cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ኑ በጌታ ደስ ይበለን!🎧🎤..🎸.🎵..

እዚህ ቻናል ላይ :- 👉አዳዲስና ዘመን የማይሽራቸዉ ዝማሬዎች 👉አምልኮዎችን(Live Songs) 👉 ስብከቶች፣ የመ.ቅ ጥቅሶችን 👉ልዩ መልዕክት ያላቸውን ፒክቸሮችን ያገኛሉ! ይ🀄️ላ🀄️ሉን 👉ለ አስታያየት አና ማገልገል ለምትፈልጉ @Wendi4th @bibi_son

إظهار المزيد
Advertising posts
188المشتركون
لا توجد بيانات24 hour
لا توجد بيانات7 يوم
لا توجد بيانات30 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

የዕለቱ ቃል🗞 “በወንጌል #እንደምሰብከው፥ ከሙታን የተነሣውን፥ ከዳዊት ዘርም የሆነውን #ኢየሱስ ክርስቶስን #አስብ፤” — 2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8
إظهار الكل...
ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat https://t.me/wengel1
إظهار الكل...
ስብሐት ለክርስቶስ ❤

ኢየሱስ ክርስቶስ ብሉይ ኪዳን ባመስጥሮ ,ሀዲሱ ኪዳን ደግሞ በገሀድ የሚተርኩት የቅዱሱ ቃል አማናዊ ግልጠት ነው!!! .... በዘመን መጨረሻ እግዚአብሔር የተናገረበት እንከን የለሽ ንፁህ መስዋዕት !!! በሞቱ ሞታችን ሞቷልና, በህይወቱ ህይወታችን ኖሯልና , በደስታ ስብሐት እንለዋለን ❤ @Nigaaat

፦የአባቴ ብሩካን ✨ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከእየሱስ ክርስቶስ ፀጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን። ፦ያህ በአሰላ የሚገኝ ኤሎሄ የተሀድሶ መንፈሳዊ ግሩፕ ሲሆን ፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ይ🀄️ላ🀄️ሉን https://t.me/ELI_ADONAI https://t.me/ELI_ADONAI
إظهار الكل...
ኤሎሄ የተሃድሶ አገልግሎት በአሰላ

፦በእዚህ ገፅ ፦የስብከታችን ዋና እና የአምልኳችን ዋና የሆነውን ክርስቶስ እየሱስን መግለጥ፣ መስበክ ፦እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ ትምህርቶችን ያገኛሉ ፦ጥዑመ ያሬዳዊ ዝማሬዎችን ያገኛሉ ፦የበሚለቀቁት ትምህርቶች ላይ ጥያቄ፣ሀሳብ ካልዎት .....መጠየቅ ይችላሉ 👉 @Nigaaat @bibi_son

“በቸርነትህ ዓመትን ታቀዳጃለህ፥ ምድረ በዳውም ስብን ይጠግባል።” — መዝሙር 65፥11 ✨ጻድቅ አባት ያለፈውን አሮጌ ያህን አዲሱን አዲስ ብለን እንድንልና እንድንቀበል ስላደረከን ክበር ተመስገን!!! አሜን😍😍🙏🙏
إظهار الكل...
“የሚያስፈልገው ግን አንድ ነገር ብቻ ነው፤ ማርያም እኮ የሚሻለውን ድርሻ መርጣለች፤ ይህም ከእርሷ አይወሰድም።”” — ሉቃስ 10፥42 (አዲሱ መ.ት)
إظهار الكل...
“ነገር ግን እግዚአብሔር በሚፈሩት፣ በምሕረቱ በሚታመኑትም ይደሰታል።” — መዝሙር 147፥11 (አዲሱ መ.ት) ✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለዚህ ማለዳ ተመስገን!!!
إظهار الكل...
“But seek first the kingdom of God and His righteousness, and all these things shall be added to you.” — Mat 6:33 (ABC)
إظهار الكل...
“በርታ ሰውም ሁን፤ የምታደርገውንና የምትሄድበትን ሁሉ ታከናውን ዘንድ፥ በሙሴ ሕግ እንደ ተጻፈ ሥርዓቱንና ትእዛዛቱን ፍርዱንና ምስክሩንም ትጠብቅ ዘንድ፥ በመንገዱም ትሄድ ዘንድ፥ የአምላክህን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ጠብቅ።” — 1ኛ ነገሥት 2፥3 ✨ጻድቅ አባት ሆይ ስለ ሁሉ ተመስገን!!
إظهار الكل...
“ስምዖን ጴጥሮስም እንዲህ ሲል መለሰለት፤ “ጌታ ሆይ፤ ወደ ማን እንሄዳለን? አንተ የዘላለም ሕይወት ቃል አለህ፤” — ዮሐንስ 6፥68 (አዲሱ መ.ት) ✨እድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
إظهار الكل...
“ለሚጠፋ እንጀራ አትሥሩ፤ ነገር ግን የሰው ልጅ ለሚሰጣችሁ ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር ምግብ ሥሩ፤ ለዚህም እግዚአብሔር አብ ማረጋገጫ ማኅተሙን በእርሱ ላይ አትሞአልና።”” — ዮሐንስ 6፥27 (አዲሱ መ.ት) ✨በእድሜያችን ላይ ይህን ቀን የጨመርክልን ጻድቅ አባት ሆይ ተመስገን!!
إظهار الكل...