222
المشتركون
+124 ساعات
+47 أيام
+1130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
በየ ትምህርት ቤቱ ያለ የዝግጅት ተጠናክሮ እንድቀጥል የትምህርት ጽ/ቤት መረጃ መረቢ ያሳስባል።
ሠላም አደራችሁ !!
የ6ኛ ክፍል ፈተና ሴኞ በ10/10/2016 ዓም ከዞን ለመረከብ ዝግጅት እንድታደርጉ መልዕክት መተላለፉ ይታወቃ ። ይሁን እንጂ አንዳድ ወረዳዎች የተላለፈውን መልዕክት ባለማየታችሁ ምንም ዝግጅት እንዳላደረጋችሁ ባደረግነው ክትትል ለማረጋገጥ ችለናል ።
ስለዚህ በተባለው ቀን ለመረከብ ስትመጡ የተመደበ ፖሊስ ስም ከፖሊስ ጽ/ቤት አጽፋቹ መምጣት አለባችሁ በተጨማሪ የዝናብ ወቅቱ ስለሆነ ሸራ/ዋሮ ላልያዘ ሾፈር ፈተና የማናስረክብ መሆኑን አጥብቀን ለመግለጽ እንወዳለን ።
ከጌዴኦ ዞን ት/መምሪያ ምዘናና ፈተናዎች ዳይሬክተር!
ግልባጭ
ለመምሪያ ኋላፊ
ሠላም ና ጤና ይሁን ለ6ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና አስፈፃሚዎች! በቀን 10/10/2016 ዓ.ም ከጧቱ 2:30 ት/ጽ/ቤት በመገኘት የፈተና ኦረተሽን(oretetion)እንድትከታተሉ ና ተሳታፊዎች :-
❖ ዋና ር/መ/ር✅
❖የፈተና ጣብያ ኃላፍ✅
ከላይ በተጠቀሰው ሠዓት ያለምንም መንጠባጠብ ትጽቤት ተገኝተው ለፈተና የቅድመ ሁኔታ Oretetion በአግባቡ እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናሳስባለን።
በመጀመሪያ በተለቀቀው መረጃ መሠረት ክላስተር ማዕከል ርመር ብቻ ሳይሆን ማስተካከያ ሁሉም ዋና ር/መ/ር የምትሳተፍ መሆኑን እናሳስባለን።
የራጴ ወረደ ትም/ቤት የመረጃ መረቢ
ለወረዳ/ከተማ ት/ጽ/ቤት ፈተና ክፍል አስተባባሪዎች!
#ሠላም🖐
#1ኛ) 6ኛ እና12ኛ ክፍል የስም፣የፆታ ፣የስትርም እና የፎቶ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች ሲስተሙ ከመከፈቱ በፊት ለይታችሁ በፎርም በመሙላት እንድትጠባብቁ እያሳሰብን ይህን ባታደርጉ ሲስተሙ ከተዘጋ በኃላ ይስተካከልልኝ የሚል ጥያቄዎችን የማናስተናግድ መሆኑን ለመግለጽ እወዳለን።
ከሠላምታ ጋር!!
ግልባጭ
ለመምሪያ ኃላፊ
ማጠቃለያ ላይ እንገኛለን..... መልካሙን እንመኛለን ለውድ ተማሪዎቻችን......
የራጴ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት የመረጃ መረቢ
የመጀመሪያ ቀን የፈተና አሰጣጥ ህደት እጅግ በጣም ሰላማዊ በሆነ መልኩ ማጠናቀቅ ተችተዋል።
የራጴ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት የመረጃ መረቢ