለሞቻችን_መንገድ_ሁሌም_ህያው_ነው! #እኛም_ከሙፍቲ_ጎን_ነን!!!
إظهار الكل...
إظهار الكل...
صفوة

اخلص عملک لله

Repost from صفوة
ነብዩ ሙሐመድ (ሶለሏሁ ዓለይሂ ወሰለም) ስንት ረመዷን ወራት ፆመዋል?Anonymous voting
  • 4
  • 15
  • 9
  • 7
0 votes
Photo unavailableShow in Telegram
"የሽብር ተግባር ሊፈፅሙ የተያዙ የአልሸባብ አባላት ... " እያሉ የሚያላዝኑት እነ ፋናና ኢቢሲ የዜና አውታሮች ሙስሊሞች ሲጨፈጨፉ ግን ትንፍሽ አይሉም። ህዝባዊ ተቋማትን በአድላዊነት ስለተጠቀሙ ብልጥ የሆኑ መስሏቸዋል። ያዛልቃችሁ ከሆነ እናያለን።
إظهار الكل...
ከሶላት በኋላ በጀመዓ ዱዓ ማድረግ ስለመቻሉ ሰፋ ባለ ማብራሪያ በፅሁፍ በቅርብ ቀን ይጠብቁ😊
إظهار الكل...
ከሶላት በኋላ ያለ ዱዓ.m4a51.43 MB
Photo unavailableShow in Telegram
የኸይር ወር ረመዷን… ሁላችንም የአቅማችንን እናግዝ ስልክ 09 11 24 88 51 09 39 49 09 52
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.