Swa Jemo 1-4
الذهاب إلى القناة على Telegram
Swa./Jemo 1-4
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدالفئة غير محددة
1 826
المشتركون
-124 ساعات
-37 أيام
-830 أيام
أرشيف المشاركات
1 826
Dear parents use the following channels to get books and any other information from the school.
SWA JEMO G1/16
SWA JEMO G2/16
SWA JEMO G3/16
SWA JEMO G4/16
SWA JEMO G5/16
SWA JEMO G6/16
SWA JEMO G7/16
SWA JEMO G8/16
1 826
dear parents use the following channels to get books and any other information from the school.
1 826
ውድ የሳውዝ ዌስት አካዳሚ ወላጆች/ህጋዊ አሳዳጊዎች
በቅድሚያ እንኳን ለ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ እያልን፤ ከ 1 -12 ክፍል ትምህርት የሚጀመረው ሰኞ፣ መስከረም 7፣2016 ዓ.ም ሲሆን የቅድመ አንደኛ ክፍል ( KG Division) ተማሪዎች ትምህርት የሚጀምሩት ሰኞ፣ መስከረም 14፣ 2016 ዓ.ም መሆኑን ልናስገነዝቦ እንወዳለን፡፡
የት/ቤቱ አስተዳደር
1 826
ለአዲስ አበባ ሶሮባን ሰልጣኞች በሙሉ በ2015 ዓ.ም በማይ ሶሮባን ኢትዮጵያ ሶሮባን የሰለጠናችሁ ተማሪዎች በሙሉ አዲስ አበባን በመወከል ሀገር አቀፍ ውድድር ላይ የሚሳተፉ ተማሪዎችን ለመለየት ቅዳሜ ነሐሴ 6/2015 ዓ.ም ፈተና ስለሚከናወን ዝግጅት እንድታረጉ፡፡ የፈተናው ቦታ ዳግማዊ ምንሊክ ት /ቤት ሲሆን ከጠዋቱ 2:30 እንድትገኙ።
1 826
ውድ የሳዌአወላጆች / ህጋዊአሳዳጊዎች
ከላይ ለሁሉም ት/ቤቶች በተላከው ደብዳቤ መሰረት የተማሪዎቻችንን ወጤት በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት እና በተላከልን የሪፖርት ካርድ መሰረት እያዘጋጀን መሆኑን ልናስገነዝብ እንወዳለን፡፡
1 826
Repost from Ethio math olympiad ኢትዮ ማት ኦሎምፕያድ
ለ3 ተኛ ዙር ተፈታኞች በሙሉ
ፈተናው የሚከናወንበት ቀን
ከ8 ክፍሎች በስተቀር
ቅዳሜ ሰኔ 24/2015 ዓ.ም
የመፈተኛ ቦታ :- ኮከበ ፅበኃ ት/ቤት
የመፈተኛ ሰዓት :-
ለ 3፣4 ፣9 እና 10 ክፍሎች
ጠዋት 2:30
ለ 5 ፣ 6 ፣ 7 ፣ 11 እና 12 ክፍሎች
ከሰዓት 7:30
ማስታወሻ
ለ 8 ክፍል ተፈታኞች ሰኞ የሚጀምረውን
ክልል አቀፍ ፈተና ምክንያት በማድረግ
ፈተናችሁ የሚከናወነው በሳምንቱ
ቅዳሜ ሐምሌ 1/2015 በኮከበ ፅበኃ
ከጠዋቱ 2:30 ነው።
1 826
ስማችሁ በቴሌግራም ተለቆ ወደ 3 ተኛ ዙር
ማለፋችሁን የሚገልፅ ሠርተፍኬት
ያልወሰዳችሁ ተማሪዎች ሠርተፍኬታችሁን
ሰኔ 24/2015 ከምትፈተኑበት ኮከበ ፅበኃ
ት/ቤት እንድትወስዱ ።
መልካም ንባቡ ።
መልካም ውጤት።
1 826
Repost from Ethio math olympiad ኢትዮ ማት ኦሎምፕያድ
ከ2ተኛ ዙር ወደ 3 ተኛ ዙር ያለፋችሁ ተማሪዎች ቀጣይ ፈተና ቅዳሜ ሰኔ 24/2015 ዓ.ም ነው።
ወደ 3 ተኛ ዙር ያለፋችሁበት ሠርተፍኬት
ከነገ አርብ 16/2015 ዓ.ም ከየት/ ቤቶቻችሁ
እንድትወስዱ።
