cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

👑MA HOMIE'S😙🔥👅✌

In this Amazing channel you have got anything😍😉 yeah Everything Pictures😙 Video's📺 News😱 With Homies ❤ Every day Feeling better😀😂😃😄😍😘😙 💟☝👏👈👏👊👌 Look ☝☝ HOMIE'S @Seadke

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
228
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

▷ working on building professional models in Adama & Bishoftu (Debre Zeyt) ,Ethiopia🇪🇹 The right and Highest Alpha Modeling Academy Register Now 👇👇 tel 0936233336/0909315277 0928031864/0941142998 online Reg Telegram 👇👇 @Lovely_Alpha @MOSSGM
إظهار الكل...
Watch "🔴ዛፍ መሰሉ ሰው(Tree man) ወደ ዛፍ የተቀየረው ሰው very amazing video" on YouTube https://youtu.be/gS7hMuMPWkg
إظهار الكل...
🔴ዛፍ መሰሉ ሰው(Tree man) ወደ ዛፍ የተቀየረው ሰው very amazing video

HAMDA TUBE SUBSCRIBE and LIKE our Video &Turn on Notifications for New Videos.

#MoE በትግራይ የ12ኛ ክፍል ፈተና ተፈታኞች ፈተናውን በዩኒቨርስቲዎች ውስጥ እንደሚወስዱ ተገለፀ ! የትምህርት ሚኒስቴር የ 2012ዓ.ም ሀገር አቀፍ ፈተናን በተመለከተ በዛሬው እለት መግለጫ መስጠቱ ይታወቃል። የትምህርት ሚኒስትሩ ጌታሁን መኩሪያ (ፒኤችዲ) በትግራይ ክልል የሚገኙ ከ12ሺ ህ በላይ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኞች በአካባቢው የትምህርት መሰረተ-ልማቶች ሙሉ ለሙሉ በመውደማቸው ፈተናቸውን በአካባቢያቸው በሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ እንደሚወስዱ ገልፀዋል፡፡ በዚህም መሰረት ከፊታችን ሰኞ ጀምሮ ተፈታኞች በአካባቢያቸው በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እና ትምህርት ቢሮዎች ሪፖርት እንዲያደርጉ ተጠይቋል፡፡ በሚቀጥሉት ሳምንታትም ተፈታኞችን በክልሉ ወደሚገኙ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የማጓጓዝ ስራዎች እንደሚሰሩ ሚኒስትሩ ተናግረዋል፡፡ ተፈታኞቹ ፈተናቸውን የሚወስዱባቸው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትም መቐለ ፣ አክሱም ፣ አዲግራት እንዲሁም ራያ የኒቨርስቲዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡ ምንጭ፦ የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር @Neaeagov @Neaeagov
إظهار الكل...