በቁርአን መንፈሳችንን እናድስ نجدد روحنا بالقرآن
ቁርኣን የመንፈሳችን የአካላችን እና የሕይወታችን መመሪያ እና ዘመን የማይሽረው መድሐኒት ነው!!! በቻናላችን የተለያዩ ቃሪኦችን ቲላዋ እንዲሁም ቁርአናዊ መልዕክቶችን picture, vidio & audio ያገኛሉ ኢንሻአላህ https://t.me/beQURANmenfesachnn ሀሳብ አስተያየታቹን በዚህ ቦት @BeQuranBot መላክ ትችላላቹ በአክብሮት እንቀበላለን https://t.me/BequranBot
إظهار المزيد195
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱ ያ ጀመአ🤚🤚🤚
ነገ ሰኞ ነው ይህንን ቀን መፆም የውዱ ነብያችን(ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሱና ነው ከዛ በተጨማሪም ስራችን ወደ ሰማይ የሚወጣበት ቀን ነው የቻለ ይፁም ያልቻለም ለሌላው ሼር በማድረግ የአጅሩ ተካፋይ ይሁን
ለማስታወስ ያክል ነው ረያን የተባለችዋ የጀነት በር🌸🌸💐🌷 ለፆመኞች ተዘጋጅታለች!!!!!!
👇👇👇ቻናላችንን ይቀላቀሉ 👇👇👇
https://t.me/joinchat/U4q9OHoSPqgy3teR
Al Inaya Ye Hadra Jemea (Butajira)
አሰላም ዐለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱ ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኩዋን ደህና መጡ አል-ዒናያ የሀድራ ጀመዓ ቡታጂራ ለእናንተ ያዘጋጀናቸው ነገሮች -አስተማሪ የሆኑ ታሪኮች -ቂሷዎች እና ሀዲሶች -ግጥሞች እና የመንዙማ PDF -አዲስም ሆነ የቆዩ መንዙማዎችን -የሀድራ ቅጂዎች - የመንዙማ ፁሁፎች በፎቶ ለፕሮፉይል የሚሆኑ
https://t.me/joinchat/U4q9OHoSPqgy3teR🌞 ሰበብ አታብዛ!
ከእንቅልፍ መነሳት ካለብህ አሁኑኑ ተነስ አልጋ ውስጥ እየተገላበጥክ ምንም አትፈጥርም! መስራት ያለብህ ነገር ካለ ተነስና ስራ! መሄድ ያለብህ ቦታ ካለ አሁኑኑ ሂድ በኋላ እሄዳለው አትበል!
ዛሬን ሳትጨርስ ነገን እንዳትጀምር! ለዛሬ ያሰብካቸውን ሁሉ መፈፀም አለብህ። አለበለዚያ ሰበብ ስታበዛ ባልህበት እየረገጥክ ቆመህ ትቀራለህ! ለምክንያትና ሰበብ ቦታ የማትሰጥ ከሆነ በህይወት ስኬት ረጅም ርቀት ትጓዛለህ።
ሰበብን ለሰነፎች ተውላቸው ያንተ ፀባይ አይደለም ወዳጄ!
ስለ ሰው ልጅ ክህደት የአላህ ፍጥረቶች ምን አሉ?
"
👉 ምድር በየቀኑ እንዲህ በማለት ጌታዋን ትጣራለች፦ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን ልዋጠው ፍቀድልኝ እርሱኮ ያንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም»
👉 ተራራም እንዲህ በማለት የጌታዋን ፍቃድ ትጠይቃለች፦ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን ላጣብቀው ፍቀድልኝ እርሱኮ ያንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም»
👉 ባህርም በተራዋ «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን እንዳሠምጠው ፍቀድልኝ ፣እርሱ ያንተን እርዚቅ እየበላ አያመሰግንህም» ትላለች
👉 ሰማይም «ጌታዬ ሆይ የሰው ልጅን አንዳች መቅሰፍት ላውርድበት ፍቀድልኝ እርሱ የአንተን ሲሳይ እየበላ አያመሰግንህም» በማለት ትጣራለች።
〰〰〰⭐️ #አሏህም « ፍጥረቶቼ ሆይ,,,, የሰው ልጅን የፈጠራችሁት እናንተ ናቹህን»? ይላቸዋል
〰〰〰〰〰✔️«#ጌታችን #ሆይ አይደለም» ይላሉ ጥራት የተገባው አሏህም እንዲህ ይላል፦ እናንተ ብትፈጥሯቸው ታዝኑላቸው ነበር።
የነሱን ጉዳይ ተውልኝ እስኪ ከነሱ ወደኔ የተመለሰ (የተፀፀተ) እኔ ወዳጁ ነኝ። እኔኮ እናት ለልጇ ከምታዝነው በላይ ለባሮቼ አዛኝ ነኝ። ከነሱ ወደኔ ተፀፅቶ የተመለሰ «አንተ ተውበት አድራጊ ሆይ
እንኳን ደህና መጣህ ብየ ከርቀት እቀበለዋለሁኝ ።
ወንጀል ሰርቶ ከኔ ለሚሸሸው ደግሞ፦ ወደርሱ ቀርቤ ፦ ባርያዬ ወዴት ነው የምትሄደው ከእኔ ውጭ ሌላ ጌታ አገኘህን፤ ከኔ ውጭስ ሌላ አዛኝ የሆነ ጌታ አገኘህን የምትሸሸኝ »በማለት እጠራዋለሁኝ።
👉 ጌታዬ ሆይ ከርቀት የምትቀበለው ወዳንተ ተመላሽ ባርያ አድርገን።አሚን
"يَا كَثِيرَ القَبَائِح ...
غَدًا تَنطِقُ الجَوَارِح "
አንተ የብዙ መጥፎ ሥራ ባለቤት ሆይ!
ነገ አካላቶቻችን እንደሚናገሩ እወቅ።
ابنُ الجَوزيِّ رَحِمَهُ اللّٰه
01:53
Video unavailableShow in Telegram
በወርቅ ብዕር በወርቅ ብራና ላይ የምትጻፍ ወርቃማ ምክር ከኢብኑ-ል-ቀ-ይ'ዩም አል-ጀውዚ-ይ'ያህ ረሒመሁ-ል'ሏህ!
://./
Photo unavailableShow in Telegram
በቂያማ ቀን እጅግ ለበረታው ጥማትህ ምራቅህን የምታረጥብበት አንዲት ጠብታ አስሰህ በምታጣበት ጊዜ ተወዳጁ ምርጡ ነቢይ ﷺ ዝንታለም የማትጠማባትን መጠጥ በጃቸው ያጠጡህ ዘንዳ ሶለዋትና ሰላም በርሳቸው ላይ አውርድ
اللهم صل وسلم وبارك على سيدنا محمد وعلى آله وصحبه أجمعين في كل لمحة ونفس عدد ما وسعه علم الله.
አሰላም ዐለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱ ውድ የቻናላችን ቤተሰቦች እንኩዋን ደህና መጡ አል-ዒናያ የሀድራ ጀመዓ ቡታጂራ
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/joinchat/U4q9OHoSPqgy3teR
﴿ ﷽ ﴾﴿ إِنَّ اللَّهَ وَمَلَائِكَتَهُ يُصَلُّونَ عَلَى النَّبِيِّ يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا صَلُّوا عَلَيْهِ وَسَلِّمُوا تَسْلِيمًا ﴾
قال رسول الله ﷺ :
أَكثِروا الصَّلاةَ عليَّ يوم الجمعةِ
وليلةَ الجمعة فمن صلَّى عليَّ صلاةً صلَّى اللَّهُ عليْهِ عشرًا ."
اللَّهُمَّ صَلِّ وَسَلِّمْ وَبَارِكَ عَلَى سَيِّدِنَا مُحَمَّدٍ وَعَلَى آلِهِ وَصَحْبِهِ