ar
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

الذهاب إلى القناة على Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

إظهار المزيد
1 092
المشتركون
+324 ساعات
+107 أيام
+3930 أيام
أرشيف المشاركات
#ረቡዕ_18_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመማችንንም ተሸክሞአል፤ እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሠፈ እንደ ተቸገረም ቈጠርነው።” — ኢሳይያስ 53፥4 “Surely he hath borne our griefs, and carried our sorrows: yet we did esteem him stricken, smitten of God, and afflicted.” — Isaiah 53፥4

#ማክሰኞ_17_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም መዝሙር 139 ²³ አቤቱ፥ መርምረኝ ልቤንም እወቅ፤ ፍተነኝ መንገዴንም እወቅ፤ ²⁴ በደልንም በእኔ ውስጥ ብታገኝ እይ፤ የዘላለምንም መንገድ ምራኝ። Psalms 139 ²³ Search me, O God, and know my heart: try me, and know my thoughts: ²⁴ And see if there be any wicked way in me, and lead me in the way everlasting.

#ሰኞ_16_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዕብራውያን 1 ² ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤ ³ እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤ Hebrews 1 ² Hath in these last days spoken unto us by his Son, whom he hath appointed heir of all things, by whom also he made the worlds; ³ Who being the brightness of his glory, and the express image of his person, and upholding all things by the word of his power, when he had by himself purged our sins, sat down on the right hand of the Majesty on high;

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 የካቲት 15 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 የካቲት 15 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_14_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁማል ያበረታችሁማል።” — 1ኛ ጴጥሮስ 5፥10 “But the God of all grace, who hath called us unto his eternal glory by Christ Jesus, after that ye have suffered a while, make you perfect, stablish, strengthen, settle you.” — 1 Peter 5፥10

🚨🚨notice 🚨🚨 ሰላም የመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ወጣቶች ዛሬ ምሽት ታስቦ የነበረው የአዳር ጸሎት ከአቅም በላይ በሆነ ጉዳይ ምክንያት ለሚቀጥለው አርብ ማለትም የካቲት 21 ምሽት መተላለፋቸው እናሳውቃለን አመሰግናለን ጌታ ይባርካችሁ መልካም አደር

Repost from EECMYMC-YM
#Friday
#Friday

#ፀሎት #አይቀርም #ዛሬ

#አርብ_13_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር የፈጠረው ሁሉ መልካም ነውና፥ ከምስጋናም ጋር ቢቀበሉት የሚጣል ምንም የለም፤” — 1ኛ ጢሞቴዎስ 4፥4 “For every creature of God is good, and nothing to be refused, if it be received with thanksgiving:” — 1 Timothy 4፥4

15/06/2018 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ መንገሻ ሽብሩ Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https:/
15/06/2018 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ መንገሻ ሽብሩ Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሐሙስ_12_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እነዚህም በተሰሎንቄ ከሚኖሩት ይልቅ ልበ ሰፊዎች ነበሩና፦ ነገሩ እንደዚሁ ይሆንን? ብለው ዕለት ዕለት መጻሕፍትን እየመረመሩ ቃሉን በሙሉ ፈቃድ ተቀበሉ።” — ሐዋርያት 17፥11 “These were more noble than those in Thessalonica, in that they received the word with all readiness of mind, and searched the scriptures daily, whether those things were so.” — Acts 17፥11

#Friday
#Friday

#ረቡዕ_11_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤” — ፊልጵስዩስ 3፥20 “For our conversation is in heaven; from whence also we look for the Saviour, the Lord Jesus Christ:” — Philippians 3፥20

08/06/2018 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ መንገሻ ሽብሩ Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ሰኞ_10_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።” — ዮሐንስ 3፥17 “For God sent not his Son into the world to condemn the world; but that the world through him might be saved.” — John 3፥17

#ሰኞ_09_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዮሐንስ 1 ²⁶ ዮሐንስ መልሶ፦ እኔ በውኃ አጠምቃለሁ፤ ዳሩ ግን እናንተ የማታውቁት በመካከላችሁ ቆሞአል፤ ²⁷ እኔ የጫማውን ጠፍር ልፈታ የማይገባኝ፥ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ከእኔ ይልቅ የሚከብር ይህ ነው አላቸው። John 1 ²⁶ John answered them, saying, I baptize with water: but there standeth one among you, whom ye know not; ²⁷ He it is, who coming after me is preferred before me, whose shoe's latchet I am not worthy to unloose.

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 የካቲት 08 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 የካቲት 08 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 የካቲት 08 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.
⚠️ማስታውቂያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ዝማሬ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓 የካቲት 08 2018 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_06_06_2018 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን እውነትን በፍቅር እየያዝን በነገር ሁሉ ወደ እርሱ ራስ ወደሚሆን ወደ ክርስቶስ እንደግ፤” — ኤፌሶን 4፥15 “But speaking the truth in love, may grow up into him in all things, which is the head, even Christ:” — Ephesians 4፥15