ar
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

الذهاب إلى القناة على Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

إظهار المزيد
1 101
المشتركون
+524 ساعات
-27 أيام
+3630 أيام
أرشيف المشاركات
The famous red river in the valleys of Cuzco, Peru 🇵🇪 #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_03_12_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እናንተ ትሹኛላችሁ፥ በፍጹም ልባችሁም ከሻችሁኝ ታገኙኛላችሁ።” — ኤርምያስ 29፥13 “And you will seek Me and find Me, when you search for Me with all your heart.” — Jer 29:13 (NKJV) @EECMYMC_YM

#እሁድ_02_12_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሰረቀ ከእንግዲህ ወዲህ አይስረቅ፥ ነገር ግን በዚያ ፈንታ ለጎደለው የሚያካፍለው እንዲኖርለት በገዛ እጆቹ መልካምን እየሠራ ይድከም።” — ኤፌሶን 4፥28 “Let him who stole steal no longer, but rather let him labor, working with his hands what is good, that he may have something to give him who has need.” — Eph 4:28 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_01_12_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዮሐንስ 13 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል። ¹⁵ እኔ ለእናንተ እንዳደረግሁ እናንተ ደግሞ ታደርጉ ዘንድ ምሳሌ ሰጥቻችኋለሁና። John 13 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹⁴ If I then, your Lord and Teacher, have washed your feet, you also ought to wash one another's feet. ¹⁵ For I have given you an example, that you should do as I have done to you. @EECMYMC_YM

#አርብ_30_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር የወደቁትን ያነሣል፤ እግዚአብሔር ዕውሮችን ጥበበኞች ያደርጋቸዋል፤ እግዚአብሔር ጻድቃንን ይወድዳል፤” — መዝሙር 146፥8 “The Lord opens the eyes of the blind; The Lord raises those who are bowed down; The Lord loves the righteous.” — Ps 146:8 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_29_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ኢሳይያስ 43 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ አሁንም ያዕቆብ ሆይ፥ የፈጠረህ፥ እስራኤልም ሆይ፥ የሠራህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ተቤዥቼሃለሁና አትፍራ፤ በስምህም ጠርቼሃለሁ፥ አንተ የእኔ ነህ። ² በውኃ ውስጥ ባለፍህ ጊዜ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፥ በወንዞችም ውስጥ ባለፍህ ጊዜ አያሰጥሙህም፤ በእሳትም ውስጥ በሄድህ ጊዜ አትቃጠልም፥ ነበልባሉም አይፈጅህም። Isa 43 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ But now, thus says the Lord, who created you, O Jacob, And He who formed you, O Israel: "Fear not, for I have redeemed you; I have called you by your name; You are Mine. ² When you pass through the waters, I will be with you; And through the rivers, they shall not overflow you. When you walk through the fire, you shall not be burned, Nor shall the flame scorch you. @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_28_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “የሰው መንገድ ሁሉ በዓይኑ ፊት የቀናች ትመስለዋለች፤ እግዚአብሔር ግን ልብን ይመዝናል።” — ምሳሌ 21፥2 “Every way of a man is right in his own eyes, But the Lord weighs the hearts.” — Prov 21:2 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_27_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ስለ ልብስስ ስለ ምን ትጨነቃላችሁ? የሜዳ አበቦች እንዴት እንዲያድጉ ልብ አድርጋችሁ ተመልከቱ፤” — ማቴዎስ 6፥28 “So why do you worry about clothing? Consider the lilies of the field, how they grow: they neither toil nor spin;” — Mat 6:28 (NKJV) @EECMYMC_YM

Havasu Falls #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
Havasu Falls #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_26_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም፦ ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።” — ገላትያ 5፥14 “For all the law is fulfilled in one word, even in this: "You shall love your neighbor as yourself."” — Gal 5:14 (NKJV) @EECMYMC_YM

#እሁድ_25_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አምላኬ ሆይ፥ በፊትህ የምንለምን ስለ ብዙ ምሕረትህ ነው እንጂ ስለ ጽድቃችን አይደለምና ጆሮህን አዘንብለህ ስማ፤ ዓይንህን ገልጠህ ጥፋታችንና ስምህ የተጠራባትን ከተማ ተመልከት።” — ዳንኤል 9፥18 “O my God, incline Your ear and hear; open Your eyes and see our desolations, and the city which is called by Your name; for we do not present our supplications before You because of our righteous deeds, but because of Your great mercies.” — Dan 9:18 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ቅዳሜ_24_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እኔ እሄዳለሁ ወደ እናንተም እመጣለሁ እንዳልኋችሁ ሰማችሁ። የምትወዱኝስ ብትሆኑ ከእኔ አብ ይበልጣልና ወደ አብ በመሄዴ ደስ ባላችሁ ነበር።” — ዮሐንስ 14፥28 “You have heard Me say to you, 'I am going away and coming back to you.' If you loved Me, you would rejoice because I said, 'I am going to the Father,' for My Father is greater than I.” — John 14:28 (NKJV) @EECMYMC_YM

#አርብ_23_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ሄጄም ስፍራ ባዘጋጅላችሁ፥ እኔ ባለሁበት እናንተ ደግሞ እንድትሆኑ ሁለተኛ እመጣለሁ ወደ እኔም እወስዳችኋለሁ።” — ዮሐንስ 14፥3 John 14 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹ "Let not your heart be troubled; you believe in God, believe also in Me. ² In My Father's house are many mansions; if it were not so, I would have told you. I go to prepare a place for you. ³ And if I go and prepare a place for you, I will come again and receive you to Myself; that where I am, there you may be also. @EECMYMC_YM

#ሐሙስ_22_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “አሁን ግን የሚበልጠውን እርሱም ሰማያዊ አገር ይናፍቃሉ። ስለዚህ እግዚአብሔር አምላካቸው ተብሎ ሊጠራ በእነርሱ አያፍርም፥ ከተማን አዘጋጅቶላቸዋልና።” — ዕብራውያን 11፥16 “But now they desire a better, that is, a heavenly country. Therefore God is not ashamed to be called their God, for He has prepared a city for them.” — Heb 11:16 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ረቡዕ_21_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ደግሞም፦ የገሊላ ሰዎች ሆይ፥ ወደ ሰማይ እየተመለከታችሁ ስለ ምን ቆማችኋል? ይህ ከእናንተ ወደ ሰማይ የወጣው ኢየሱስ ወደ ሰማይ ሲሄድ እንዳያችሁት፥ እንዲሁ ይመጣል አሉአቸው።” — ሐዋርያት 1፥11 “who also said, "Men of Galilee, why do you stand gazing up into heaven? This same Jesus, who was taken up from you into heaven, will so come in like manner as you saw Him go into heaven."” — Acts 1:11 (NKJV) @EECMYMC_YM

#ማክሰኞ_20_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ፊልጵስዩስ 3 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤ ²¹ እርሱም ሁሉን እንኳ ለራሱ ሊያስገዛ እንደሚችልበት አሠራር፥ ክቡር ሥጋውን እንዲመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል። Phil 3 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ²⁰ For our citizenship is in heaven, from which we also eagerly wait for the Savior, the Lord Jesus Christ, ²¹ who will transform our lowly body that it may be conformed to His glorious body, according to the working by which He is able even to subdue all things to Himself. @EECMYMC_YM

Norway #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM
+2
Norway #Around_the_World Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM

#ሰኞ_19_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እንደ ምሕረቱ መጠን ለአዲስ ልደት በሚሆነው መታጠብና በመንፈስ ቅዱስ በመታደስ አዳነን እንጂ፥ እኛ ስላደረግነው በጽድቅ ስለ ነበረው ሥራ አይደለም፤” — ቲቶ 3፥5 “not by works of righteousness which we have done, but according to His mercy He saved us, through the washing of regeneration and renewing of the Holy Spirit,” — Tit 3:5 (NKJV) @EECMYMC_YM

#እሁድ_18_11_2013 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።” — ቆላስይስ 1፥13-14 Col 1 (NKJV) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ¹³ He has delivered us from the power of darkness and conveyed us into the kingdom of the Son of His love, ¹⁴ in whom we have redemption through His blood, the forgiveness of sins. @EECMYMC_YM

⚠️ማስታወቅያ⚠️ ፕሮግራማችን እንደ ተጠበቀ ነው። ከ 10 ደቂቃ በኋላ ይጀምራል በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም! ⏰ቅዳሜ 7፡30 📌በመካኒሳ መካ
⚠️ማስታወቅያ⚠️ ፕሮግራማችን እንደ ተጠበቀ ነው። ከ 10 ደቂቃ በኋላ ይጀምራል በዕለቱ ለጨዋታ የሚመች አለባበስ ዕንድትለብሱ ዕያሳሰብን መቅረት ለማንም አይፈቀድም! ⏰ቅዳሜ 7፡30 📌በመካኒሳ መካነ ኢየሱስ ጊቢ Join us 👇👇👇 @EECMYMC_YM