cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Arat kilo media አራት ኪሎ ሚዲያ

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
2 955
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
ዛሬ ጥቅምት 11/2015 ልደታ ከፍተኛው ፍርድ ቤት አንደኛ ፀረ ሽብርና የህገ መንግስት ጉዳዮች በዋለው ችሎት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ላይ የሚከተለውን ብይን ሠጥቷል ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በተከሠሰበት 1ኛ እና 2ተኛ ክስን ፍርድ ቤቱ ሙሉ በሙሉ ነፀ ያለው ሲሆን በ3ተኛውን ክስን በተመለከተ በአዎጅ ቁጥር 11/2012 አንቀፅ መሠረት ክሱ ተቀይሮ በጥላቻ ንግግረና ሀሠተኛ መረጃ ስርጨትን ለመከለከልና ለመቆጣጣር በወጣ አዎጅ መሰረት እንዲከለከል ብይን ተሠጥቷ:: የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝን መከላከያ ለመሠማት ችሎቱ ለህዳር ሁለትና አምስት 2015 ቀጠሮ ሠጥቷል።
إظهار الكل...
00:29
Video unavailableShow in Telegram
"በሰሜን ኢትዮጵያ ያለው ነገር ይቋጫል… ኢትዮጵያ ሰላም ትሆናለች" - ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ
إظهار الكل...
8.84 MB
03:07
Video unavailableShow in Telegram
የህወሃት ታጣቂዎች የመከላከያ ሰራዊት አባላትን ሲያሰቃዩ የሚያሳይ ምስል ከወጣ በኋላ ከፍተኛ ቁጣ ቀስቅሷል።
إظهار الكل...
26.86 MB
00:25
Video unavailableShow in Telegram
ከተሾሙ አጭር ጊዜ የሆናቸው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ።
إظهار الكل...
7.31 MB
Photo unavailableShow in Telegram
የአፍሪካ ህብረት የድርድር ቡድን የኢትዮጵያን መንግስት እና ህወሃትን ለሰኞ ጠርቷል።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የክብር ዶክተር ብፁዕ አቡነ ኤርምያስ ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የተበረከተላቸውን የክብር ዶክትሬት ለመቀበል ባሕርዳር ከተማ ገብተዋል። ዛሬ ረፋዱን ወደ ባሕርዳር ሲገቡ ብፁዓን አባቶች፣ ሊቃውንት፣ የመንግስት ከፍተኛ አመራሮችና የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በባሕር ዳር ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ተገኝተው ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ከደቂቃዎች በኋላ በባሕርዳር ዩኒቨርሲቲ ተገኝተው በደማቅ ሥነ-ሥርዓት የክብር ዶክትሬታቸውን ይቀበላሉ።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለዛሬ እሁድ ነሐሴ 29/2014 ዓ/ም የማዕከላዊ ኮሚቴ ስብሰባ ሳይካሔድ ቀረ። ፓርቲው የጠራው ስብሰባ ያልተካሔደው ከ45ቱ ቋሚ እና 5 ተለዋጭ አባላቱ መካከል 15 ያሕል ብቻ በመገኘታቸው እና የስብሰባ ኮረም ባለመሟላቱ መሆኑ ታውቋል። ይህም የሆነው በፓርቲው የጠቅላላ ጉባኤ እና ሪፎርም አጀንዳ ምክንያት በከፍተኛ አመራሮቹ መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ምክንያት እንደሆነ አንዳንድ አባላት ገልፀዋል ። Blue24
إظهار الكل...
00:31
Video unavailableShow in Telegram
የሱዳን ካርቱም አየር ማረፊያ በጎርፍ መጥለቅለቁ ታውቋል።ሱዳን ከግብፅ ጋር ሆና አባይ አይገደብ በማለት እስክስታ የምትመታው ይህንን ሁሉ ተሸክማ ነው።ለማንኛውም ይህ የዛሬ ምስል ነው።
إظهار الكل...
4.32 MB
ውሳኔ የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 13ኛ መደበኛ ስብሰባ የባንክ ዘርፍን ለውጭ ኢንቨስተሮች ክፍት ለማድረግ በቀረበ ረቂቅ ፖሊሲ ላይ ተወያይቶ በሥራ ላይ እንዲውል ወሰነ።
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.