Holy Trinity Secondary School,Ethiopia 2012
إظهار المزيد
3 555
المشتركون
+124 ساعات
+97 أيام
+2830 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
Repost from Holy Trinity Sp⚽️rt Page!
ደጋፊወቻችን ከጎናችን ሁናችሁ የሚገባውን ድጋፍ ስላረጋችሁልን ስላሴወች ያክብሩልን ፡፡
Repost from Holy Trinity Sp⚽️rt Page!
ይህ በእንዲ እንዳለ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል በጠረፔዛ ቴነስም በግልና በጥንድ ሻምፒዮኗ ሆነ።
በእዮብ (ካስሚሮ) እና ቅዱስ ካሳሁን ት/ቤቱ ሌላ አነስተኛ ባለ ጆሮ ዋንጫ ባለቤት ሆነ።
ሌላው ጀግኖች እህቶቻችን በሴቶች እግር - ኳስ 2ኛ ደረጃን በማጠናቀቃቸው የብር ሜዳልያ ተሸላሚ ሁነዋል።
Repost from Holy Trinity Sp⚽️rt Page!
አስደሳች ዜና
አራዳ ክ/ከተማ ባዘጋጀው የግል ት/ቤቶች ስፖርታዊ ውድድር ላይ ቅድስት ስላሴ ካቴድራል ት/ቤት የወንዶች እግር-ኳስ ቡድን ሻምፒዮን ሆነ።
አይበገሬዎች ዛሬም እንደ ትናንቱ የሜዳ ላይ ንጉስ መሆናቸውን ከጨዋታ ብልጫ ጋር አስመስክረዋል።
ምንም ማድረግ አይቻልም ይህ ስላሴ ነው። ሜዳ ላይ የሚሳዩት የቡድን ስራ እና መከባበር አጃይብ የሚያሰኝ ነው።
አይበገሬዎች አቡነ -ጎርጎርዮስን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የትልቁ ባለ ጆሮ ዋንጫ ባለቤት በመሆን የት/ቤቱን ገናናነት አስመስክረዋል ።
ግብ አግቢዎች
1. ሀብተወልድ ሀብታሙ ⚽️
2. የዓብስራ ታከለ ⚽️
ቀን 2/09/2016ዓ/ም
ለሁሉም የት/ቤታች የተማሪ ወላጆች በሙሉ:-
ከፋሲካ በኋላ ከሚያዝያ 29/8/2016 ዓ/ሜ ጀምሮ ት/ቤቱ ትምህርት እየሰጠ ቢሆንም ከ80% የሚሆነው ተማሪ በዓሉን ምክንያት በማድረግ ትምሀርት ገበታቸው ላይ እየተገኙ አይደለም።
ስለሆነም በቂ የሆነ ተማሪ ባለመገኘቱ ትምህርቱን እስከ 6:30 ብቻ ለማድረግ ተገደናል።
ስለሆነም ወላጆች ተከታትላችሁ ልጆቻችሁን ተከታትላችሁ ት/ቤት ካላካችሁ ከፍተኛ የሆነ የክፍለ ጊዜ ብክነት ፈጥሯል።
በዚህም ምክንያት ወላጆች ልጆቻችሁን ተከታትላችሁ ባለመላክ የባከነውን ክፈለ -ጊዜ በቀረችው 1 ወር ለማካካስ የመጣደፍ ሁኔታ ይፈጠራል ብሎም የተማሪዎች ውጤት ላይ ተጽዕኖ ስለሚያሳድር ከሰኞ 5/9/2016ዓ/ም ጀምሮ ልጆቻችሁን ተከታትላችሁ ወደ ት/ቤት እንድትልኩ በማለት አጥብቆ ያሳስባል
ለሁሉም ተማሪዎች:-
ነገ በ1/9/2016ዓ/ም የመምህራን የሙያ የሙያ ምዘና/ፈተና በመንግስት ደረጃ ስለሚሰጥ መምህራን ፈተና ላይ ናቸው። ስለዚህ ትምህርት የለም።
ት/ቤቱ