የፍኖተ ሰላም ሰንበት ት/ቤት ትምህርት እና ስልጠና ክፍል
የቦሌ ሰሚት መካነ ሰላም መድኃኔዓለም ቤ/ክ ፍኖተ ሰላም ሰንበት ት/ቤት ይህ ቻናል የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ ዶግማና ቀኖናን ትውፊትን እንዲሁም አስተምህሮን የጠበቁ የሚያስተምሩ ነገሮች ይለቀቁበታል
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
127
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
"መጋባት በኹሉ ዘንድ ክቡር ነው"ዕብ ፲፫፥፬
በዛሬዋ ዕለት ግንቦት ፰ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. ጋብቻችሁ በምስጋና ደብራችን በቦሌ ሰሚት መካነ ሰላም መድኃኔአለም ቤ/ክ ሥርዓቴ ጋብቻቹንየፈጸማችሁ የፍኖተ ሰላም ሰንበት እህታችን ስለእናት እና ወንድማችን ኢ/ር ሔኖክ 🙏
ጋብቻችሁን የአብርሃምን እና የሣራ ያድርግላችሁ
10430
”ወጣቶች ባለ አቅማችሁ ሁሉ ቤተ ክርስትያንን ማገልገል አለባችሁ ፤ ቤተ ክርስቲያን እናታችሁ ናት በመሆኑም በተለየ ሁኔታ ልትንከባከቡአትና ልታከብሯት ይገባል። ቤተ ክርስቲያናችሁን ትናንት የነበሩ ፣ ያሉ አባቶቻችን ወደዱ ፈፅሞ አትርሷቸው :: ወጣቶች የቤተክርስቲያን የጀርባ አጥንቶች ናቸው። ትውፊታዊ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የሕይወት መንገድ ሲያያዝ የመጣ የወንጌል መገለጫ ነው።ሃይማኖታችሁ በደማችሁ ውስጥ ናት።ለሃይማኖታችሁ ብርቱ ጥንቃቄ ልታደርጉና ለቀጣዩ ትውልድ ልታሸጋግሩአት ይገባል። መንፈሳዊ ተልእኮአችሁን ከዕለት ተግባራችሁ ጋር ልታጣጥሙና ትጋትያላችሁ የቤተክርስቲያን አባላት ልትሆኑ ይገባል።ክርስትና ከቃላት ይልቅ በተግባር መገለጽ አለበት።ይህም ማለት ከመናገር ይልቅ ማድረግ መሥራት ማለት ነው።ሰዎች ሥራችሁን አይተው በምሳሌነት እንዲከተሉአችሁ የክርስቲያ አርአያ ሁኑ። ሀብታሞች ይሁኑ ድሆች ለሰዎች ክብር ስጡ ምክንያቱም እግዚአብሔር ራሱን የሚገልጠው በእነርሱ ውስጥ ነው ::”
አቡነ ጎርጎርዮስ
3800
የተወደደ አባት ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እንዲኽ አለ፡-
"እግዚአብሔርን የምትወዱት፥ ☝️ ይልቁንም እግዚአብሔር አብልጦ የሚወዳችኹ ኾይ!
ሕፃናት የእናታቸውን ጡት ለመጥባት ምን ያኽል እንደሚጓጉ አስተውላችኋልን? እኛም ወደ ቅዱሱ ማዕድ መቅረብ ያለብን፣ ከመንፈሳዊው ጽዋ ጡትም ለመጠጣት መጓጓት ያለብን እንደዚኽ ነው፡፡
ሕፃናቱ የእናታቸውን ጡት ሲያዩ እንዴት ደስ እንደሚሰኙም ተመልክታችኋል! እኛም የመንፈስ ቅዱስን ፍቅር ስንመለከት ደስ ሊለን የሚገባው እንደዚኽ ነው፡፡
ሕፃናቱ የእናታቸውን ጡት ሲከለከሉ ምርር ብለው እንደሚያለቅሱ ኹሉ፥ እኛም ከዚኽ ማዕድ (ከቅዱስ ቁርባን) ስንርቅ ምርር ብለን ልናለቅስ ይገባናል፡፡"
"ጽዮንን የሚወዳት አይደክምም!"
3800
enkuwan lebrhan tensaew bislam adrsacu zar 23 /08 /2013 bibigo adragot kifel yetzgajew lendeyan yebgo adrgotu sera yhen yemsle nbr melkam biale
7200
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.