cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Mujib Amino Z islam

مشاركات الإعلانات
18 509
المشتركون
+324 ساعات
-257 أيام
-23530 أيام
توزيع وقت النشر

جاري تحميل البيانات...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
تحليل النشر
المشاركاتالمشاهدات
الأسهم
ديناميات المشاهدات
01
ሶላተል ጀናዛ የሚሰገደዉ በአዲሱ የሙጀማዕ አት- ተቅዋ መስጂድ ሲሆን፤ ቀብራቸዉ ደግሞ በኮልፌ የሙስሊም መካነ መቃብር ይሆናል። አሏህ ይዘንላቸዉ፣ አሚን🤲
2 3860Loading...
02
ወደ አኼራ የሄዱት የኡስታዝ አቡበክር አህመድ ታላቅ ወንድም ሐጅ አብዱሰላም ቀብራቸው በኮልፌ መካነመቃብር ከዙሁር ሶላት ቡኅላ ነዉ:: አላህ ይዘንላቸው አሚን🤲
2 8200Loading...
03
Media files
2 9220Loading...
04
አልሀምዱሊሏህ፤ አባታችን አቶ በክሪ ኡስማን ተገኝተዋል።
2 8020Loading...
05
Media files
2 8703Loading...
06
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን የአፋር ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝዳንትነትነትና በተለያዩ የስራ ሀላፊነቶች ሲያገለግሉ የቆዩት ሀጅ አብዱሰላም አህመድ ወደ ማይቀረው አኺራ ሄደዋል። የኡስታዝ አቡበከር አህመድ ታላቅ ወንድም ሀጅ አብዱሰላም አህመድ በአፋር ክልል በተለያዩ ሃላፊነት ላይ ሆኖ የአፋርን ህዝብ ሲያገለግሉ የቆዩ በስራ ኅላፊነታቸዉ ታማኝ በማህበራዊ ግንኙነታቸዉ በመልካም ስነ ምግባር የሚታወቁ አባት ነበሩ:: አሏህ በእዝነቱ ይቀበላቸው። አላህ ማረፊያቸውን ጀነተል ፊርደውስ ያድርግላቸው። አሚን! 🤲🏽 Inna lillahi waina ilyhi rajiqun! Qa/Ag/Ra/Doolatak Sengarrâ Maktabak Ciggiila Pirezixentih Suge QabduSalam Acmad Amanoh Baguk Rabah Baxsimem OObbeemit Hagga Exce.
2 7981Loading...
07
Media files
3 1471Loading...
08
የእርዳታ ጥሪ- ************** ከታች ምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ደረሳ አብዳላ ይባላል። ተወልዶ ያደገው አፋር ክልል ሲሆን ሁለቱም ኩላሊቶች ላይ በደረሰው የጤና ችግር በተለያዩ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎት ሲሰጣት ቆይቶ አሁን ሕመሙ ከአቅም በላይ እየተባባሰ በመሄዱ እና አስጊ ደረጃ በመድረሱ ቶም ልዩ የዳያለሲስ ክሊኒክ በአፋጣኝ ወደ ህንድ ሃገር ሄዶ እንድታከም ወስኗል። ለእዚህም እስከ 3 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ታውቋል ። ወገኖች ወንድማችን ደረሳ አብደላ ለመታደግ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ!! የመልካምነት እጃቹን እንድትዘረጉ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን ። አህመድ ማህሙድ እሰማዕል የባንክ ቁጥር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000617625858 🙏
3 0451Loading...
09
https://www.facebook.com/share/p/4U9KfsdoJ6arX8YV/?mibextid=WC7FNe
2 7150Loading...
10
Media files
2 7330Loading...
11
በኡጋንዳ የናሽናል ቤቶች እና የኮንስትራክሽን ደርጅት የቦርድ ሊቀመንበር ዋንጁዚ ዋሴባ የተመራ የከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬንን ጎበኘ ** የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የኡጋንዳ ኢምባሲ በኢትዮጵያ በዘጋጁት በዚህ ጉብኝት የኡጋንዳ ናሽናል የቤቶች እና የኮንስትራክሽን ደርጅት የቦርድ ሊቀመንበር ዋንጁዚ ዋሴባ የተመራ የከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ልዑክ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬንን የሪፎርም ሥራ ጎብኝቷል፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል አጠቃላይ የተቋሙን የለውጥ ሒደትና ያስመዘገባቸውን ውጤቶች በተመለከተ ሰፊ ማብራሪያና ገለጻ ለልዑኩ አባላት አድርገዋል ፡፡ እንደአገር ኢትዮጵያ ውስጥ እተከናወነ ያለውን የልማት ሥራዎችን ተዘዋውረው እየተመለከቱ እንደሆነ የልዑኩ አባላት ጠቁመው ከፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የሪፎርም ስኬቶች የኡጋንዳ ናሽናል ቤቶችና ኮንስትራክሽን ድርጅት ልምድ የመውሰድ ፍላጎት እናዳለውም የልዕኩ አባላት ተናግረዋል፡፡ የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ገቢን በማሳደግ የፋይናንስ አቅምን ከማጠናከር አኳያ ፣ ከፕሮጀክት አፈጻጸም አንጻር እና ተልዕኮውን ለመፈጸም የፈጠረው አደረጃጀት ልምድ ሊወሰድበት የሚችል እንደሆነ ነው የልዑኩ አባላት የተናገሩት፡፡ በቀጣይም በጋራ አብሮ ለመስራት እና ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ የኡጋንዳ የቤቶች እና የኮንስትራክሽን ደርጅት ቴክኒካል ባለሙያዎች ወደ ኢትዮጵያ እንደሚመጣ አባላቱ ተናግራዋል፡፡ የሁለቱ ተቋማት በተሰማሩበት ዘርፍ በትብብር በመስራት ለሁለቱ አገራት ረዥም ጊዜ ያስቆጠረውን መልካም ግንኙነት የበለጠ ለማጠናከር የድርሻቸውን እንዲመወጡ ተናግረዋል፡፡
2 5160Loading...
12
Media files
2 5182Loading...
13
አፋልጉኝ ለሀጅ ጉዞ ኤርፖርት የሄዱት አባታችን ጠፍተዋል! ስም-አቶ በክሪ ኡስማን አደም አቶ በክሪ ኡስማን አደም ሀጅ ለማድረግ ከትላንት በስትያ ማክሰ ኞ(May 28/2024) ከባለቤታቸዉ ጋር ኤርፖርት ቢገኙም ፤እሳቸዉ በሳዉዲ አየር መንገድ እንዳልተጓዙና ባለቤታቸዉ ለሀጅ ክንዉን ሳዉዲ መሄዳቸዉ መረጃዉ ያሳያል። የኤርፓርት ሜግሬሽን የይለፍ ወረቀት ተሰጥቷቸዉ ከወጡ ቡኅላ ከመሳፈሪያ ስፍራዉ የጠፉት አቶ በክሪ ኡስማን እስከአሁን ከቤተሰቦቻቸዉ ጋር መገናኘት አልቻሉምና ያሉበትን የሚያዉቅ ወይም ያያቸዉ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮችን እንዲያሳዉቃቸዉ በአሏህ ስም እንጠይቃለን። 📲0982 59 25 50 📲0963 29 50 92
2 4621Loading...
14
Media files
2 6372Loading...
15
𝐖𝐞𝐫𝐚𝐛𝐞 𝐔𝐧𝐢𝐯𝐞𝐫𝐬𝐢𝐭𝐲/ወራቤ ዩንቨርስቲ Global Saemaul Forum 77th Anniversary of Yeungnam University 𝚅𝚒𝚜𝚒𝚝 𝚜𝚒𝚕𝚝𝚒𝚎❤🛖 𝐕𝐢𝐬𝐢𝐭 𝐄𝐭𝐡𝐢𝐨𝐩𝐢𝐚❤🇪🇹 𝙰 𝚂𝚈𝙼𝙱𝙾𝙻 𝙾𝙵 𝚄𝙽𝙸𝚃𝚈 𝙱𝙰𝚂𝙸𝚂 𝙾𝙽 𝙿𝙴𝙰𝙲𝙴. 𝚃𝙷𝙴 𝙿𝚁𝙸𝙼𝙴 𝙴𝚇𝙰𝙼𝙿𝙻𝙴 𝙾𝙵 𝚃𝙾𝙻𝙴𝚁𝙰𝙽𝙲𝙴,𝚁𝙴𝚂𝙿𝙴𝙲𝚃 𝙾𝙵 𝚂𝚄𝙿𝙿𝙾𝚁𝚃, 𝙻𝙾𝚅𝙴,... 𝚂𝙸𝙻𝚃𝙸𝙴 𝚃𝙷𝙴 𝙾𝚆𝙽𝙴𝚁 𝙾𝙵 𝙰 𝙱𝙴𝙰𝚄𝚃𝙸𝙵𝚄𝙻 𝙲𝚄𝙻𝚃𝚄𝚁𝙴, 𝙽𝙰𝚃𝚄𝚁𝙰𝙻 𝙰𝙽𝙳 𝙼𝙰𝙽-𝙼𝙰𝙳𝙴 𝚃𝙾𝚄𝚁𝙸𝚂𝚃 𝙳𝙴𝚂𝚃𝙸𝙽𝙰𝚃𝙸𝙾𝙽𝚂
2 7161Loading...
16
Media files
3 0360Loading...
17
አፋልጉን ስም-አቶ ኡመር መሀመድ ከማል የአእምሮ እክልና አይናቸዉም የማየት ችግር አለበት:: ከቤት እንደወጡ አልተመለሱም:: የመኖሪያው አድራሻ ጣልያን ሰፈር ኢትፍሩቱ ፊትለፊት ሲሆን ባጋጣሚ ያየቸዉ ወይም ያሉበትን የሚያዉቅ ከታች በተቀመጡት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳዉቁን በአሏህ(ሱ•ወ) ስም እንጠይቃለን:: 📲0944066803 📲0911653347
2 8500Loading...
18
Media files
3 4440Loading...
19
የወጣቶቻችንን ትግል አፈር ባታስበሉት ምን ይመስላችኅል? •••••••••••••••••••••••••••••• Mujib Amino የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በበላይነት የሚያስተዳድረዉ የጉለሌ ሙስሊም መቃብር ለበርካታ አመታት አገልግሎት ሳይሰጥ ቆይቶ በቅርቡ በሕዝባችን ትግል ወደስራ ቢመለስም ይህን እንቅስቃሴ በተለያዩ መልኩ ለመግታት በተከታታይ በተደራጁ ወጣቶች በወንጅል ድርጊት የታጀቡ ትንኮሳዎች እየተፈፀመ ይገኛል:: በምስሉ ላይ የምትመለከቱት የወንጀል ድርጊትም የተፈፀመዉ በጉለሌ ሙስሊም መካነ መቃብር በሚገኙ የአስተዳደሩ ቢሮዎች ላይ ነዉ:: የተደራጁ ወጣቶች የተቋምን ጊቢ ጥሶ በመግባት የህዝበ ሙስሊሙን ንብረት በምትመለከቱት መልኩ ሲያወድሙ የአዲስ አበባ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት ጉዳዩን እንዴት በህግ መያዝ አልቻለም??? እንደተቋም መንቀሳቀስና አፋጣኝ ምላሽ መስጠት ሲገባዉ ጉዳዩን በግለሰቦች እጅ እያስገባ የተቋሙን እምነት እያሳጣ የህዝባችንን ክብር እያጎደፈ እስከመች ይቀጥላል??? ወጣቶቻችን ጉልበት እዉቀትና ጊዜያቸዉን እያፈሰሱ ተቋሙን እያጠናከሩ ባሉበት የሁልጊዜ አኩሪ ተግባራቸዉ በቅብብሎሽ ማስቀጠል ሲገባ የተቋም ሰዎችን ነን በሚል ሽፋን ጉዳዬችን የግለሰብ በማድረግ አቅማችንን እያንኳሰሱ ይገኛሉ:: እንደተቋም ተንቀሳቅሳችሁ ወደተግባር ስትገቡ እንተጋገዛለን : ሆኖም ተቋሙ የተሰጠዉን ሃላፊነት ወደጎን በማለት ለግለሰቦች ካደረ ዳግም አንገታችንን ለመድፋት ጊዜያችንን ፈፅሞ አንሰጥም:: የወጣቶቻችንን ትግል አፈር ባታስበሉት ምን ይመስላችኅል? የህዝበ ሙስሊሙን ንብረትና ኀብት በዚህ መልኩ ሲወድም ተቋማዊ ጥበቃና ወንጀለኞቹን ለህግ የማቅረብ አሰራር እንዲህ ሲንኮታኮት አልታያችሁም ነዉ?
3 3670Loading...
20
Media files
4 1878Loading...
21
ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽንAddis Ababa Police በሕገ ወጥ የመሬት ወረራ ተሰማርተዉ የህዘበ ሙስሊሙ የቀብር ስፍራ ላይ ችግር እየፈጠሩ ያሉ አካላት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ እንጠይቃለን:: •••••••••••••••••••••••••••••• በዛሬዉ እለተ/ማክሰኞ አመሻሽ ላይ በጉለሌ የሙስሊም ቀብር ዙሪያ በህገወጥ መንገድ መሬት ወረው : ቤት ሰርተው ይኖሩ የነበሩና የቀብር ስራ መጀመሩ ያላስደሰታቸው አንዳንድ አካላቶች ጥቂት ወጣቶችን በማደራጀትና በመሰብሰ የቀብር ቦታ ጥበቃውን ድብደባ አድርሰዉ ወደ ውስጥ በመግባትም የቢሮውን በር በመገንጠል ቢሮ ውስጥ የሚገኙትን እቃዎች በመሰባበረ ሕገ ወጥ የወንጀል ድርጊት ፈፅመዋል:: ይህም የወንጀል ድርጊት ሳይበቃ ይህን ጉዳይ ሰምቶ ነገሩ ወደ ከፋ ነገር እንዳያመራ ወደ ስፍራው ያቀናዉ የአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ተወካይ በሆኑት ኡስታዝ ሙሀመድ አባተ ላይ የአዲስ አበባ ፖሊሶች ፊት ለፊት በተገኙበት ቦታ ላይ በማን አለብኝነት በነዚህ ወጣቶች ተሰንዝሮበት መጠነኛ ጉዳት አድርሰውበታል:: ይህን የነዉር ተግባር የፈፀሙና በህገ ወጥ የመሬት ወረራ ተሳትፈዉ ወጣቱን በማነሳሳት ለተለየ ተልእኮ እየጋበዙ ያሉ አካላትን እንደከዚህ ቀደሙ ሁሉ አስቸኳይና አስተማሪ እርምጃ እንዲወሰድ ለከተማችን የሰላም ኅይል ለሆነዉ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮምሽን እንገልፃለን::
3 97011Loading...
22
Media files
4 1007Loading...
23
አስቸኳይ መረጃ ሼር ሼር‼️ ነገ ሁላችንም ጉለሌ ሙስሊም መቃብር እንገናኝ‼️ የቀብር አገልግሎቱን የተደራጁ አካላት እያስተጓጎሉና በዛሬዉ እለትም ኡስታዝ ሙሀመድ አባተ ላይ የማደብደብ ሙከራ አድርሰዋል! •••••••••••••••••••••••••••••• ጉለሌ እስላም መቃብር ለበርካታ አመታት ስራ አቆሞ የነበረ ቢሆንም አሁን ላይ በአላህ ፍቃድ እንዲሁም በህዝበ ሙስሊሙ፣ በሰፈሩ ወጣቶችንና በአዲስ አበባ መጅሊስ እልህ አስጨራሽ ትግል ቡኃላ እንደ አዲስ የቀብር ስራ እንዲጀምር መደረጉንና ቀብር መጀመሩ ይታወሳል። ሆኖም ዛሬ እለተ ማክሰኞ አመሻሽ ላይ በቀብሩ ዙሪያ በህገወጥ መንገድ መሬት ወረው ቤት ሰርተው ይኖሩ የነበሩና የቀብር ስራ መጀመሩ ያላስደሰታቸው አንዳንድ አካላቶች ጥቂት ወጣቶችን በማደራጀትና በመሰብሰ የቀብር ጥበቃውን ጎድተውት ወደ ውስጥ በመግባት የቢሮውን በር በመገንጠል ቢሮ ውስጥ የሚገኙትን እቃ ሰባብረዋል:: ይህን ሰምቶ ነገሩ ወደ ከፋ ነገር እንዳያመራ ጉዳዩን ለማጣራት ወደ ስፍራው የአዲስ አበባ መጅሊስ ተወካይ ሁስታዝ መሀመድ አባተ በቦታው የተገኘ ቢሆንም የአዲስ አበባ ፖሊሶች ባሉበት በፊለፊታቸው በማን አለብኝነት በነዚህ ወጣቶች ተሰንዝሮበት መጠነኛ ጉዳት አድርሰውበታል አሁን ላይ ጣሊያን ሰፈር የሚገኘው ፓሊስ ጣቢያ እንደሚገኝም ታውቋል። በዚህም የተነሳ በአሁኑ ሰዐት የሰፈሩ ወጣቶች እንዲሁም ህዝበ ሙስሊሙ ጣሊያን ሰፈር ፖሊስ ጣቢያ በመገኘት ቁጣውን እየገለፀ ይገኛል ስለዚህ ነገሩ ወደ ማያስፈልግ ግጭቶች እንዳያመራ ህዝበ ሙስሊሙም በስሜታዊነት የማይሆን ነገር ውስጥ እንዳይገባ የሚመለከተው አካል አፋጣኝ መፍትሄ ሊሰጠንና ሊያበጅ ይገባል!!!!! በመቀጠል ነገ ጠዋት ሙስሊም ነኝ የምንል በሙሉ በስፍራው በመገኘት በቀብር ቦታው እንደማንደራደር ማሳየት ይገባል!!! ለሚመለከተው አካልና ይሄን ጉዳይ ላልሰማ ህዝበ ሙስሊም እንዲደርስ ሼር ይደረግ!!!! ነገ ሁላችንም ጉለሌ እስላም መቃብር እንገናኝ
4 34314Loading...
24
አልሀምዱሊሏህ: ከቤተሰቦቿ ጋር ተገናኝታለች::
4 3620Loading...
25
አፋልጉኝ ስም-ከይሬ ደድጋባ ትዉልድና እድገቱ ስልጤ ዞን ስልጢ ወረዳ አሹቴ ቡራቆ ሲሆን ከ 5 ወር በፊት ባህር አቋርጦ ወደሳዉዲ አረቢያ አቅንቶ ነበር። ከዚያ ወዲህ ያለበትን ማወቅ አልቻልንምና አፋልጉን ይላሉ ፈላጊ ቤተሰቦቹ። ወንድማችንን ያየ ወይም ያለበትን የሚያዉቅ ከታች ባሉት ቁጥሮች እንዲያሳዉቁን በአሏህ ስም እንጠይቃለን። 📲966 536401849 📲966501029826 📲966591662832 📲+252954519888
4 1751Loading...
26
አሁን ከዙሁር ሶላት ቡኅላ ተዉፊቅ/ፍልዉሀ መስጂድ ሳምንታዊ የልብ ስንቅ/ዳዕዋ በኡስታዝ ማህሙድ ሀሰንhttps://www.facebook.com/share/v/3YqpdXceMk8kvKU6/?mibextid=qi2Omg
5 7152Loading...
27
https://www.facebook.com/share/v/3YqpdXceMk8kvKU6/?mibextid=qi2Omg
5 7490Loading...
28
አሁን ከዙሁር ሶላት ቡኅላ ተዉፊቅ/ፍልዉሀ መስጂድ ሳምንታዊ የልብ ስንቅ/ዳዕዋ በኡስታዝ ሙሀሙድ ሀሰን
5 8172Loading...
29
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን ወንድማችን አብደላ በድሩ ወደጌታዉ ተጠርቷል:: ለማናችንም ወደማይቀረዉ አኼራ ተሻግሯል:: አላህ ማረፊያዉን ጀነተል ፊርደውስ ያድርገዉ። አሚን! 🤲🏽 አብደላን ለማሳከም : ስትጥሩ : ስታስተባብሩ : ጊዜያችሁን ሰጥታችሁ ቤተስሰቦቹን ስትረዱና ስታፅናኑ ለነበራችሁ በሙሉ ክብርና ምሥጋና ይገባችኃል::
7 4443Loading...
30
Media files
6 7442Loading...
31
አፋልጉኝ ስም-ዩቦ አብዱልቃድር እድሜ-11 መኖሪያዋ ሻሸመኔ 03 ቀበሌ ሲሆን ትላንት ማክሰኞ ግንቦት 13/2016 ከቤት እንደወጣች አልተመለሰችም። ያያት ወይም ያለችበትን የሚያዉቅ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች እንድታሳዉቁን በአሏህ ስም እንጠይቃለን፦ 📲0924101566 📲0978845304 📲0994370595
5 3482Loading...
ሶላተል ጀናዛ የሚሰገደዉ በአዲሱ የሙጀማዕ አት- ተቅዋ መስጂድ ሲሆን፤ ቀብራቸዉ ደግሞ በኮልፌ የሙስሊም መካነ መቃብር ይሆናል። አሏህ ይዘንላቸዉ፣ አሚን🤲
إظهار الكل...
😭 23👍 6
ወደ አኼራ የሄዱት የኡስታዝ አቡበክር አህመድ ታላቅ ወንድም ሐጅ አብዱሰላም ቀብራቸው በኮልፌ መካነመቃብር ከዙሁር ሶላት ቡኅላ ነዉ:: አላህ ይዘንላቸው አሚን🤲
إظهار الكل...
😢 33👍 14😭 4
Photo unavailableShow in Telegram
👍 17 6
አልሀምዱሊሏህ፤ አባታችን አቶ በክሪ ኡስማን ተገኝተዋል።
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
👍 7 7
ኢና ሊላሂ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን የአፋር ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ም/ፕሬዝዳንትነትነትና በተለያዩ የስራ ሀላፊነቶች ሲያገለግሉ የቆዩት ሀጅ አብዱሰላም አህመድ ወደ ማይቀረው አኺራ ሄደዋል። የኡስታዝ አቡበከር አህመድ ታላቅ ወንድም ሀጅ አብዱሰላም አህመድ በአፋር ክልል በተለያዩ ሃላፊነት ላይ ሆኖ የአፋርን ህዝብ ሲያገለግሉ የቆዩ በስራ ኅላፊነታቸዉ ታማኝ በማህበራዊ ግንኙነታቸዉ በመልካም ስነ ምግባር የሚታወቁ አባት ነበሩ:: አሏህ በእዝነቱ ይቀበላቸው። አላህ ማረፊያቸውን ጀነተል ፊርደውስ ያድርግላቸው። አሚን! 🤲🏽 Inna lillahi waina ilyhi rajiqun! Qa/Ag/Ra/Doolatak Sengarrâ Maktabak Ciggiila Pirezixentih Suge QabduSalam Acmad Amanoh Baguk Rabah Baxsimem OObbeemit Hagga Exce.
إظهار الكل...
👍 7😢 5
00:21
Video unavailableShow in Telegram
👍 8
የእርዳታ ጥሪ- ************** ከታች ምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን ደረሳ አብዳላ ይባላል። ተወልዶ ያደገው አፋር ክልል ሲሆን ሁለቱም ኩላሊቶች ላይ በደረሰው የጤና ችግር በተለያዩ ሆስፒታሎች የህክምና አገልግሎት ሲሰጣት ቆይቶ አሁን ሕመሙ ከአቅም በላይ እየተባባሰ በመሄዱ እና አስጊ ደረጃ በመድረሱ ቶም ልዩ የዳያለሲስ ክሊኒክ በአፋጣኝ ወደ ህንድ ሃገር ሄዶ እንድታከም ወስኗል። ለእዚህም እስከ 3 ሚሊዮን ብር እንደሚያስፈልግ ታውቋል ። ወገኖች ወንድማችን ደረሳ አብደላ ለመታደግ ሁላችንም የድርሻችንን እንወጣ!! የመልካምነት እጃቹን እንድትዘረጉ በፈጣሪ ስም እንጠይቃለን ። አህመድ ማህሙድ እሰማዕል የባንክ ቁጥር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000617625858 🙏
إظهار الكل...
👍 6👏 4
إظهار الكل...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

👍 3
👍 8