EECMYMC-YM
الذهاب إلى القناة على Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
إظهار المزيد1 101
المشتركون
+524 ساعات
-27 أيام
+3630 أيام
أرشيف المشاركات
1 101
🌼🌼🌼
#2/2
#Sunday_service
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
#WorshipNight
#MekanisaYouth
#NewYearProgram
🌼🌼🌼
1 101
🌼🌼🌼
# 1/2
#Sunday_service
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
#WorshipNight
#MekanisaYouth
#NewYearProgram
🌼🌼🌼
1 101
🌼🌼🌼
🌼🌼#የፊታችን_እሁድ🌼🌼
ልዩ የአዲስ አመት ፕሮግራም
ከሰዓት በወጣቶች ፕሮግራም
🗓 እሁድ መስከረም 2
⌚️ 10:00
በሰዓት በመገኘት እንዲሁም ሰው በመጋበዝ የበዓል ማግስ አብርን እናሳልፍ ....
🌼🌼🌼
1 101
የእህታችን የአስኒ ሁለተኛ ቃለ መጠይቅ። ተመልከቱት ተባረኩበት ለሌሎችም ያጋሩት
ክፍል 2
Join Us👇
@EECMYMC_YM
https://youtu.be/jB_RDx0BIhA
1 101
የእህታችን የአስኒ ሁለተኛ ቃለ መጠይቅ። ተመልከቱት ተባረኩበት ለሌሎችም ያጋሩት
ክፍል 2
Join Us👇
@EECMYMC_YM
https://youtu.be/jB_RDx0BIhA
1 101
የእህታችን የአስኒ ቃለ መጠይቅ። ተመልከቱት ተባረኩበት ለሌሎችም ያጋሩት
ክፍል 1
Join Us👇
@EECMYMC_YM
https://youtu.be/d6hYxv-RTus
1 101
❌ላይክ ወይም ሼር ከማረጋችን በፊት ❌
“አሁን ያለሁበት የህይወት ምዕራፍ እግዚአብሄር እኔን ደስተኛ ከማድረጉ በፊት ጠንካራ እያረገ ያለበት ወቅት ላይ ነው”
ይህ ምስል አንዳንዴ ደስኛ የማንሆንበትን ምክንያት የእግዚአብሄር ሃሳብ እንደሆነ አድርጎ ያቀርባል:: ደስታችንን የምናገኘው ከቁሳዊ ነገር ወይም ከሁኔታዎች ከሆነ ይሄ ሲሞላ ደሰተኛ ሆናለሁ ያልንበት ነገር ሲሞላ ያልጠበቅነው ቀዳዳ ደግሞ በሌላ በኩል ይከፈታል:: ለዛ ነው እግዚአብሄር ሁሌ በሱ ደስተኛ እንድንሆን የሚፈልገው::
ተወዳጆች እኛ ለድብታ ምክንያት አንሰጥም በህይወታችን ውስጥ ከፍታም ዝቅታም ማጣትም ማግኘትም ይፈራረቅ ይሆናል ነገር ግን ዕንባቆም እንዳለው ምንም እንኳ በለስም ባታፈራ፥ በወይንም ሐረግ ፍሬ ባይገኝ፥ የወይራ ሥራ ቢጐድል፥ እርሾችም መብልን ባይሰጡ፥ በጎች ከበረቱ ቢጠፉ፥ ላሞችም በጋጡ ውስጥ ባይገኙ፥ እኛ ግን በእግዚአብሔር ደስ የምንሰኝ በመድኃኒታችን አምላክ ሐሤት የምናደርግ ህዝቦች ነን::
ጳውሎስ ለፊልጵስዩስ ሰዎች ያላቸውን ዛሬም ልበላችሁ “ሁልጊዜ በጌታ ደስ ይበላችሁ፤ ደግሜ እላለሁ፥ ደስ ይበላችሁ።”
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 101
Glowworm Caves
The Waitomo Caves hold thousands of bioluminescent larvae that leave long strings of mucus (sounds gross, looks dazzling) and glow like a subterranean Milky Way.
Waitomo, New Zealand 🇳🇿
#Around_the_World
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 101
❌ላይክ ወይም ሼር ከማረጋችን በፊት ❌
“አንተን ደስተኛ ያድርግህ እንጂ በጉዳዩ ላይ የማንንም አስተያየት መጠየቅ አስፈላጊ አይደለም” ይላል ከፌስቡክ የወሰድነው ጥቅስ
ለስጋዬ ይመቸው እንጂ የፈለኩትን አደርጋለሁ ብንል እንዴት እግዚአብሄርን ወደመምሰል እንደርሳለን እኛኮ በ በመንፈስ እንድንመላለስ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ እንዳንፈፅም የተለየን ወገን ሆነናል:: በሥጋ ያሉትም እግዚአብሔርን ደስ ሊያሰኙት አይችሉም።ሮሜ ሰዎች 8:8 ይላል ቃሉ
የምናደርገውን ከማድረጋችን በፊት እግዚአብሄር ስለዚህ ጉዳይ ምን ይላል ማለት ቅዱስ ቃሉንም ማማከር ተገቢ ነው
ወደ ገላትያ 5
16 ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
