cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ዘመድኩን በቀለ(ZemedkunBekele) (አድናቂዎች)

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
458
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-17 أيام
-1130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

Photo unavailableShow in Telegram
✅ 100% ይከፍላል አትጠራጠሩ 💥 ✅ በ ቴሌብር ነው የሚከፍላቹ ✅ 1 ሳምንት ነው የቀረው አሁኑኑ ቶሎ ጀምሩ 🕒 ✅ አልረፈደም እናንተም መስራት ትችላላቹ ይሄንን Bot ተጠቅማቹ ፍጠኑ  🔥 https://t.me/Share251_Inviting_Bot?start=MUzNV አንድ ሰው ሲጋብዙ 3 ብር ይሰራሉ ። 🌟ይህ ሚቆየው እስከ መስከረም 15 ማታ 2 ሰአት ነው ። Invite Fast 💨 To Make Fast Money #EthioYs #ድህነት_በቃ
إظهار الكل...
"…አረመኔው የኦሮሞ ብልጽግና ሆዬ በየማጎሪያ ካምፑ ሰብስቦ ያጎራቸው ዐማሮች በኮሌራ ወረርሽ መጠቃታቸው ተሰምቷል። ወረርሽኙ ከማጎሪያ ካምፖቹ ወጦ የኦሮሞንም ሕዝብ ሊያጠቃ ይችላል ብለው የሰጉ አባገዳዎች የዐማሮቹ መታሰር ሳያስጨንቃቸው በኮንሰንትሬሽን ካምፑ ከታጎሩት ዐማሮች የሚወጣው ወረርሽኝ በጊዜ መፍትሄ ካልተሰጠው ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርስብን ይችላል በማለት በመስጋታቸው ምክንያት ለአፋኞቹ ልጆቻቸው ጥያቄ ማንሳታቸውም ተሰምቷል። "…ከዓለምአቀፉ መንግሥታት መንደርም ይህቺ የኩሻውያን ነን ባዮቹ ኦሮሙማዎች ሴማውያን ተብለው በተፈረጁት የዐማራ ሕዝብ ላይ ልክ እንደ አይሁድ በኮንሰትሬሽን ካምፕ አስገብተው የማሰቃየቱ ነገር እንዳስደነገጣቸውና በነገሩም ላይ ምርመራ መጀመራቸውም በኦህዴድ ኦነግ ቤት ራሱን የቻለ አተት መልቀቅ መጀመሩም ተሰምቷል። "…እስከአሁን የሞቱ፣ የተገደሉ፣ የተሰዉ ዐማሮች በቁጥር አለመታወቃቸውም ታውቋል። የአዳነች አበቤ አምቡላንሶች ግን ድምጽ ሳያሰሙ እስኪታክታቸው ህሙማንን እያመላለሱ እንደሆነም ተነግሯል። እኔ ግን እላለሁ ዐማራን በዘሩ አፍሶ አስሮ በራብ፣ በኮሌራ ወረርሽኝ መፍጀት ለኦሮሞ ምንም አይጠቅመውም አይበጃችሁምና በቶላ ፍቷቸው። • ድል ለዐማራ ፋኖ…!✊✊✊ • ድል ለተገፋው ለዐማራ ፋኖ…!✊✊✊
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ትእዛዝ ልሰጥ ነኝ…! "…የሃገር መከላከያ ሠራዊት አባል ሆኖ… በግድም ይሁን በውድ ዐማራ ክልል ገብቶ ንፁሐንን ከቤት አውጥቶ የሚረሽን፣ የሚገድል፣ ሴቶችን አስገድዶ የሚደፍር፣ የእምነት ቦታዎችን የሚያራክስ ካገኛችሁ አትማሩት። አናቱን በርጥቁለት። "…የመከላከያ ሠራዊት አባል ሆኖ፣ ወታደር ነውና የአለቆቹን ትእዛዝ ተቀብሎ ወደ ዐማራ ክልል ገብቶ፣ ከፋኖ ጋር መደበኛ ውጊያም ይሁን የሽምቅ ውጊያ ተዋግቶ፣ ቆስሎም ይሁን ሳይቆስል ቢማረክ፣ ሳይዋጋም ገና ከጅምሩ ኮብልሎ እጅ ቢሰጥ እንደ ትግሬ ነፃ አውጪ ጦር ወታደሩን መስደብ፣ መምታት፣ መንገላታት፣ ነውር ነው። ወንጀልም ነው። ኃጢአትም ነው። ምርኮኛ አቅም በፈቀደ መጠን ዓለምአቀፍ የምርኮኛ አያያዝን ሚኒልካዊ አያያያዝ መሆን አለበት። ይሄ ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ አይደለም። "…ምርኮኛ አይመታም። አይሰደብም፣ አይዋረድም። ምንም ያህል ንዴት፣ ቁጣ ቢኖር አይደረግም። በዚህ ደግሞ ዐማራ አይታማም። የአባቱ ገዳይ ለእርቅ ከጠየቀው እጁን የማያነሳ፣ ጠላቱ ሽንት ቤት ወገቡን እየፈተሸ ሱሪ ያወለቀ ወንድ የማይነካ፣ የማይገድ ቅዱስ ሕዝብ ነው። ተጠንቀቁ። ምርኮኛው ለጓደኞቹም፣ ለቤተሰቦቹም የዐማራን ልዕልና፣ ቅድስና፣ ታላቅነት እንዲመሰክር አድርጉት። "…ደፋሪ፣ ዘራፊ፣ ተሳዳቢ፣ ዘር ጨፍጫፊውን አረመኔ ግን አትታገሱት። ቆራርጣችሁ ሥጋውን ለኦሞራ ስጡት። ባለጌ ስድ አደግ ነውና አናቱን ብላችሁ አፍርሱት። በዚህ በአባባሌ ቅር የሚልህ ካለህ ግን በትህትና ራሴን ዝቅ አድርጌ እንዲህ እልሃለሁ…! • በአናትህ ተተከል።
إظهار الكل...
01:19
Video unavailableShow in Telegram
ሼፉ ቁጥር ፩ "…ቀሲስ ነዋይ ግን ከምር በጣም ተሳስተሃልና ታረም። ደግሞም አትሟገተኝ። እኔ ቀደም ብዬ ከብፁዕነታቸው ስለተማርኩ ነው ሳልመን በሁለት ዓይነት ነው የሚሠራው ያልኩህ። አንተ እንጂ አንተ ካላወቅክ አላወቅኩም ይባላል እንጂ ስለ ምግብ አሠራር በዚህ መልኩ ልትከራከረኝ አይገባም። ቀሲስ ሱራፌል እንኳ አምሶሪ እኔ እንጀራ በሽሮ ብቻ ነው የማውቀው ማለቱ አቅሙን ዐውቆ ለመማር ዝግጁ መሆኑን ነው የሚያሳየው። ቀሲስ ሳሙኤል ድሮም የበሰለ መብላት እንጂ በምግብ አሠራር ላይ አልሟገትም ማለቱን ልታደንቅለት ይገባል። እናም ልብህን እልኸኛ አታድርግ፣ የምግብ አሠራር ለመማር እኮ እንደ እኔ በጣም ትእግስተኛ መሆንን ይጠይቃል። ከፈለግክ ቀሲስ ልዑልን ስለ እኔ ጠይቀው። ይነግርሃል። "…ደግሞ ስለ ዋልድባ ቋርፍ የነገርኩህ ስለ አሜሪካ አባቶች አይደለም። አሜሪካ ቋርፍ ይበላ ቢባልስ ከየት መጥቶ ይበላል…? አንዳንዴ ሊብራል ዲሞክራት መሆን አለብን እንዴ? ብሎ ሱሬ የሚናገረው ባይገባኝም ሊብራል ግን ምድነው ቀሲስ? የሱሬ እንግሊዝኛ እኮ ለእኔ ከበድ፣ ጠጠር ነው የሚልብኝ። "…ቀሲስ አሁን እኔ ልተኛ ነው። አንተ ጋር ግን ገና እየመሸ ስለሆነ የሰለሞን ዓሣን አሠራርን በደንብ ተመልከት። ከዚያ ነገ ስለ አበላሉ፣ ስለ አስተኛኘኩ፣ ስለ አፍ አከፋፈቱ፣ ስለ ገበታ ላይ ለምግብ እንደተራበ ሰው መስገብገቡ ከፈለግክ እንከራከራለን። ጳጳሳት በዚህ መልኩ ተስገብግበው ይበላሉ ወይ? አጎራረሳቸውስ እንደ ጎረምሳ መሆን አለበት ወይ? በአፋቸው፣ በጎንጫቸው ምግብ ሞልተው፣ እምጫ፣ እምጫ፣ እምጫ እያሉ እያኘኩ ማውራት ለተመልካች ይደብራል አይደብርም የሚለውን ነገ መከራከር እንችላለን። ዛሬ ግን የሰለሞን ዓሣ አሠራርን ልብ ብለህ ተመልከት። ከዳቤ እና ከቋርፍ ጋር ግን ማነጻፃሩ ነውር ይመስለኛል። Guten Appetit.
إظهار الكل...
19.93 MB
00:41
Video unavailableShow in Telegram
ደፈጣ…! "…እንደ ደፈጣ አንጀት አርስ ነገር የለም ነው የሚሉት ፋኖዎቹ። "…ኔትወርክ ሲሠራ ደግሞ በደንብ እንጨምርልሃለን ነው የሚሉት። "…ድርድር፣ ንግግር፣ ግርግር፣ ፉንፉን ብሎ ነገር የለም። ጃዊሳው ሥራ ላይ ነው። የገባው አይወጣም። አራት ኪሎ መደራሻው ነው። የዐማራ ሞትና ስደት የሚያበቃው 4ኪሎን ሲቆጣጠር ብቻ ይሆናል። "…የአቢይ የኦነግ ወታደሮች በየቤቱ፣ በየመንገዱ ያገኙትን ሁሉ የዐማራን ወንድ በጭካኔ መግደል መጀመራቸው ዐማራ ሁሉ እንዲፋንን አድርጎታል። መከላከያ ሲያይ ደሙ የሚፈላ ዐማራ ነው የተፈጠረው። "…ቀጥሎ ደግሞ የመከላከያን ጭካኔ አሳያችኋለሁ። ጠብቁኝ። "…ድል ለዐማራ ፋኖ… ! "…ድል ለተጨቆነው ዐማራ…!
إظهار الكل...
14.69 MB
“…ዓለሙን ስለ ክፋታቸው ክፉዎቹንም ስለ በደላቸው እቀጣለሁ፤ የትዕቢተኞችንም ኵራት አዋርዳለሁ።” ኢሳ 13፥11… “ነገር ግን ለድሆች በጽድቅ ይፈርዳል፥ ለምድርም የዋሆች በቅንነት ይበይናል፤ በአፉም በትር ምድርን ይመታል፥ በከንፈሩም እስትንፋስ ክፉዎችን ይገድላል።” ኢሳ 11፥4 "…አቤቱ፥ አንተ ጠብቀን፥ ከዚህችም ትውልድ ለዘላለም ታደገን። በሰው ልጆች ዘንድ ምናምንቴ ከፍ ከፍ ባለ ጊዜ ክፉዎች በዙሪያው ሁሉ ይመላለሳሉ። መዝ 12፥ 7-8 "…ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኋችሁ፥ አሁንም እንኳ እያለቀስሁ እላለሁ። መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ ሆዳቸው አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው። ፊሊ 3፥ 18-19 • ይቅርታ ምናምንቴውን የዘቀዘቅኩት መስቀሉን ለማስተካከል፣ ቀና ማድረግ ፈልጌ ነው። "…እንደምን አደራችሁ? "…እንደምን አረፈዳችሁ? "…እንደምን ዋላችሁ? "…እንደምን አመሻችሁ? "… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
"…መልካም ዘንድሮም በአዲሱ ዓመት በዘመነ ዮሐንስም ያው እንደተለመደው ከምስጋና በኋላ የተለመደው ርዕሰ አንቀጻችን ይቀጥላል። ፎቶው ግን የእገሌ ነው የእገሌ አላልኩም። በኢትዮጵያ መሣሪያ እንዴት እንደረከሰ ብቻ ለማሳየት ፈልጌ ነው የለጠፍኩት። ደግሞ ጓ በሉብኝ አሏችሁ። "…ቤተሰብ ርዕሰ አንቀጹን ለማንበብ ዘግጁ ናችሁ…? እስቲ በአዲስ ዓመት ድምጻችሁን ልስማው…? •…ዝግጁ…?
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
"…እህሳ ጎዶኞቼ…? …እኔ በግልጽ ያው አጀንዳዬን እንደማልቀይር ቃሌን ሰጥቻለሁ። ይሄ ደም አፍሳሽ፣ ፀረ ዐማራ፣ ፀረ ኦርቶዶክስ፣ የትግሬ ዘር አጥፊ፣ በኦሮሞ ስም ሸቃይ ወንጀለኛ ቡድን ለፍርድ እስኪቀርብ ድረስ የማንንም አጀንዳ ላለመቀበል ወስኛለሁ። • እንናንተስ…?
إظهار الكل...
በመጨረሻም…! "…በመጨረሻም አንዳንድ ጥቂቶች በአርቲስት ነፃነት ወርቅነህ ላይ ጓ የሚሉ ሰዎች አይቻለሁ። እኔም ጓ እንድልበት ሲወተውቱኝም አይቻለሁ። በዚህ ጉዳይ እኔ የምሰጠው ሀሳብ የሚከተለው ነው። "…ልጁ የተለመደ የዕለት ሥራውን ነው የሠራው። የቤተሰብ ጨዋታን በእስቱዲዮ ያቀርብ የነበረውን ዛሬ ደግሞ በአደባባይ እንድትሠራ ተባለ እሺ ብሎ ሠራ። በፕሮግራሙ ላይ ድሮም ዛሬም ከአጋፋሪነት የዘለለ ሥራ የለውም። በፕሮግራሙ ላይ ደግሞ ወዛደር፣ ዶክተር፣ ኦርቶዶክስ፣ እስላም፣ ጴንጤ፣ ካቶሊክ፣ ጆባ አይልም። ሁሉንም ያቀርባል። እናም ዛሬም ነጻነት ከዚህ የዘለለ ምንም ተሳትፎ የለውም። ምድረ የምቀኛ ሰፈር ልጅ ሁላ እረፍ። "…ይልቅ አርቲስት ነጻነት ተዘጋጅቶ በተሰጠው ጥያቄ መሠረት የጠየቃቸው የክልል የበረት አለቆች ምን ያህል ደደቦች እንደሆኑ አጋልጦ ነው ያየሁት። ስህተታቸውን እያረመ እኔ ነኝ የተሳሳትኩት ይቅርታ እያለ "ከተራና ደመራ" የማያውቅ ገተት እያዋዛ በጭንቀት መጨረሱን ነው ከፊቱ የታዘብኩት። 7ተኛ ጨ አቢይ አሕመድ ከታች ሆኖ በምሑሩ በእነ ጌታቸው ሲስቅባቸው ነው የተመለከትኩት። እናም ልጁን ተፋቱት። ተዉት ይኑርበት ልጆቹንም ያሳድግበት። "…ይልቅ አቢይ አህመድ ዛሬም አጀንዳ ለመስጠት፣ በዚያውም የተዘቀዘቀና የተቃጠለ መስቀልና ቤተ ክርስቲያን እያሳየ ሊያበሽቀን ሊመጣ የነበረው ናይጄሪያዊ ኮንሰርቱ በመሰረዙ ሊበቀልለት፣ አልፎም ለዓለም ኢሊሚዩናቲ ማኅበር ይኸው እየታገልኩ ነው ብሎ በኮድ መልእክት ሊያስተላልፍ ራሱ መስቀል በጫማው ሶል ቀርጾ ከች አለ። ባለፈው መጽሐፉን ሲያስመርቅ መስቀሉን ዘቅዝቆ፣ ዛሬ ደግሞ በጫማ ሶሉ ላይ ቅዱስ መስቀሉን እንደሚረግጥ በገሀድ አሳየ። አቢይ አውሬ ነው። ዘንዶ ነው። ፀረ ክርስቶስ ሀሳዊው መሲህ ነው። እና ምን ይደንቃልና ነው ጫጫታው። • ይኸው ነው…!
إظهار الكل...
01:46
Video unavailableShow in Telegram
"…አባቴ ፋኖ ይችላል ስልህ…!✊✊✊ "…ወያኔ ክፉ ናት። አንድ ቪድዮዋን እያየሁ ጭካኔው ከምን መጣ…? የተማረከ ወታደር እኮ አይደበደብም። አይወገርም። አይመታም። ያውም ሴት ምርኮኛ በማርያም እያለች የትግሬ ወታደሮች ሲቀጠቅጡ እገረም ነበር። (አሳየን ካላችሁኝ ለማሳየት ዝግጁ ነኝ) "…ወደ ዛሬው ቪድዮው ስንመጣ በቀላሉ ከቻላችሁ ይሄን ቪድዮ ለምርኮኛ ብርሃኑ ጁላ እንድታደርሱልኝ ብቻ ነው የምጠይቃችሁ። ጁላ ሆይ ወዴት አለህ…? በሉልኝ። ታዲያ የዚህ ሁሉ ወታደር መሳሪያ ከነተተኳሹ ዐማራው ታጥቆታል። ባዶ እጃቸውን የነበሩም ተጨማሪ ብዙ ሚልዮን የዐማራ ፋኖዎች በብራኑ ጁላ ቸርነት ታጣቂ ሆነዋል። አመሰግንሻለች🙏🙏🙏 • ጃዊሳው ቀላል ይነዳቸዋል እንዴ…? 👏👏👏
إظهار الكل...
6.96 MB