cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

💻👔📱ETHIO MARKET ALL IN ONE 🛒🧳🎁🛒

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
694
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

🧠 ትልቅ መልዕክት 🟣🧠 🌹 ፍቅር የለም ከማለትህ በፊት፣ እኔ ውስጥ ፍቅር አለ ወይ? ብለህ ፈትሽ! 💑 ሚስት የምትሆን ሴት የለችም ፣ ከማለትህ በፊት እኔ ባል መሆን ችላለሁ ወይ? ብለህ ራስህን መርምር! 💑ወንድ እንጂ ባል የለም ከማለትሽ በፊት፣ እኔ ጥሩ ሚስት መሆን ችላለሁ ወይ? ብለሽ ራስሽን ጠይቂ! 👩‍❤️‍💋‍👩ጥሩ ጉዋደኛ የለም ከማለትሽ በፊት እኔ ጥሩ ጉዋደኛ መሆን ችላለሁ ወይ? ብለሽ አስቢ! ✳✅ ማንም ሰው ጥሩ ከሆነ፣ ጥሩ ነገሮች ሁሉ ከሱ መራቅ አይችሉም። 💝ስለዚህ ጥሩነትን ከሰው ሳይሆን ከራሳችን ነው የምናገኘው። ❤️መልካም ሁን፣ ❤️ ቅን ሁን፣ ❤️ ትሁት ሁን፣ ወዳጅ ሁን፣ ❤️ ፍቅር ሁን፣ ሩህሩህ ሁን፣ ❤️ለጋሽ ሁን፣ ❤️ አስተዋይ ሁን፣ ❤️ ደስተኛ ሁን፣ ❤️ሳቂተኛ ሁን፣ ❤️ መፍትሄ ሰጪ ሁን፣ ❤️ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሁን፣ ❤️ አመስጋኝ ሁን፣ ❤️ በትንሽ የምትደሰት ሁን፣ ❤️ ብልህ ሁን፣ ❤️አስታዋሽ ሁን፣ .......ወዘተ...... ✅ በምድር ላይ ከሰው ልጆች ውጪ ምንም ውድ ነገር የለም። ✅ አንተን የሚገዛ የገንዘብ መጠን የለም። ✅ ለራስህ ክብር ስጥ ✅ አንተ ውድ መሆንህን ካመንክ ሰዎችም ውድ መሆናቸውን አትዘንጋ አክብራቸው ሰው በመሆናቸው ብቻ!!!
إظهار الكل...
ተጨማሪ ፦ #የ8ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ሕዳር 22 እና 23 ቀን 2013 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን ፈተና ላይ መቀመጥ የሚችሉት 7ኛ ክፍልን ተምረው ያጠናቀቁና የ8ኛ ክፍልን የአንደኛ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው። በተመሳሳይ #የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና መውሰድ የሚችሉት የ11ኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀቁና የ12ኛ ክፍልን የመጀመሪያ ሴሚስተር ትምህርት የተከታተሉ ብቻ ናቸው ተብሏል። የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሕዳር 28 እስከ ታህሳስ 1 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥም በምክረ ሀሳቡ ላይ ተጠቅሷል። @amharictutorialclass @amharictutorialclassbot
إظهار الكل...
Share share @ebstechno አስደሳች ዜና ውድ ደንበኛችን ስለ አብሮነትዎ እናመሰግናለን! ከነሐሴ 21 እስከ 23 ቀን 2012 ከጠዋቱ 12፡00 እስከ ምሽቱ 12፡00 ሰዓት ለሦስት ቀናት ያዘጋጀነውን 1 GB (በቀን 341 Mb) ፣ 40 ደቂቃ ድምጽ (በቀን 13 ደቂቃ) እና 100 አጭር የፅሁፍ መልዕክት አገልግሎት (በቀን 33) የምስጋና ስጦታ እንዲጠቀሙ በአክብሮት እንጋብዝዎታለን፡፡ ስለ ደንበኝነትዎ እናመሰግናለን! በጤና ይቆዩ! ኢትዮ ቴሌኮም
إظهار الكل...
የኮቪድ-19 ሟቾች ቁጥር ከ700 ሺህ አለፈ! በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ-19 መያዛቸው ከተረጋገጠው 18,710,782 ሰዎች መካከል የ704,491 ሰዎች ህይወት አልፏል። ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ከተመዘገበባቸው ሀገራት መካከል አሜሪካ (160,318 ሰዎች) ፣ ብራዚል (96,096 ሰዎች) እና ሜክሲኮ (48,869 ሰዎች) ይጠቀሳሉ። @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
إظهار الكل...
#DrTedrosAdhanom የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ቀጥ አድርጎ የሚያቆም ተዓምረኛ መፍትሄ ላይገኝ ይችላል ሲሉ አስጠንቀቅዋል። ዶ/ር ቴድሮስ ፥ ወረርሽኙን ለመግታት የሚበጀው ሀገራትና ግለሰቦች በሙሉ ቫይረሱን ለመከላከል የሚጠቅሙ መንገዶችን ሁሉ ስራ ላይ ማዋል እንደሆነ ማሳሰባቸውን ቪኦኤ ዘግቧል። የመጨረሻ ደረጃ ሙከራ ላይ ያሉ ክትባቶች አሉ ነገር ግን ምርመራ ፣ ንክኪ ያላቸው ሰዎች ፈልጎ መለየት ፣ አካላዊ ርቀትን መጠበቅ ፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ መጠቀም እና መሰል መንገዶችን መጠቀሙ መቀጠል ይኖርበታል ብለዋል። @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
إظهار الكل...
እባካችሁ ራስችንን እንጠብቅ!!
إظهار الكل...
በኢትዮጵያ በአንድ ቀን የ28 ሰዎች ህይወት አለፈ! ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 7,607 የላብራቶሪ ምርመራ 707 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ28 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 406 ሰዎች አገግመዋል። በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 18,706 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 310 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 7,601 ናቸው። @tikvahethiopiaBot @tikvahethiopia
إظهار الكل...
#የዐረፋ ዕለት የአምልኮ ተግባራት ፕሮግራም! 1) ለሊት ከስሁር በፊት ቀድመህ በመነሳት ወደ አላህ ፍራቻ ተቃረብ 2) የለሊት ስግደት አድርግ ሱጁድ እያረዘምክ ጌታህን ምህረታን ጠይቅ ወደርሱ ተናነስ አልቅሰህ ለምን 3) ከፈጅር በፊት እስቲግፋር አብዝተህ ለምን 4) ለፈጅር ሰለት ተዘጋጅ ወደ ጌተህ ንሰሀ ግባ ወንጀሎችን እያስተወስክ ምህረት ለምን 5) ከውዱዕ በኃላ ዱዓእ አድርግ 6) ፈጅርን በጥሞና ከሰገድክ በኃላ እስከረፋድ በዚክር በዱዓና በቁርአን ቆይ 7) ጸሐይ ሲወጣ ሁለት ረከኣ ሰላትን ስገድ ሐጅ እንዳደረግክ ያክል አጅርን ታገኛለህ 8) በዕለቱ ተክቢራ አብዛ 9) ዱዓ ተቀባይነት እንዳለው ሳትጠራጠር ዕለቱን አብዝተህ ወደ ጌታ ለምን 10) ከዝሁር በፊት የአዱሐ ሰላትን በመስገድ ዳጎስ የለ ምንዳ አግኝ። በትንሹ በሁለት ሁለት ረከዓ አራት ረከዓ ስገድ። 11) የፈርድ ሰላትን ከሱና ጋር በተረገጋ መንፈስ አከናውን ከየሰላቱ መጠናቀቅ በኃላ ዱዓና ተክቢራ አብዛ። 12) የዐረፋ ኹጥባን የማዳመጥ እድል ካለህ አድምጥ 13) ከአስር ሰላት በኃላ ቁርአን በመቅራትና የምሽት ዚክር በማድረግ እስከ መግሪብ በዱዓ ተበራታ 14) ከማፍጠርህ በፊት ዱዓ ተቀባይነት እንዳለው በማስታወስ በደንብ ዱኣ አድርግ በስራህ ከመገረምና ከመኩራራት ተቆጥበህ ተጠንቀቅ። Te~@bilQURANnehyaa 💜
إظهار الكل...
በአህጉረ-አፍሪካ እስካሁን ከ829 ሺህ በላይ ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ተረጋግጧል። ከ17 ሺህ በላይ ሰዎች ደግሞ በቫይረሱ ምክንያት ሞተዋል። ኢትዮጵያ በቫይረሱ ምክንያት በርካታ ሰዎች በማጣት ከአፍሪካ 10ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች። ምንጭ ፣ ቢቢሲ @etv_zena @etv_zena
إظهار الكل...
በኢትዮጵያ ተቋርጦ የነበረው የሞባይል ኢንተርኔት ዳታ አገልግሎት መስራት ጀምሯል። JOIN @ebstechno ለአስተያየትዎ @abubekerfikadu
إظهار الكل...