cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

zowey life

በቻናላችን በየ ዕለቱ ህይወት ቀያሪ ትምህርቶች አስተማሪ ታሪኮች ተከታታይ ትምህርት ሌሎችም ይገኛሉ ይቀላቀሉን በ ጌታ ፍቅር ከ መንፈስ ቅዱስ ውጪ ተስፋ የለንም follow me on you tube https://youtu.be/y1prG8ScLOk

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
443
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

إظهار الكل...
ዘማሪ ይድነቃቸው ተካ "እየሱስ ነክተኸኛል" Yidnekachew Teka "EYESUS NEKTEHEGNAL"new Protestant Mezmur 2021/2014

Official Video SUBSCRIBE TO OUR YOU TUBE CHANNEL "Yidnekachew Teka" UNAUTHORIZED DISTRIBUTION AND RE UPLOAD OF THIS CONTENT IS STRICTLY PROHIBITED © Copyright: YIDNEKACHEW TEKA MEHAMED, Inc 2022.

Repost from AGAPE GLC
02:50
Video unavailableShow in Telegram
⚠️ ይሀንን ቪዲዮ እንየው ⚠️ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በቅርቡ ይመጣል! የእርሱ የሆኑትን ይወስዳል። ንቁ! በእርሱ እመኑ ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግስት ኑ የተሰጣቹን እድልም ተጠቀሙ፤ ከኃጢያት እና ሞት ካለበት የዘላለም ፍርድ አምልጡ። ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶላችኃል! የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ለዘላለም ሕይወት፣ ፍጹም ለሆነ ደስታና ሰላም ዋስትና ነው። ማቴዎስ 24 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁰ በዚያን ጊዜ ሁለት ሰዎች በእርሻ ይሆናሉ፤ አንዱ ይወሰዳል አንዱም ይቀራል፤ ⁴¹ ሁለት ሴቶች በወፍጮ ይፈጫሉ፤ አንዲቱ ትወሰዳለች አንዲቱም ትቀራለች። ⁴² ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ። ⁴³ ያን ግን እወቁ፤ ባለቤት ከሌሊቱ በየትኛው ክፍል ሌባ እንዲመጣ ቢያውቅ ኖሮ፥ በነቃ ቤቱም ሊቈፈር ባልተወም ነበር። ⁴⁴ ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና። “መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” — ሐዋርያት 4፥12 “በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።” — ዮሐንስ 3፥36 ◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን እንደግል አዳኝዎ አድርገው ካልተቀበሉ ይህንን ጸሎት ከልብዎ ይጸልዩ ፦ እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ በጌታ በኢየሱስ ስም ወደ አንተ እመጣለሁ። ኢየሱስ ክርስቶስን እንደ ግል አዳኜ አድርጌ እቀበላለሁ። ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሞተልኝ እንደተነሳልኝም አምናለሁ። በዚህ ሰዓትም ጌታዬ አድርጌ እቀበለዋለሁ። እግዚአብሔር አባት ሆይ ልጅህ ስላደረከኝ አመሰግንሃለሁ። በጌታ በኢየሱስ ስም አሜን! ለበለጠ መረጃ : +251 928 66 7979 Share 👉🏼 @AgapeGLC
إظهار الكل...
Repost from Sisay Azusa Revival
Photo unavailableShow in Telegram
#በጣም_ያሳዝናል #አማኝ_የሆነ_ሁሉ_መልዕክቱን_ሼር_ያድርግ... ክራይስት ጅሰስ ኢንተርናሽናል ቸርች በተለያዬ ጊዜ ነፍሳት ወደጌታ የሚጠሩበት፣ ወንጌል የሚሰበክበት፣ ብዙዎች ከአጋንንትና ከበሽታ እስራት የሚፈቱበት ታላላቅ ኪሩሴዶችን በአዲስ አበባና በተለያዮ የሀገራችን ክፍሎች ስታደርግ ቆይታለች። ዘንድሮም በአበበ ቢቂላ ስቴዲየም ታላቅ ኪሩሴድ ለማድረግ ህጋዊ ፈቃድ አግኝታ ማስታወቂያወች በቴሌቪዥኖች፣ በfm ሬዲዮ ጣቢያዎች፣ በማህበራዊ ድህረገፆች እየተላለፉ ታላላቅ ቢልቦርዶችም ከተሰቀሉ በኋላ ፕሮግራሙ ጥቂት ቀናት ሲቀረው የወንጌላውያን ጥላቻ ባላቸው አካላት በዕለቱ ስቴዲየሙ ላይ የወጣት ሴት ቡድኖች ልምምድ ስለሚያደርጉ ፕሮግራሙን ማድረግ አትችሉም ብለው ከልክለዋል። አስቡት ትሬኒንግ ካለ እንኳን ጠዋት መደረግ ይችል ነበር። ነገር ግን የፕሮቴስታንት ጥላቻ ባላቸው የመንግስት መዋቅር ውስጥ ባሉ ጥቂት ሰዎች ብዙ የተለፋበት ፕሮግራም ተሰርዞ በብዙ ጭቅጭቅና ትግል ገና ወደመታደስ ላይ ባለው አዲስ አበባ ስቴዲየም ተዘዋውሯል። እነዚህ ሰዎች ወንጌልን ያስቆሙ መስሏቸው ባለቀ ሰአት የወንጌል እንቅፋት ለመሆን ቢሞክሩም ወንጌላችን ግን እንደተለመደው እያሸነፈ ይቀጥላል። የፊታችን ሚያዝያ 22 ቅዳሜ ወዳጅ ጓደኞቾን ጋብዘው አዲስአበባ ስቴዲየም እንገናኝ....
إظهار الكل...
Repost from Sisay Azusa Revival
Photo unavailableShow in Telegram
#አዲስ አበባ #በአበበ ቢቂላ ስታዲየም #የመከር ቀን CJ TV #Apostle ታምራት ታረቀኝ #Apostle ጉሌርሞ ማልዶናልዶ #የመንፈስ ቅዱስ ሙላት ና #የክብር ቀን #ሚያዝያ 22 ቅዳሜ 8 ሰአት እንገናኛ 🔥 sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ💯 sʜᴀʀᴇ 💯 sʜᴀʀᴇ💯
إظهار الكل...
Repost from Sisay Azusa Revival
ተለቀቀ #ላከኝ 👇👇 https://youtu.be/KAnueJ5t3FI
إظهار الكل...
ላከኝ #New Mezmur // Sisay Azusa #Apostolic Family // 2ND Act Revival //2022

“የጌታንም ድምፅ፦ ማንን እልካለሁ? ማንስ ይሄድልናል? ሲል ሰማሁ። እኔም፦ እነሆኝ፥ እኔን ላከኝ አልሁ።” — ኢሳይያስ 6፥8

Apostle Yiso #Jesus is #coming very soon የሐዋርያት ሥራ 2 14 ነገር ግን ጴጥሮስ ከአሥራ አንዱ ጋር ቆመ፥ ድምፁንም ከፍ አድርጎ እንዲህ ሲል ተናገራቸው፦ አይሁድ በኢየሩሳሌምም የምትኖሩ ሁላችሁ፥ ይህ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ቃሎቼንም አድምጡ። 15 ለእናንተ እንደ መሰላችሁ እነዚህ የሰከሩ አይደሉም፥ ከቀኑ ሦስተኛ ሰዓት ነውና፤ 16 ነገር ግን ይህ በነቢዩ በኢዩኤል የተባለው ነው። 17 እግዚአብሔር ይላል፦ በመጨረሻው ቀን እንዲህ ይሆናል፤ ሥጋ በለበሰ ሁሉ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችሁም ትንቢት ይናገራሉ፥ ጎበዞቻችሁም ራእይ ያያሉ፥ ሽማግሌዎቻችሁም ሕልም ያልማሉ፤ 18 ደግሞም በዚያች ወራት በወንዶችና በሴቶች ባሪያዎቼ ላይ ከመንፈሴ አፈሳለሁ ትንቢትም ይናገራሉ። 19 #ድንቆችን #በላይ #በሰማይ፥ #ምልክቶችንም በታች #በምድር እሰጣለሁ፤ ደምም እሳትም የጢስ ጭጋግም ይሆናል፤ 20 ታላቅ የሆነ የተሰማም የጌታ ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣሉ። 21 #የጌታን ስም #የሚጠራም ሁሉ #ይድናል።
إظهار الكل...
Repost from Sisay Azusa Revival
Photo unavailableShow in Telegram
ቴሌግራም Profile አድርጉት ሁላቹም ❤🙏 #Coming Soon “የጌታንም ድምፅ፦ ማንን እልካለሁ? ማንስ ይሄድልናል? ሲል ሰማሁ። እኔም፦ እነሆኝ፥ እኔን ላከኝ አልሁ።” — ኢሳይያስ 6፥8 🚨 መጋቢት 29 ይለቀቃል
إظهار الكل...
😭 በኢየሱስ ፍቅር መነደፍ 😭 “ነገር ግን ገና ኃጢአተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለ እኛ ሞቶአልና እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን የራሱን ፍቅር ያስረዳል።” — ሮሜ 5፥8 አድራሻችን: ከለም ሆቴል ወደ 24 ቀበሌ የሚወስደውን ሃይ ዌይ መንገድ እንደጨረሱ በስተ ግራ በኩል ያገኙናል፡፡ ☆ ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ አንድ ቃል ሕይወትዎ ለዘላለም ይለወጣል። Share 👉🏼https://t.me/APOSTLICRIVIVAL https://youtu.be/e6DxPcmD7xU
إظهار الكل...
Repost from AGAPE GLC
02:50
Video unavailableShow in Telegram
⚠️ ይሀንን ቪዲዮ እንየው ⚠️ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በቅርቡ ይመጣል! የእርሱ የሆኑትን ይወስዳል። ንቁ! በእርሱ እመኑ ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግስት ኑ የተሰጣቹን እድልም ተጠቀሙ፤ ከኃጢያት እና ሞት ካለበት የዘላለም ፍርድ አምልጡ። ኢየሱስ ክርስቶስ ሞቶላችኃል! የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ለዘላለም ሕይወት፣ ፍጹም ለሆነ ደስታና ሰላም ዋስትና ነው። ማቴዎስ 24 ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁴⁰ በዚያን ጊዜ ሁለት ሰዎች በእርሻ ይሆናሉ፤ አንዱ ይወሰዳል አንዱም ይቀራል፤ ⁴¹ ሁለት ሴቶች በወፍጮ ይፈጫሉ፤ አንዲቱ ትወሰዳለች አንዲቱም ትቀራለች። ⁴² ጌታችሁ በምን ሰዓት እንዲመጣ አታውቁምና እንግዲህ ንቁ። ⁴³ ያን ግን እወቁ፤ ባለቤት ከሌሊቱ በየትኛው ክፍል ሌባ እንዲመጣ ቢያውቅ ኖሮ፥ በነቃ ቤቱም ሊቈፈር ባልተወም ነበር። ⁴⁴ ስለዚህ እናንተ ደግሞ ተዘጋጅታችሁ ኑሩ፥ የሰው ልጅ በማታስቡበት ሰዓት ይመጣልና። “መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” — ሐዋርያት 4፥12 “በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።” — ዮሐንስ 3፥36 ◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇◇ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስን እንደግል አዳኝዎ አድርገው ካልተቀበሉ ይህንን ጸሎት ከልብዎ ይጸልዩ ፦ እግዚአብሔር አምላኬ ሆይ በጌታ በኢየሱስ ስም ወደ አንተ እመጣለሁ። ኢየሱስ ክርስቶስን እንደ ግል አዳኜ አድርጌ እቀበላለሁ። ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሞተልኝ እንደተነሳልኝም አምናለሁ። በዚህ ሰዓትም ጌታዬ አድርጌ እቀበለዋለሁ። እግዚአብሔር አባት ሆይ ልጅህ ስላደረከኝ አመሰግንሃለሁ። በጌታ በኢየሱስ ስም አሜን! ለበለጠ መረጃ : +251 928 66 7979 Share 👉🏼 @AgapeGLC
إظهار الكل...
إظهار الكل...