cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

አስሐማ (ነጃሺ )የቢሾፍቱ ሙስሊም ወጣቶች ጀመዐ!!

ይህ አስሐማ (ነጃሺ) የቢሾፍቱ ሙስሊም ወጣቶች የበጎአድራጎት ጀመዓ ነው! ይቀላቀሉን! 👷‍♂️👳‍♂️እኔ አህለልኸይርነቴን አሳልፌ አልሰጥም !!!🤲 ሀሳብ አስተያየት መስጠት ለምትፈልጉ 👇👇👇👇👉@AbduAlnjashi1 👈 👉 @ @AmireasitBot👈 ለመቀላቀል እና ጀመዐውን ማገዝ ለምትፈልጉ በ ንግድ ባንክ 1000411453212

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
280
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-27 أيام
-930 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ተፍሲር ቁጥር 01 ገጽ በገጽ የቀረበ 🔰🔰🔰♻️♻️♻️🔰🔰🔰 https://t.me/ISLAMICBOOKSANDAPPS/200241 ተፍሲር ቁጥር 02 ገጽ በገጽ የቀረበ 🔰🔰🔰♻️♻️♻️🔰🔰🔰 https://t.me/ISLAMICBOOKSANDAPPS/200242
إظهار الكل...
[🌹]አሰላሙ አለይኩም  [🌹]    [🌹] ወራህመቱላሂ   [🌹]        [🌹]ወበረካቱሁ [🌹 ታላቅ የኸይር ስራ ጥሪ እንደሚታወቀው አስሃማ ( ነጃሺ ) የሙስሊም ወጣቶች ጀመዓ ከያዛቸው ትልልቅ የኸይር ስራ ተግባራት ለየቲሞች እና አቅመ ደካማ ተማሪዎች የ ት/ት ቁሳቁስ ማሟላት ዋነኛ የጀመዓው ተግባር መሆኑ ይታወቃል። በመሆኑም ጀመዓችን ይህን መልካም ተግባሩን አጠናክሮ በመቀጠል በዚህ ዓመት ድጋፍ ያደረገላቸውን 75 ተማሪዎች ጨምሮ ለ 2016 ዓ.ል የ ት/ት ዘመን 100 ለሚሆኑ አቅመ ደካማ ተማሪዎች የደብተር፣ብዕር እና መሰል የት/ት መሳሪያዎች እገዛ ለማድረግ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በማሰባሰብ ላይ ይገኛል። ስለሆነም ⭐️ የጀመዓው አባላት እንዲሁም ይህ መልዕክት የደረሳችሁ በሙሉ ከ 1 ደብተር ጀምሮ ለጀመዓው ገቢ በማድርግ፤ ⭐️ጀመዓው የሚደግፋቸውን የቲምና አቅመ ደካማ ተማሪዎች በቀጥታ በማግኘት፤ ⭐️አልያም የመማሪያ ቁሳቁስ መግዣ ገንዘብ ለጀመዓው በመስጠት ለዚህ ትልቅ ተግባር የበኩላችሁን እንድታበረክቱ ስንል በትህትና ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ለበለጠ መረጃ 0972371741 0931428881 ድጋፍ ለማድረግ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000411453212 Zeyd Sadik Rahmet Remedan Habiba Nasir "አላህ ባርያውን በምርዳት ላይ ዘውታሪ ነው፤ባርያው ወንድሙን በመርዳት ላይ እስካለ ድረስ" ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) "አንድ ሙዕሚን ከኸይር ስራ በቃኝ እይልም የመጨረሻ መዳረሻው ጀነት እስከሚሆን ድረስ" ረሱል (ሰ.ዐ.ወ) 🌹🌹🌹እኔም ባቅሜ አህለል ኸይር ነኝ!! አህለል ኸይርነቴን አሳልፌ አልሰጥም!!🌷🌷🌷
إظهار الكل...
08:37
Video unavailableShow in Telegram
#ክፍል 1 "ሐ" በነቢያቶቻችን (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም፣ ወዘተ...) ስም የሚደረግ ሕገወጥ ንግድ ይቁም:: ማንም ሰው እነዚህ ነቢያት (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም ወዘተ...) የኛ ናቸው የሚል ካለ ማስረጃ ያምጣ። https://t.me/Xaaliburidallah
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
አሰላሙ አለይኩም ወሪህመቱላሂ ወበረካቱ ታላቅ የዳዕዋ ፕሮግራም በቢሾፍቱ ከተማ የተወደዳችሁ እና የተከበራችሁ የቢሾፍቱ እና አካባቢዋ ነዋሪዎች በሙሉ እነሆ እንደተለመደው አስሐማ (ነጃሺ) የቢሾፍቱ ሙስሊም ወጣቶች ጀመዓ የዳዕዋ ስራውን አጠናክሮ በመቀጠል በአይነቱ ለየት ያለ የሙሀደራ ፕሮግራም እሁድ ነሃሴ 28/2015 ከጠዋቱ 2:30 ሰዓት ጀምሮ በሀገራችን እንቁና አንጋፋ ከምንላቸው ዳዒዎች :-ኡስታዝ ሙሀመድ ፈረጅ :-  ኡስታዝ አብዱለጢፍ ጧሀ እና ታላላቅ የከተማችን ኡስታዞች የሚገኙበትን ትልቅ የዳዕዋ ፕሮግራም አዘጋጅተናል። አስታውሱ ነሃሴ 28/2015 ከጠዋቱ 2:30 ሰአት በባህል አዳራሽ!! ይህን ፕሮግራም ከወትሮው ለየት የሚያደርገው ጀመዓው እያከናወናቸው ያሉትን ዘርፈ ብዙ የኸይር ስራ ተግባራት አጠናክሮ ለማስቀጠል በማሰብ የመግቢያ ትኬት አዘጋጅቷል። የትኬት ዋጋ 💯ብር ብቻ። ስለሆነም የፕሮግራሙን የመግቢያ ትኬት በመግዛት እንዲሁም በመሸጥ ተሳታፊ እንድትሆኑ እንጋብዛለን። 👉ትኬቱን መሸጥ ወይም መግዛት የምትፈልጉ በውስጥ መስመር @AbduAlnjashi1 @Umiyenenat አልያም በስልክ ቁጥር +251943670992 +251904438921 መደወል እንደምትችሉ እያሳወቅን 👉 ከሽያጩ የሚገኘው ገቢ ለመሳኪኖች እንዲሁም መስከረም ላይ ለችግረኛ ተማሪዎች የት/ት ቁሳቁስ ድጋፍ እንዲሁም ለመሰል የጀመዓው ኸይር ስራዎች የሚውል መሆኑን በመገንዘብ በዚህ ኸይር ስራ ላይ ሁላችንም እንሳተፍ ስንል በአክብሮት ጥሪያችንን እናስተላልፋለን 🙏 አስሀማ(ነጃሺ) የቢሾፍቱ ሙስሊም ወጣቶች ጀመዓ
إظهار الكل...
09:39
Video unavailableShow in Telegram
#ክፍል 1 "ለ" በነቢያቶቻችን (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም፣ ወዘተ...) ስም የሚደረግ ሕገወጥ ንግድ ይቁም:: ማንም ሰው እነዚህ ነቢያት (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም ወዘተ...) የኛ ናቸው የሚል ካለ ማስረጃ ያምጣ። https://t.me/Xaaliburidallah
إظهار الكل...
09:07
Video unavailableShow in Telegram
#ክፍል 1 "ሀ" በነቢያቶቻችን (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም፣ ወዘተ...) ስም የሚደረግ ሕገወጥ ንግድ ይቁም:: ማንም ሰው እነዚህ ነቢያት (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም ወዘተ...) የኛ ናቸው የሚል ካለ ማስረጃ ያምጣ። https://t.me/Xaaliburidallah
إظهار الكل...
36:54
Video unavailableShow in Telegram
#ክፍል #1 #አጠቃላይ በነቢያቶቻችን (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም፣ ወዘተ...) ስም የሚደረግ ሕገወጥ ንግድ ይቁም:: ማንም እነዚህ ነቢያት (ኢየሱስ፣ ሙሴ፣ አብርሃም ወዘተ...) የኛ ናቸው የሚል ካለ ማስረጃ ያምጣ። #ለመኪናዎች ፣ #ባጃጅ ፣ #ሞባይልጥገና #ሱቆች ፣ #ሬስቶራንቶች ፣ወዘተ #በxender ሼር  አድርጉ።  አላህ ይውደደችሁ #ለሀቅ #አገዥ ሁኑ። https://t.me/Xaaliburidallah
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ይህን ንግግር በማስረጃ እቃወማለሁ የሚል ሰው አለ? ይውጣና ማስረጃውን ያምጣ። https://t.me/Xaaliburidallah
إظهار الكل...