cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Hawassa university

This Channel is created for Education Purpose only. Freshman students will get information. Hence, we will share each and every important informations through this channel.

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
8 332
المشتركون
-324 ساعات
+287 أيام
+3330 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
◽️College of: 👉Law & Governance ◽️Department of: 👉Governance & Development Studies(GaDS)
إظهار الكل...
00:25
Video unavailableShow in Telegram
🌍 Calling all graphic design enthusiasts! 🎨 🎉 Join the Afro Graphics Design Competition brought to you by True Culture University, HU Chapter! 🎓 👩‍🎨 Showcase your design skills and creativity - any student interested in graphic design is welcome! 📅 Submit your designs by May 20th - don't miss this opportunity to shine! 💫 🏆 Only 12 students will be chosen for the final competition to design a T-shirt. Winners of the competition will get to sell their design on the TCU Portal internationally and win an exciting prize. Let your imagination run wild and create stunning designs that capture the spirit of Pan-Africanism. 🌟 #AfroGraphics #TrueCultureUniversity #GraphicDesignCompetition #PanAfricanism #Unity #Creativity #HUChapter Form Link - https://forms.gle/Dpn626dz4J4Qktai6 🎨✨ Let's celebrate African culture through art and design! ✨🌍
إظهار الكل...
👍 3
Photo unavailableShow in Telegram
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል! መግቢያ: የጥበብ ፍቅርና ክብር ብቻ!
إظهار الكل...
4
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
Serve For Society                🥁🥁🥁🥁🥁🥁🥁 በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የ serve for society ክበብ ይፋዊ የስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ነገ ረቡዕ ግንቦት 7 2016 አ/ም ሊካሄድ ዝግጅቱን ጨርሶ እናንተ ቤተሰቦቹን በመጠባበቅ ላይ ይገኛል🥳። በተማሪዎች የተቋቋመው ይህ አላማውን በጎ አድራጎት ላይ ያነጣጠረ ክበብ ዝግጅቱ ላይ ሁሉም ተማሪ ተገኝቶ በፕሮግራሙ ላይ እንዲሳተፍ በትህትና ይጠይቃል። #ለበጎነት_ሁላችሁም_ተጠርታችኋል። በፕሮግራማችንም ከተካተቱ ዝግጅቶች መካከል 📌በክበቡ ውስጥ ያሉ ቡድኖች ማብራሪያ 📌ውድድር 📌ሽልማት 📌የቡና እና ፈንዲሻ ሰዐት እና ሌሎችም በተማሪዎቻችን ተዘጋጅቷል። ⚠️በጭራሽ አይቀርምየጠብታ ስብስብ ውቅያኖስን ይሰራል። #SFS 📍ቦታ:- ዋና ጊቢ RVC ቢሮ ⏳ሰዐት:- 10:00LT (❌የሃበሻ ቀጠሮ አይደለም❌) ክበባችንን እንመርቅ የነገ 10:00 ሰዐት ሰው ይበለን🤲።      ይቀላቀሉ 👇 https://t.me/serveforsocietyhu            ያጋሩ 👆
إظهار الكل...
👍 6
የሁለተኛው ሴሚስተር እንዳጠናቀቃችሁ ወደ ተለያዩ ትምህርት ክፍሎች እንደምትመዱ ይታወቃል። ለዚሁ ዝግጅት ያመች ዘንድ በዩኒቨርስቲያችን የሚሰጡ ፕሮግራሞች በየተመደባችሁበት የስልጣና ዘርፍ መሰረት ከዚህ በታች የተቀመጡት መሆናቸውን እናሳውቃለን። ስለትምህርት ክፍሎቹ ገለጻ እና የምረጫ አሞላል ሂደት በቅርቡ ገለጻ የሚደረግ ይሆናል።
إظهار الكل...
👍 3
የሁለተኛው ሴሚስተር እንዳጠናቀቃችሁ ወደ ተለያዩ ትምህርት ክፍሎች እንደምትመዱ ይታወቃል። ለዚሁ ዝግጅት ያመች ዘንድ በዩኒቨርስቲያችን የሚሰጡ ፕሮግራሞች በየተመደባችሁበት የስልጣና ዘርፍ መሰረት ከዚህ በታች የተቀመጡት መሆናቸውን እናሳውቃለን። ስለትምህርት ክፍሎቹ ገለጻ እና የምረጫ አሞላል ሂደት በቅርቡ ገለጻ የሚደረግ ይሆናል።
إظهار الكل...
👍 1
Photo unavailableShow in Telegram
🥰 7 3👍 2
Repost from N/a
Photo unavailableShow in Telegram
📌Exciting news🎊🎊 Are you looking for a way to serve your society??? Look no further you can join us and become part of the family. A family that strives to create good and serve the overall community while at the same times seeks to enrish its member with endless experiences 🌎🌎Volunteers do not necessarily have the time; they just have the heart.🌎🌎 Come and join us👇🏾👇🏾 https://t.me/serveforsocietyhu
إظهار الكل...
👍 5
የሴኔት ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያየ:: // ሚያዚያ 30, 2016 ዓም የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ የ2016 ዓም የተማሪዎች ምረቃ ቀን እና ሌሎች አጀንዳዎች ላይ ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ውሳኔዎችን አሳልፏል:: ኮሚቴው ከትምህርት ሚኒስቴር በተቀመጠው የፈተናዎች መርሃግብር አንፃር በዩኒቨርሲቲው ዘንድሮ የሚመረቁ ተማሪዎች የመውጫ ፈተናቸውን እንዳጠናቀቁ ሐሙስ ሰኔ 27 ቀን 2016 ዓም ምረቃ ሊደረግ እንደሚችል ውሳኔ ላይ ደርሷል:: ከዚሁ ጋር ተያይዞ የመውጫ ፈተና ዝግጅትን በተመለከተ ሁሉም ኮሌጆችና የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን ሪፖርት ለኮሚቴው ያቀረቡ ሲሆን በሂደቱም የተገኙ ግብረ መልሶች: የታዩ ክፍተቶች: ያጋጠሙ ተግዳሮቶችና የተወሰዱ የማስተካከያ እርምጃዎች ላይ ሰፊ የልምድ ልውውጥና ውይይት ተደርጓል:: የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚደንት ዶ/ር አያኖ በራሶ በውይይቶቹ ማጠቃለያ ላይ ለተማሪዎች የመውጫ ፈተና ዝግጅት በቀረው ግዜ ሁሉም የሚመለከታቸው ክፍሎች ቀሪ ስራዎቻቸውን እንዲያጠናቅቁ እና ተማሪዎችን በሂደቱ ላይ በንቃት እንዲያሳትፉ መመሪያ ሰጥተዋል::                      https://t.me/hugadssachannel
إظهار الكل...
👍 2
የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ አመታዊ የምርምር ጉባኤ አካሄደ። // ሚያዚያ 30/2016 ዓም በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ የህግና ገቨርናንስ ኮሌጅ ከምርምርና ቴክ/ሽ/ም/ፕሬዚደንት ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በ2015 ዓ.ም በኮሌጁ ተመራማሪዎች የተሰሩ የምርምር ስራዎችን ለመገምገም ያለመ ጉባኤ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ አካሂዷል። የኮሌጁ ምር/ቴ/ሽ/ተባባሪ ዲን ዶ/ር አዲስወርቅ ጥላሁን የመድረኩን አላማ ባስረዱበት ንግግራቸው እንደገለጹት በ2015 በጀት ዓመት በኮሌጁ መምህራን የተሰሩ አራት የዲሲፕሊነሪ ምርምሮች በኮሌጁ አካዳሚክ አባላት ግምገማና ውይይት ይካሄድበታል ብለዋል። ዶ/ር አዲስወርቅ አክለውም ምርምር የሚሰራበት አላማ አዲስ እውቀትን ለመፍጠር ወይም ነባሩን እውቀት ለማሳደግ በተጨማሪም የማህበረሰቡን ችግሮች ለመፍታት መሆኑን አንስተው ይህንን አላማ ታሳቢ በማድረግ በዩኒቨርሲቲው የገንዘብ ድጋፍ አግኝተው ወደ ስራ የገቡ ጥናቶች ሰባት የኮሌጁን ተመራማሪዎች ማሳተፋቸውን ገልጸዋል። የኮሌጁ ፕላንና ዳታ ማኔጅመንት አስተባባሪ አቶ ከድር ዳሮ በበኩላቸው  በመድረኩ የተሰሩት የምርምር ስራዎች የምርምር ስነ ምግባርን ተከትለው መሰራታቸው፣ ደረጃቸውን ማሟላታቸው፣ የሚጠበቅባቸውን ውጤት ማምጣታቸውና ምን አዲስ ግኝቶችን አስተዋወቁ የሚሉትን ነጥቦች እንደሚገመገሙበትና ጥያቄዎች እንዲሁም ግብረመልሶች እንደሚሰጡበት ተናግረዋል። በየአመቱ በኮሌጁ መምህራንና ተመራማሪዎች የሚሰሩ የምርምር ስራዎች በቁጥርም ሆነ በጥራት መሻሻሎችን እያስመዘገቡ መሆኑን  ያነሱት አስተባባሪው ለዚሁ ለውጥ መመዝገብ የምርምር ግምገማዎችና በአካዳሚክ አባላት መካከል የሚደረጉ ገንቢ ውይይቶች አይነተኛ ሚና መጫወታቸውን ገልጸዋል።                     https://t.me/hugadssachannel
إظهار الكل...