Mattu University EvaSUE Fellowship
ይህ ለመቱ ዩኒቨርሲቲ #Mattu_university ክርስቲያን ወንጌላውያን ተማሪዎችን አጠቃላይ ለማግኘት የተከፈተ ነው:: ህብረቱን በገንዘብ ለማገልገል:-1000127166847(CBE) ye mettu university christian team #METTU UNIVERSITY EvaSUE FELLOWSHIP #contact us @jes43
إظهار المزيد392
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-27 أيام
-330 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
I want to show you a couple of places where I would like to visit https://cutt.ly/NwRbbela
📌ማስታወቂያ📌
“በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።” ዕብ 10፥25
ሰላማቹ ይብዛ የአባቴ ብሩካን ፤ እንደሚታወቀው ቅዳሜ ከሰዓት ስናደርግ የነበረው General Fellow(GF) መርሀግብራችንን በአንዳንድ ምክንያቶች ቀን መቀየር አስፈልጓል ስለዚህም ከዚህ ሳምንት ጀምሮ GF ምናደርገው አርብ ከ12:00 ሰዓት ጀምሮ ስናመልክበት በነበረው ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን መሆኑን ልናሳውቃቹ እንወዳለን ጌታ ይባርካቹ !!!
#ታማኝ_የመንግስቱ_አገልጋዮች
#Mattu_EvaSUE_Fellowship
👍 5❤ 2🥰 2
📌📌📌Welcome program 📌📌📌
ሰላም የአባቴ ብሩካን ቅዳሜ ከሰአት በኋላ ከ#8:00 ሰአት ጀምሮ ልዩ የአምልኮ እና የቃል ግዜ በ#MKC_church (Adminu ፊት ለፊት ባለው መንገድ ) ስለምናደርግ ሁላችንም ተገኝተን እንድንካፈል ተጋብዛቹሃል ጌታ አገልግሎታችሁን እና ዘመናችሁን ይባርክ!!!
#ታማኝ_የመንግስቱ_አገልጋዮች
#Mattu_EvaSUE_Fellowship
👏 4❤ 3🥰 1
ሰላም የእግዚአብሔር ብሩካን እንደምን ከረማቹ እረፍት እንዴት ነበር በድጋሚ ስለተገናኘን አምላካችን እግዚአብሔር ስሙ የተባረከ ይሁን ምህረት ስላበዛልን አሁንም እድልን ስለሰጠን ደስተኞች ነን እንኳን በደህና ተገናኘን .........
ከፊታችን ባሉ ሶስት ( 3) ተከታታይ ቀናት(ሀሙስ ፣ አርብ እና ቅዳሜ) የጋራ የፀሎት ጊዜ አዘጋጅተናል በነዚህ ቀናት በጋራ አመታችንን ለአባታችን እግዚአብሔር አደራ በመስጠት እንጀምራለን ስለዚህም ሁላችሁም እንድትገኙ እንጋብዛለን ፥ ተባረኩ ።
ቀን ጠዋት ከሰዓት
ሀሙስ 12:00_1:15 11:00_1:00
አርብ 12:00_1:15 11:00_1:00
ቅዳሜ 8:00_11:00
ቦታው ፦
ጠዋት የፀሎት ቤት
ከሰዓት MKC(Adminu ፊት ለፊት ባለው መንገድ )
#ታማኝ_የመንግስቱ _ገልጋዮች
#እናያለን_እንመለሳለን_እንጠብቃለን
#Mattu_EvaSUE_Fellowship
❤ 1👏 1
إظهار الكل...
EvaSUE #World_Student_Day
የአለም የተማሪዎች ቀን 48ሰዓታትን በፀሎት 164 ሀገራት። ለተማሪዎች እፀልያለው እናንተስ? ጥቅምት 9 እና 10 ለማንኛውም ጥያቄ ወይም አስተያየት እንዲሁም መረጃ ለመስጠት @EvaSUEWSD_bot ይጠቀሙ
የአለም ተማሪዎች ቀን እግዚአብሔር በኢቫሱ @EvaSUE58 እያደረገ ስላለው ስራ ሁሉ ለማመስገን እና በአለም ዙሪያ ላሉ ተማሪዎች የምንፀልይበት አለም አቀፋዊ እንቅስቃሴያችንን - ተማሪዎችን፣ የተማሪ አገልጋዮችን እና ድጋፍ ሰጪዎችን አንድ የሚያደርግ የ48 ሰአት ጸሎት ነው።
ኢየሱስ ተከታዮቹን “19 እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ ” ባዘዛቸው ጊዜ (ማቴ 28:19) ያለምንም ተግዳሮት ጉዞ እንደሚያደርጉ ቃል አልገባም።
ዛሬም ብዙ መሰናክሎች ወጣቶች በክርስቶስ ውስጥ ነፃነት እና ህይወት እንዲያገኙ ለመርዳት በዓለም ዙሪያ ያሉ የክርስቲያን ተማሪዎች እንቅስቃሴዎች መንገድ ሊዘጋጋ ይችላል።
የገንዘብ እጥረት፣ ማግለል፣ ግድየለሽነት፣ ተቃውሞ እና ስደት ተግዳሮቶች ይሆናሉ።
በነሀሴ ወር የነበረው የዓለም ወንጌላውያን ተማሪዎች ህብረቶች ጉባኤ እንደዚህ ባሉ ፈተናዎች ውስጥ ለክርስቶስ ጠንካራ(ፅኑ) ምስክሮች መሆን እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ተረድተናል።
አርብ፣ ጥቅምት 9 2016 ዓ.ም ፣ ለመጽናት እና እግዚአብሄር ፀጋን እንዲሰጠን ለመጸለይ እንደ አለምአቀፍ ህብረት በጋራ እንሆናለን።
ለአንተ እንዴት እንጸልይ? ተማሪ ወይም ከተማሪዎች ጋርየምትሰሩ ከሆነ የፀሎት ርዕሶችን በ @EvaSUEWSD_bot
እለቱን ባላችሁበት በፀሎት እንዴት እንደምታሳልፉ ለመጠየቅ በ @EvaSUEWSD_bot
ስለ አለም አቀፍ ተማሪዎች ቀን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስትለጥፍ (ፖስት ስታደርጉ) #ifeswsd #EvaSUEWSD #EvaSUEWORLDSTUDENTDAY ተጠቀሙ!
ኤርምያስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አባቶቻችሁ ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ ከንቱነትንም የተከተሉ፥ ከንቱም የሆኑ ምን ክፋት አግኝተውብኝ ነው?
⁶ እነርሱም፦ ከግብጽ ምድር ያወጣን፥ በምድረ በዳም በባድማ ጕድጓድም ባለበት ምድር፥ በውኃ ጥምና በሞት ጥላ ምድር፥ ማንም በማያልፍበትና ማንም በማይቀመጥበት ምድር የመራን እግዚአብሔር ወዴት አለ? አላሉም።
⁷ ፍሬዋንና በረከትዋንም ትበሉ ዘንድ ወደ ፍሬያማ ምድር አገባኋችሁ ነገር ግን በገባችሁ ጊዜ ምድሬን አረከሳችሁ፥ ርስቴንም አጐሳቈላችሁ።
⁸ ካህናቱም። እግዚአብሔር ወዴት አለ? አላሉም፥ ባለ ኦሪቶችም አላወቁኝም ገዢዎችም ዐመፁብኝ፥ ነቢያትም በበኣል ትንቢት ተናገሩ፥ የማይረባንም ነገር ተከተሉ።
⁹ ስለዚህ ከእናንተ ጋር እከራከራለሁ፥ ከልጆቻችሁም ልጆች ጋር እከራከራለሁ።
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.