Amhara Media Corporation
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
جاري تحميل البيانات...
በዚህ ሊንክ በመግባት መመዝገብ ይችላሉ 👇👇👇 የቅጥር ማስታወቂያ !
ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) እና የአማራ ክልል የአካባቢ የደንና የዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለሥልጣን በአካባቢ ጥበቃ ላይ የኅብረተሰቡን ግንዛቤ ከፍ ለማድረግ የሚያስችል ሥራ ለመሥራት ሥምምነት ተፈራርመዋል። የአማራ ክልል የአካባቢ የደንና የዱር እንስሳት ጥበቃና ልማት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ተስፋሁን አለምነህ ተቋማቸው ከአሚኮ ጋር በአካባቢ ጥበቃ ላይ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ ሲሠራ [...]
ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ምርት እና አገልግሎታቸውን ለመሸጥ ሕዝብ በሚሠበሠብባቸው ቦታዎች በድምጽ ማጉያ የሚያስተዋውቁ ሰዎችን ማየት የተለመደ ነው። የጸረ ተባይ መድኃኒቶች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የአልባሳት፣ የሕክም አገልግሎት እና የእርዳታ ጥሪ በየቦታው በድምጽ ማጉያ ከሚተዋወቁት መካከል ጥቂቶቹ ናቸው። በመንቀሳቀስም ኾነ በቋሚ ቦታ የሸማችን ቀልብ በመሳብ ምርትና አገልግሎትን ለመሸጥ የሚሠራ ማስታወቂያ በአካባቢው በቋሚነት [...]
ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በተከዜ ተፋስስ በተለይም በዋግኸምራ፣ ሰሜን ጎንደር እና ማዕከላዊ ጎንደር ተደጋጋሚ የድርቅ አደጋ ይከሰታል፡፡ በእነዚህ አካባቢዎች ዘንድሮ በተከሰተ የድርቅ አደጋ በርካታ ወገኖች ለችግር መዳረጋቸውን በተደጋጋሚ መዘገባችን ይታወሳል፡፡ አያሌ እንስሳት ደግሞ በድርቁ ምክንያት መሞታቸውን ዘግበናል፡፡ ከአሁን ቀደም ድርቅን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሩያ ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉት በባሕርዳር [...]
ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለ2016/17 በጀት ዓመት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ከ6 ነጥብ 5 ቢሊየን በላይ ችግኞች ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ እንደሚገኝ የብሔራዊ አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የቴክኒክ ኮሚቴ ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል። የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ የተፈጥሮ ሃብትን ከመጠበቅ ባለፈ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ ያለመ መኾኑም ተገልጿል። በአማራ ክልልም በበጀት ዓመቱ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር [...]