ar
Feedback
Swa Jemo 1-4

Swa Jemo 1-4

الذهاب إلى القناة على Telegram

Swa./Jemo 1-4

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
1 826
المشتركون
-124 ساعات
-37 أيام
-830 أيام
أرشيف المشاركات
Dear parents use the following channels to get books and any other information from the school.  SWA JEMO G1/16  SWA JEMO G2/16  SWA JEMO G3/16  SWA JEMO G4/16  SWA JEMO G5/16  SWA JEMO G6/16  SWA JEMO G7/16  SWA JEMO G8/16

SWA JEMO G1/16

dear parents use the following channels to get books and any other information from the school.

ውድ የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች በቅድሚያ እንኳን ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን፤ ከ 1 -12 ክፍል ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ፣ መስከረም 7፣2016 ዓ.ም ሲሆን የቅድመ አንደኛ ክፍል ( KG Division) ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩት ሰኞ፣ መስከረም 14፣ 2016 ዓ.ም መሆኑን ልናስገነዝቦ እንወዳለን፡፡ የት/ቤቱ አስተዳደር

photo content

ለአዲስ አበባ ሶሮባን ሰልጣኞች በሙሉ በ2015 ዓ.ም በማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ሶሮባን የሰለጠናችሁ ተማሪዎች በሙሉ አዲስ አበባን በመወከል ሀገር አቀፍ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ተማሪዎችን ለመለየት  ቅዳሜ ነሐሴ 6/2015 ዓ.ም ፈተና ስለሚከናወን ዝግጅት እንድታረጉ፡፡ የፈተናው ቦታ ዳግማዊ ምንሊክ ት /ቤት ሲሆን ከጠዋቱ 2:30 እንድትገኙ።

Returning students registration is 700 birr.

photo content
+1

photo content

photo content

photo content

ውድ የሳዌአወላጆች / ህጋዊአሳዳጊዎች ከላይ ለሁሉም ት/ቤቶች በተላከው ደብዳቤ መሰረት የተማሪዎቻችንን ወጤት በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት እና በተላከልን የሪፖርት ካርድ መሰረት እያዘጋጀን መሆኑን ልናስገነዝብ እንወዳለን፡፡

photo content

ለ3 ተኛ ዙር ተፈታኞች በሙሉ ፈተናው የሚከናወንበት ቀን ከ8 ክፍሎች በስተቀር ቅዳሜ ሰኔ 24/2015 ዓ.ም የመፈተኛ ቦታ :- ኮከበ ፅበኃ ት/ቤት የመፈተኛ ሰዓት :- ለ 3፣4 ፣9 እና 10 ክፍሎች ጠዋት 2:30 ለ 5 ፣ 6 ፣ 7 ፣ 11 እና 12 ክፍሎች ከሰዓት 7:30 ማስታወሻ ለ 8 ክፍል ተፈታኞች ሰኞ የሚጀምረውን ክልል አቀፍ ፈተና ምክንያት በማድረግ ፈተናችሁ የሚከናወነው በሳምንቱ ቅዳሜ ሐምሌ 1/2015 በኮከበ ፅበኃ ከጠዋቱ 2:30 ነው።

ፈተናው የሚወጣው ከምዕራፍ 1-4 ነው።

ስማችሁ በቴሌግራም ተለቆ ወደ 3 ተኛ ዙር ማለፋችሁን የሚገልፅ ሠርተፍኬት ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች ሠርተፍኬታችሁን ሰኔ 24/2015 ከምትፈተኑበት ኮከበ ፅበኃ ት/ቤት   እንድትወስዱ ። መልካም ንባቡ ።   መልካም ውጤት።

ከ2ተኛ ዙር ወደ 3 ተኛ ዙር ያለፋችሁ ተማሪዎች ቀጣይ ፈተና ቅዳሜ ሰኔ 24/2015 ዓ.ም ነው። ወደ 3 ተኛ ዙር ያለፋችሁበት ሠርተፍኬት ከነገ አርብ 16/2015 ዓ.ም ከየት/ ቤቶቻችሁ እንድትወስዱ።

02 (1).docx0.61 KB

እንደምን አመሻችሁ ወላጆች የመጪ ፕሮግራሞች ማስታወሻ

Edited memo