EECMYMC-YM
الذهاب إلى القناة على Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
إظهار المزيد1 104
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
+3230 أيام
أرشيف المشاركات
1 102
#አርብ_11_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እንባዎችንም ሁሉ ከዓይኖቻቸው ያብሳል፥ ሞትም ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ ኀዘንም ቢሆን ወይም ጩኸት ወይም ሥቃይ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም፥ የቀደመው ሥርዓት አልፎአልና ብሎ ሲናገር ሰማሁ።”
— ራእይ 21፥4
“And God will wipe away every tear from their eyes; there shall be no more death, nor sorrow, nor crying. There shall be no more pain, for the former things have passed away."”
— Rev 21:4 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
.
🎤 #ካንተ_በላይ_ወዳጅ 🎤
🎙 #ዘማሪ_ጺሆን_ሆሴፍ🎙
🕑Duration 11.26 Min🕑
💿Size 10.6 Mb💿
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
Join Us👇👇👇
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
1 102
#ሐሙስ_10_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሚራራላቸውም ይመራቸዋልና፥ በውኃም ምንጮች በኩል ይነዳቸዋልና አይራቡም፥ አይጠሙም፥ ትኩሳት ወይም ፀሐይ አይጐዳቸውም።”
— ኢሳይያስ 49፥10
“They shall neither hunger nor thirst, Neither heat nor sun shall strike them; For He who has mercy on them will lead them, Even by the springs of water He will guide them.”
— Isa 49:10 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
የዮሐንስ ራእይ 3
20፤ እነሆ በደጅ ቆሜ አንኳኳለሁ፤ ማንም ድምፄን ቢሰማ ደጁንም ቢከፍትልኝ፥ ወደ እርሱ እገባለሁ ከእርሱም ጋር እራት እበላለሁ እርሱም ከእኔ ጋር ይበላል።
#Misused_Bible_Verses
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 102
#ረቡዕ_09_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የሚያገለግለኝ ቢኖር ይከተለኝ፥ እኔም ባለሁበት አገልጋዬ ደግሞ በዚያ ይሆናል፤ የሚያገለግለኝም ቢኖር አብ ያከብረዋል።”
— ዮሐንስ 12፥26
“If anyone serves Me, let him follow Me; and where I am, there My servant will be also. If anyone serves Me, him My Father will honor.”
— John 12:26 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ማክሰኞ_08_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“የእግዚአብሔር እርሻ ናችሁ፤ የእግዚአብሔር ሕንፃ ናችሁ፤ ከእርሱ ጋር አብረን የምንሠራ ነንና።”
— 1ኛ ቆሮንቶስ 3፥9
“For we are God's fellow workers; you are God's field, you are God's building.”
— 1Cor 3:9 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#ክርስቲያናዊ_ኑሮ
ክፍል አንድ
#ምን_ብትሆኑ_ትወዳላቹ_ማንንስ_መምሰል_ትፈልጋላቹ ??
ከ ዘማሪ ፓ/ር ደረጄ ሙላቱ ጋር
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 102
#ሰኞ_07_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“እግዚአብሔር እርሱ አምላክ እንደ ሆነ እወቁ፤ እርሱ ሠራን እኛም አይደለንም፤ እኛስ ሕዝቡ የማሰማርያውም በጎች ነን።”
— መዝሙር 100፥3
“Know that the Lord, He is God; It is He who has made us, and not we ourselves; We are His people and the sheep of His pasture.”
— Ps 100:3 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#እሁድ_06_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
ፊልጵስዩስ 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² መዋረድንም አውቃለሁ መብዛትንም አውቃለሁ፤ በእያንዳንዱ ነገር በነገርም ሁሉ መጥገብንና መራብንም መብዛትንና መጉደልን ተምሬአለሁ።
¹³ ኃይልን በሚሰጠኝ በክርስቶስ ሁሉን እችላለሁ።
Phil 4 (NKJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² I know how to be abased, and I know how to abound. Everywhere and in all things I have learned both to be full and to be hungry, both to abound and to suffer need.
¹³ I can do all things through Christ who strengthens me.
@EECMYMC_YM
1 102
#ቅዳሜ_05_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“በጽድቅ የሚጸና በሕይወት ይኖራል፤ ክፋትን የሚከተል ግን ለሞቱ ነው።”
— ምሳሌ 11፥19
“As righteousness leads to life, So he who pursues evil pursues it to his own death.”
— Prov 11:19 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
#የደም_ልገሳ!
ቀን - ሰኔ - 6, 2013
ሰዓት - ከ 3:00 - 7:00
ቦታ - በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ግቢ ውስጥ
የምትችሉ ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን።
ለበለጠ መረጃ 👉
+251911876376 - ሔኖክ
+251912852608 - ብሩክፍሬ
Join us 👇👇👇
@EECMYMC_YM
1 102
#አርብ_04_10_2013
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“አለቅነትንና ሥልጣናትን ገፎ፥ ድል በመንሣት በእርሱ እያዞራቸው በግልጥ አሳያቸው።”
— ቆላስይስ 2፥15
“Having disarmed principalities and powers, He made a public spectacle of them, triumphing over them in it.”
— Col 2:15 (NKJV)
@EECMYMC_YM
1 102
.
🎤 #ደግሞ_እንደገና 🎤
🎙 #ዘማሪ_ሰለሞን_ደመላሽ 🎙
🕑Duration 5.55 Min🕑
💿Size 5.5 Mb💿
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
Join Us👇👇👇
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
🦅 @EECMYMC_YM 🦅
