ECS SCHOOL GEDAME EYESUS BRANCH
الذهاب إلى القناة على Telegram
Welcome to ECS SCHOOL GEDAME EYESUS BRANCH official telegram channel join and get the latest updates on the teaching - learning process.
إظهار المزيد1 097
المشتركون
-224 ساعات
-77 أيام
-2630 أيام
أرشيف المشاركات
ተተኪዋ የ6ኛ ክፍሏ ጀግኒት የዋንጫ፣ሰርተፍኬትና ቦርሳ በግልና እንደወረዳ ስኬት በማስመዝገብ ኩራት ሆናናለች !!!
ሠላም እንደምን ዋላችሁ!!
የፊታችን ዓርብ(25/01/2016) ቀኑን ሙሉ ትምህርት ዝግ መሆኑን እንገልፃለን።
🔊 ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለደመራ እና መስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ ❗️
🔊 መልካም በዓል ይሁንላችሁ ❗️
ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1498ኛው የነብዩ ሙሀመድ የልደት በዐል(መውሊድ) በሰላም አደረሳችሁ።
በዐሉ የአብሮነት፣ የመደጋገፍና የፍቅር እንዲሆንላችሁ እየተመኘሁ በድጋሚ መልካም የመውሊድ በዐል ይሁንላችሁ ለማለት እወዳለሁ።
@healthinovation
R E M I N D E R
TO ALL ECS STUDENTS
✍ Schooling will be full day starting from MONDAY, September 25.
✍ Wearing proper uniform is MUST !!
✍ Please, CUT your hair very short ( mandatory).
👍 Please CUT your mail properly
✍ Class will start at 8:30am. Don't be late!
✍ Electronics are not allowed!!
እንዴት ዋላችሁ!!
በማህበራዊ ሚዲያ ትምህርት ሚኒስተርን ምንጭ አድርገዉ የተለቀቀዉ መረጃ ክልሎች በራሳቸዉ ተጨባጭ ሁኔታ መነሻ በማድረግ ካላንደሩን ማስተካከል የሚችሉ ስለሆነ ምንም መዘናጋት ሳይኖር ሰኞ 07/01/16 አ.ም ትምህርት የሚጀመር መሆኑን እያሳወቅን ሁላችሁም ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በጥብቅ አሳስባለው!!!
የአፅደ ህፃናት ሁሉም ተማሪዋች ከመስከረም 7 እስከ 14 ድረስ ባለው የመጀመሪያው ሳምንት ለግማሽ ቀን ብቻ ነው ትምህርት ቤት የሚቆዩት::
ውድ ወላጆች/አሳዳጊዎች
መሰከረም 7 ቀን ትምህርት ስለሚጀመር ሁሉም ተማሪዎች የት/ቤቱን የደምብ ልብስ (ዩኒፎርም) አግባብ ካለው የፀጉር ቁርጥ ወይም አሰራር ጋር ለብሰው እንዲመጡ እናሳስባለን። ትምህርት ከሚከፈትበት ከመስከረም 7ቀን ጀምሮ እስከ አርብ መስከረም 14 ቀን ድርስ ለኬጂ ተማሪዎች በሙሉ ግማሽ ቀን ሲሆን ከ1ኛ እሰከ 8ኛ ክፍል ያሉ ተማሪዎች ሙሉ ቀን የማራሉ።
ልጆቻችንን በናፍቆት እንጠብቃለን።
የትምኅርት ቤቱ ማኔጅመንት
