EECMYMC-YM
الذهاب إلى القناة على Telegram
በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot
إظهار المزيد1 096
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-47 أيام
+3330 أيام
أرشيف المشاركات
1 097
#ማክሰኞ_14_02_2015
“ኢየሱስ ጌታ እንደ ሆነ በአፍህ ብትመሰክር እግዚአብሔርም ከሙታን እንዳስነሣው በልብህ ብታምን ትድናለህና፤”
— ሮሜ 10፥9
“That if thou shalt confess with thy mouth the Lord Jesus, and shalt believe in thine heart that God hath raised him from the dead, thou shalt be saved.”
— Romans 10፥9 (KJV)
1 097
#አርብ_11_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
#Sola_Fide
“ሙሴስ በኋላ ስለሚነገረው ነገር ምስክር ሊሆን በቤቱ ሁሉ እንደ ሎሌ የታመነ ነበረ፥ ክርስቶስ ግን እንደ ልጅ በቤቱ ላይ የታመነ ነው፤”
— ዕብራውያን 3፥5
“And Moses verily was faithful in all his house, as a servant, for a testimony of those things which were to be spoken after;”
— Hebrews 3፥5 (KJV)
1 097
#3ቀን_ቀረው #የወጣቶች_ፌስቲቫል
👉ቀድሞ ለሚገኙ ወጣቶች #የመጽሐፍ_ስጦታ ተዘጋጅቷል
እሁድ ጠዋት 2:00 ሰዓት: በመካነ ኢየሱስ ሴሚናሪዮም እንገናኝ!
#ሁላችሁም_ተጋብዛችኋል!
1 097
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ
የተሃድሶ ወር
የፊታችን እሁድ
⏰ 10፡30
🗓 ጥቅምት 13
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 097
#ሐሙስ_10_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
#Sola_Fide
“እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።”
— ዕብራውያን 4፥14
“Seeing then that we have a great high priest, that is passed into the heavens, Jesus the Son of God, let us hold fast our profession.”
— Hebrews 4፥14 (KJV)
1 097
በእግዚአብሔር ላይ ያለው እምነት ከፍተኛው አምልኮ፣ ዋና ኃላፊነት፣ የመጀመሪያ ታዛዥነት እና ዋነኛው መስዋዕት ነው። ያለ እምነት እግዚአብሔር ክብሩን፣ ጥበቡን፣ እውነትንና ምህረቱን በውስጣችን ያጣል። የሰው የመጀመሪያ ግዴታ በእግዚአብሔር ማመን እና በእምነት እርሱን ማክበር ነው። እምነት በእውነት የጥበብ ከፍታ፣ ትክክለኛ የጽድቅ አይነት፣ ብቸኛው እውነተኛ ሃይማኖት ነው። ይህም የእምነትን ልቀት እንድንገነዘብ ይረዳናል።
በእግዚአብሔር ጸጋ እንደጸድቅን በክርስቶስ በማመን ብቻ እናውቃለን። ህግንና ጸጋን፣ እምነትንና ሥራን አንቀላቀልም። እንዲራራቅናቸው እናደርጋቸዋለን። እያንዳንዱ እውነተኛ ክርስቲያን በሕግ እና በጸጋ መካከል ያለውን ልዩነት ይመርምር እና በደንብ ያመልክት። ( ሉተር 1535፣ በገላ 2፡18 ላይ)
እምነት ሕያው፣ የማይናወጥ በእግዚአብሔር ጸጋ ላይ ያለ መተማመን ነው፤ አንድ ሰው ስለ እሱ ሺህ ጊዜ እንደሚሞት በጣም የተረጋገጠ ነው. ይህ ዓይነቱ በእግዚአብሔር ጸጋ ላይ ያለው እምነት እና እውቀት ሰውን በእግዚአብሔር እና ለፍጥረታት ሁሉ ደስተኛ፣ በራስ መተማመን እና ደስተኛ ያደርገዋል። መንፈስ ቅዱስ በእምነት የሚያደርገው ይህንን ነው። በእምነት አንድ ሰው ያለምንም ማስገደድ፣ በፈቃደኝነት እና በደስታ ለሁሉም መልካም ያደርጋል። እርሱ ሁሉን ያገለግላል, ሁሉን ነገር መከራን የሚቀበል, እንደዚህ ያለ ጸጋ ስላሳየው ለእግዚአብሔር ፍቅር እና ምስጋና ነው. (ሉተር 2010)
#God_is_Good
Join us👇👇👇
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 097
About Sundays youth service
For by faith are ye saved
Glory be to The almighty God
October 16/2022
Part 2
#God_is_Good
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 097
About Sundays youth service
For by faith are ye saved
Glory be to The almighty God
October 16/2022
Part 1
#God_is_Good
Join us👇👇👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#christian #church #churchyouth #churchyouthgroup #ethiopianchurch #ethiopianprotestant #mekaneyesus
1 097
#ረቡዕ_09_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
#Sola_Fide
“ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ ስለ ሰው ሁሉ ሞትን ይቀምስ ዘንድ፥ ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አንሶ የነበረውን ኢየሱስን ከሞት መከራ የተነሣ የክብርና የምስጋናን ዘውድ ተጭኖ እናየዋለን።”
— ዕብራውያን 2፥9
“But we see Jesus, who was made a little lower than the angels for the suffering of death, crowned with glory and honour; that he by the grace of God should taste death for every man.”
— Hebrews 2፥9 (KJV)
1 097
#ማክሰኞ_08_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፤”
— ዕብራውያን 3፥1
“Wherefore, holy brethren, partakers of the heavenly calling, consider the Apostle and High Priest of our profession, Christ Jesus;”
— Hebrews 3፥1 (KJV)
1 097
#ሰኞ_07_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
#Sola_Fide
“ከክርስቶስ ጋር ተሰቅዬአለሁ፤ እኔም አሁን ሕያው ሆኜ አልኖርም ክርስቶስ ግን በእኔ ይኖራል፤ አሁንም በሥጋ የምኖርበት ኑሮ በወደደኝና ስለ እኔ ራሱን በሰጠው በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ባለ እምነት የምኖረው ነው።”
— ገላትያ 2፥20
“I am crucified with Christ: nevertheless I live; yet not I, but Christ liveth in me: and the life which I now live in the flesh I live by the faith of the Son of God, who loved me, and gave himself for me.”
— Galatians 2፥20 (KJV)
1 097
Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ
የተሃድሶ ወር
የፊታችን እሁድ
⏰ 10፡30
🗓 ጥቅምት 06
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 097
#ቅዳሜ_05_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤”
— ቲቶ 2፥11
“For the grace of God that bringeth salvation hath appeared to all men,”
— Titus 2፥11 (KJV)
1 097
⚠️ማስታውቅያ⚠️
#የትምህር_ጊዜ እና የአምልኮ_ጊዜ
የተሃድሶ ወር
የፊታችን እሁድ
⏰ 10፡30
🗓 ጥቅምት 06
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
#sundayservice
1 097
#አርብ_04_02_2015
#የአምላኬ_ቃል_አያረጅም
“ይህም፥ ተመሥርታችሁና ተደላድላችሁ ከሰማችሁትም ከወንጌል ተስፋ ሳትናወጡ፥ በሃይማኖት ጸንታችሁ ብትኖሩ ይሆናል፤ ያም ወንጌል ከሰማይ በታች ባለው ፍጥረት ሁሉ ዘንድ የተሰበከ ነው፥ እኔም ጳውሎስ የእርሱ አገልጋይ ሆንሁ።”
— ቆላስይስ 1፥23
“If ye continue in the faith grounded and settled, and be not moved away from the hope of the gospel, which ye have heard, and which was preached to every creature which is under heaven; whereof I Paul am made a minister;”
— Colossians 1፥23 (KJV)
1 097
“ይህም፥ ተመሥርታችሁና ተደላድላችሁ ከሰማችሁትም ከወንጌል ተስፋ ሳትናወጡ፥ በሃይማኖት ጸንታችሁ ብትኖሩ ይሆናል፤ ያም ወንጌል ከሰማይ በታች ባለው ፍጥረት ሁሉ ዘንድ የተሰበከ ነው፥ እኔም ጳውሎስ የእርሱ አገልጋይ ሆንሁ።”
— ቆላስይስ 1፥23
1 097
*ወደ መነሻው መመለስ፣ መታደስ*
“ልጆቼ ሆይ፥ ክርስቶስ በእናንተ እስኪሣል ድረስ ዳግመኛ ስለ እናንተ ምጥ ይዞኛል።”
— ገላትያ 4፥19
የክርስቶስን የወንጌል እውነት ሰምተው ድነው የክርስትናን ጉዞ ጀምረዋል። በጉዟቸው መሃል ግን የሰውን መልካም ሥራ ከክርስቶስ የመስቀል ገድል ጋር ጎን ለጎን ቆጥረው የመዳን መስፈርት ያደረጉ አስተማሪዎች አግኝተዋቸዋል። ከመጀመሪያው የሰሙት ወንጌል ሰው በክርስቶስ በማመን እንደሚጸድቅ ነበር። ሲቆዩ ግን የመስቀሉ ሥራ የሚቀረው ነገር እንዳለ ተሰበኩ። እነርሱም ተቀበሉት። ነጻ ያወጣቸውን ኢየሱስን ረሱና ትኩረታቸው በራስ ሥራ እግዚአብሔርን መሳብ ላይ ሆነ። ስለ ኃጢአታቸው መከራን የተቀበለው ኢየሱስ በቂ መሆኑን ዘነጉት። ኢየሱስ ሲደመር እኛ አስፈላጊ ነን ብለው አመኑ። በልባቸው ተስሎ የነበረው የመስቀሉ ምስጢር ድምቀቱ እየቀነሰ መጣ።
ሰው ከመስቀሉ ውጪ ማየት ሲጀምር፣ በክርስቶስ ሳይሆን በራሱ መደገፍ ሲሻ፣ እኔ ራሴ ብቁ ነኝ ብሎ ጸጋውን ሲጥል እምነቱ እያረጀና እየደበበዘዘ ነው። የመጀመሪያ ዕምነቱ ሊታደስ ያስፈልገዋል። ክርስቶስን ብቻ የሚያይበት ዓይኑ ተፈውሶ ትኩረቱ ወደ መስቀሉ ሊስተካከል ያሻዋል።
ክርስቶስ በልባችን ዳግመኛ ይሳል። ዕምነታችን ሃሳባችንንና አቋማችንን ይግዛ። በዓለም ያሉ ፍልስፍናዎች ከወንጌል እውነት አይብለጡብን። ይልቅ ቃሉ ብቻ ይግዛን። በነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይከብር ዘንድ ዕምንታችን በጸጋ ስጦታው ብዛት ባዳነን በክርስቶስ ላይ ብቻ ይሁን። አሜን!
1 097
“ይህም፥ ተመሥርታችሁና ተደላድላችሁ ከሰማችሁትም ከወንጌል ተስፋ ሳትናወጡ፥ በሃይማኖት ጸንታችሁ ብትኖሩ ይሆናል፤ ያም ወንጌል ከሰማይ በታች ባለው ፍጥረት ሁሉ ዘንድ የተሰበከ ነው፥ እኔም ጳውሎስ የእርሱ አገልጋይ ሆንሁ።”
— ቆላስይስ 1፥23
1 097
*ወደ መነሻው መመለስ፣ መታደስ*
“ልጆቼ ሆይ፥ ክርስቶስ በእናንተ እስኪሣል ድረስ ዳግመኛ ስለ እናንተ ምጥ ይዞኛል።”
— ገላትያ 4፥19
የክርስቶስን የወንጌል እውነት ሰምተው ድነው የክርስትናን ጉዞ ጀምረዋል። በጉዟቸው መሃል ግን የሰውን መልካም ሥራ ከክርስቶስ የመስቀል ገድል ጋር ጎን ለጎን ቆጥረው የመዳን መስፈርት ያደረጉ አስተማሪዎች አግኝተዋቸዋል። ከመጀመሪያው የሰሙት ወንጌል ሰው በክርስቶስ በማመን እንደሚጸድቅ ነበር። ሲቆዩ ግን የመስቀሉ ሥራ የሚቀረው ነገር እንዳለ ተሰበኩ። እነርሱም ተቀበሉት። ነጻ ያወጣቸውን ኢየሱስን ረሱና ትኩረታቸው በራስ ሥራ እግዚአብሔርን መሳብ ላይ ሆነ። ስለ ኃጢአታቸው መከራን የተቀበለው ኢየሱስ በቂ መሆኑን ዘነጉት። ኢየሱስ ሲደመር እኛ አስፈላጊ ነን ብለው አመኑ። በልባቸው ተስሎ የነበረው የመስቀሉ ምስጢር ድምቀቱ እየቀነሰ መጣ።
ሰው ከመስቀሉ ውጪ ማየት ሲጀምር፣ በክርስቶስ ሳይሆን በራሱ መደገፍ ሲሻ፣ እኔ ራሴ ብቁ ነኝ ብሎ ጸጋውን ሲጥል እምነቱ እያረጀና እየደበበዘዘ ነው። የመጀመሪያ ዕምነቱ ሊታደስ ያስፈልገዋል። ክርስቶስን ብቻ የሚያይበት ዓይኑ ተፈውሶ ትኩረቱ ወደ መስቀሉ ሊስተካከል ያሻዋል።
ክርስቶስ በልባችን ዳግመኛ ይሳል። ዕምነታችን ሃሳባችንንና አቋማችንን ይግዛ። በዓለም ያሉ ፍልስፍናዎች ከወንጌል እውነት አይብለጡብን። ይልቅ ቃሉ ብቻ ይግዛን። በነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይከብር ዘንድ ዕምንታችን በጸጋ ስጦታው ብዛት ባዳነን በክርስቶስ ላይ ብቻ ይሁን። አሜን!
1 097
*ወደ መነሻው መመለስ፣ መታደስ*
“ልጆቼ ሆይ፥ ክርስቶስ በእናንተ እስኪሣል ድረስ ዳግመኛ ስለ እናንተ ምጥ ይዞኛል።”
— ገላትያ 4፥19
የክርስቶስን የወንጌል እውነት ሰምተው ድነው የክርስትናን ጉዞ ጀምረዋል። በጉዟቸው መሃል ግን የሰውን መልካም ሥራ ከክርስቶስ የመስቀል ገድል ጋር ጎን ለጎን ቆጥረው የመዳን መስፈርት ያደረጉ አስተማሪዎች አግኝተዋቸዋል። ከመጀመሪያው የሰሙት ወንጌል ሰው በክርስቶስ በማመን እንደሚጸድቅ ነበር። ሲቆዩ ግን የመስቀሉ ሥራ የሚቀረው ነገር እንዳለ ተሰበኩ። እነርሱም ተቀበሉት። ነጻ ያወጣቸውን ኢየሱስን ረሱና ትኩረታቸው በራስ ሥራ እግዚአብሔርን መሳብ ላይ ሆነ። ስለ ኃጢአታቸው መከራን የተቀበለው ኢየሱስ በቂ መሆኑን ዘነጉት። ኢየሱስ ሲደመር እኛ አስፈላጊ ነን ብለው አመኑ። በልባቸው ተስሎ የነበረው የመስቀሉ ምስጢር ድምቀቱ እየቀነሰ መጣ።
ሰው ከመስቀሉ ውጪ ማየት ሲጀምር፣ በክርስቶስ ሳይሆን በራሱ መደገፍ ሲሻ፣ እኔ ራሴ ብቁ ነኝ ብሎ ጸጋውን ሲጥል እምነቱ እያረጀና እየደበበዘዘ ነው። የመጀመሪያ ዕምነቱ ሊታደስ ያስፈልገዋል። ክርስቶስን ብቻ የሚያይበት ዓይኑ ተፈውሶ ትኩረቱ ወደ መስቀሉ ሊስተካከል ያሻዋል።
ክርስቶስ በልባችን ዳግመኛ ይሳል። ዕምነታችን ሃሳባችንንና አቋማችንን ይግዛ። በዓለም ያሉ ፍልስፍናዎች ከወንጌል እውነት አይብለጡብን። ይልቅ ቃሉ ብቻ ይግዛን። በነገር ሁሉ እግዚአብሔር ይከብር ዘንድ ዕምንታችን በጸጋ ስጦታው ብዛት ባዳነን በክርስቶስ ላይ ብቻ ይሁን። አሜን!
Join us👇
Tm - https://t.me/EECMYMC_YM
Fb - https://fb.me/EECMYMCY
IG - https://ig.me/EECMYMCY
Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY
#MekanisaYouth
#sundayservice
