ቦሌ ቃለህይወት ቤተክርስትያን/Bole Kale Hiwot Church Official
"ሁሉም አንድ ይሆኑ ዘንድ፥ ከቃላቸው የተነሣ በእኔ ስለሚያምኑ ደግሞ እንጂ ስለ እነዚህ ብቻ አልለምንም፤ አንተ እንደ ላክኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ፥ አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።"የዮሐንስ ወንጌል 17:20-21
إظهار المزيد537
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+17 أيام
+1730 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ሻሎም! የቤክርስቲያናችን አገልጋይ የሆነው ዲያቆን አሸናፊ አለንቦ ስላረፈ የቀብር ሥርዓቱ የሚፈጸመው ሐምሌ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ነገ ሰኞ ከሰዓት በኋላ በ8:00 ሰዓት ዮሴፍ ቤ/ክ ስለሆነ ምዕመናን ሁላችንም በመገኘት ቤተሰቦቻቸውን እንድናፅናና ቤ/ክ ታሳስባለች።
@ የፕሮግራሙ ይዘት
* ከ5:00 - 5:30 ሰዓት በቤቱ ፕሮግራም ይደረጋል
* ከ5:45 - 6:30 ሰዓት አስክሬኑ ወደ ቦሌ ቃ/ሕ/ቤ/ክ ይሄዳል
* ከ6:30 - 7:15 ሰዓት በቦሌ ቃ/ሕ/ቤ/ክ ፕሮግራም ይደረጋል
* ከ7:15 - 7:50 አስክሬኑ ወደ ዮሴፍ ዘላቂ የዕረፍት ቦታ ይሄዳል
* ከ8:00 - 8:30 ሰዓት የቀብር ሥርዓቱ ይፈጸማል።
አድራሻ
* ቤታቸው፦ ከኮሪያ ሆስፒታል ፊት ለፊት ወደ ቦሌ ሆምስ በሚያስኬደው መንገድ ከአዲስ ኪዳን ካህናት ቤ/ክ (አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ ከሚያገለግልበት ቤ/ክ) ጀርባ ነው።
* ስልክ
~ እህት አይናለም ታፈሰ
+251911169010
እግዚአብሔር ይባርካችሁ!
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.