ar
Feedback
EECMYMC-YM

EECMYMC-YM

الذهاب إلى القناة على Telegram

በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ሮሜ12:11 ለማንኛውም ጥያቄም ሆነ አስተያየት👇👇👇 @EECMYMC_YM_bot

إظهار المزيد
1 106
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+97 أيام
+3930 أيام
أرشيف المشاركات
#ቅዳሜ_26_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?” — ዕብራውያን 1፥13 “But which of the angels has he told at any time,"Sit at my right hand,until I make your enemies the footstool of your feet?"” — Heb 1፥13

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ገና #ዝማሬ 👔 ሁላቸሁም ባማሩ ልብሶቻቹ አሸብርቃችሁ👔 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ገና #ዝማሬ 👔 ሁላቸሁም ባማሩ ልብሶቻቹ አሸብርቃችሁ👔  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ታህሳስ 27 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#አርብ_25_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።” — ኤፌሶን 2፥6-7 Eph 2 ⁶ and raised us up with him, and made us to sit with him in the heavenly places in Christ Jesus, ⁷ that in the ages to come he might show the exceeding riches of his grace in kindness toward us in Christ Jesus;

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ገና #ዝማሬ 👔 ሁላቸሁም ባማሩ ልብሶቻቹ አሸብርቃችሁ👔 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ገና #ዝማሬ 👔 ሁላቸሁም ባማሩ ልብሶቻቹ አሸብርቃችሁ👔  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ታህሳስ 27 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ሐሙስ_24_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በምትሄድበት ሁሉ አምላክህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነውና ጽና፥ አይዞህ አትፍራ፥ አትደንግጥ ብዬ አላዘዝሁህምን?” — ኢያሱ 1፥9 “Haven't I commanded you? Be strong and of good courage. Do not be afraid, neither be dismayed: for the Lord your God is with you wherever you go.” — Josh 1፥9

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ገና #ዝማሬ 👔 ሁላቸሁም ባማሩ ልብሶቻቹ አሸብርቃችሁ👔 ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ ⏰ 10፡30 🗓
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የክርስቶስ_ ልደት_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ገና #ዝማሬ 👔 ሁላቸሁም ባማሩ ልብሶቻቹ አሸብርቃችሁ👔  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍደ  ⏰  10፡30 🗓   ታህሳስ 27 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

photo content

#ሐሙስ_23_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።” — መዝሙር 65፥11 “You crown the year with your goodness; and your paths drop fatness.” — Psalms 65፥11

ክርስቶስ በመዝሙረ ዳዊት.m4a92.82 MB

#ማክሰኞ_22_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር በቀኝህ ነገሥታትን በቍጣው ቀን ይቀጠቅጣቸዋል።” — መዝሙር 110፥5 “The Lord at your right hand shall strike through kings in the day of his wrath.” — Psalms 110፥5

#ሰኞ_21_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር የኃይልን በትር ከጽዮን ይልክልሃል፤ በጠላቶችህም መካከል ግዛ።” — መዝሙር 110፥2 “The LORD shall send the rod of your strength out of Zion: rule you in the midst of your enemies.” — Psalms 110፥2

Repost from EECMYMC-YM
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 20 2017 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ታህሳስ 20 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ ⏰ 10፡30 🗓 ታህሳስ 20 2017 Join us👇 Y.b - htt
⚠️ማስታውቅያ⚠️ #ልዩ_የአምልኮ_ጊዜ #የትምህረት_ጊዜ #ትምህርት #ዝማሬ #አምልኮ  ፕሮግራም በሰአቱ ይጀመራል ማንም እንዳያረፍድ  ⏰  10፡30 🗓  ታህሳስ 20 2017 Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Tm - https://t.me/EECMYMC_YM Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY ለየትኛውም ጥያቄና አስተያየት👇 https://t.me/EECMYMC_YM_bot #MekanisaYouth #sundayservice

#ቅዳሜ_19_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ሰቆ. 3 ²² ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና። ²³ ማለዳ ማለዳ አዲስ ነው፤ ታማኝነትህ ብዙ ነው። Lamentations 3 ²² It is of the LORD'S mercies that we are not consumed, because his compassions fail not. ²³ They are new every morning: great is your faithfulness.

#አርብ_18_05_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ሮሜ 3 ²¹ አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥ ²² እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤ Romans 3 ²¹ But now the righteousness of God apart from the law is manifested, being witnessed by the law and the prophets; ²² Even the righteousness of God which is by faith in Jesus Christ unto all and upon all them that believe: for there is no difference:

#ሐሙስ_04_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “በዚያም ዘመን ይሁዳ ይድናል ኢየሩሳሌምም ተዘልላ ትቀመጣለች፤ የምትጠራበትም ስም፦ እግዚአብሔር ጽድቃችን ተብሎ ነው።” — ኤርምያስ 33፥16 “In those days shall Judah be saved, and Jerusalem shall dwell safely: and this is the name by which it shall be called, The LORD our righteousness.” — Jeremiah 33፥16

13/4/17 የወጣቶች ፕሮግራም አገልጋይ ሰፊ #ክርስቶስ-በ ኤርሚያስ Join us👇 Y.b - https://youtube.com/@eecmymcym Fb - https://fb.me/EECMYMCY IG - https://ig.me/EECMYMCY Tk - http://tiktok.com/@EECMYMCY #MekanisaYouth

#ረቡዕ_16_04_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በእስራኤል ቤት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ሰው ከዳዊት ዘንድ አይታጣም፤” — ኤርምያስ 33፥17 “For thus says the LORD; David shall never lack a man to sit upon the throne of the house of Israel;” — Jeremiah 33፥17

#ማክሰኞ_15_04_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም “ልጆችሽም ሁሉ ከእግዚአብሔር የተማሩ ይሆናሉ፥ የልጆችሽም ሰላም ብዙ ይሆናል።” — ኢሳይያስ 54፥13 “And all your children shall be taught of the LORD; and great shall be the peace of your children.” — Isaiah 54፥13

#ሰኞ_14_04_2017 #የአምላኬ_ቃል_አያረጅም ዕብራውያን 8 ⁷ ፊተኛው ኪዳን ነቀፋ ባይኖረው፥ ለሁለተኛው ስፍራ ባልተፈለገም ነበር። ⁸ እነርሱን እየነቀፈ ይላቸዋልና፦ እነሆ፥ ከእስራኤል ቤትና ከይሁዳ ቤት ጋር አዲስ ኪዳን የምገባበት ወራት ይመጣል ይላል ጌታ፤ ⁹ ከግብፅ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደገባሁት ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው ይላል ጌታ። ¹⁰ ከዚያ ወራት በኋላ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ቃል ኪዳን ይህ ነውና ይላል ጌታ፤ ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ በልባቸውም እጽፈዋለሁ፥ እኔም አምላክ እሆንላቸዋለሁ እነርሱም ሕዝብ ይሆኑልኛል። ¹¹ እያንዳንዱም ጐረቤቱን እያንዳንዱም ወንድሙን፦ ጌታን እወቅ ብሎ አያስተምርም፥ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያውቁኛልና። ¹² ዓመፃቸውን እምራቸዋለሁና፥ ኃጢአታቸውንም ደግሜ አላስብም። Hebrews 8 ⁷ For if that first covenant had been faultless, then should no place have been sought for the second. ⁸ For finding fault with them, he says, Behold, the days come, says the Lord, when I will make a new covenant with the house of Israel and with the house of Judah: ⁹ Not according to the covenant that I made with their fathers in the day when I took them by the hand to lead them out of the land of Egypt; because they continued not in my covenant, and I regarded them not, says the Lord. ¹⁰ For this is the covenant that I will make with the house of Israel after those days, says the Lord; I will put my laws into their mind, and write them in their hearts: and I will be to them a God, and they shall be to me a people: ¹¹ And they shall not teach every man his neighbor, and every man his brother, saying, Know the Lord: for all shall know me, from the least to the greatest. ¹² For I will be merciful to their unrighteousness, and their sins and their iniquities will I remember no more.