NAREMO MEKANE EYESUS መካነ ኢየሱስ [HOSSANA]
" እንግዲህ በጌታ እስር የሆንሁ እኔ በተጠራችሁበት መጠራታችሁ እንደሚገባ ትመላለሱ ዘንድ እለምናችኋለሁ፤" " በትሕትና ሁሉና በየዋህነት በትዕግሥትም፤ እርስ በርሳችሁ በፍቅር ታገሡ፤" በሰላም ማሰሪያ የመንፈስን አንድነት ለመጠበቅ ትጉ።" በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤" " አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤"(ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4:1-5)
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
147المشتركون
لا توجد بيانات24 hour
لا توجد بيانات7 يوم
لا توجد بيانات30 يوم
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
#ኢየሱስን ያየሁት ቀን በ
ከአንድ አመት በፊት አንድ ነገር ተፈጠረ ይህም ለ 7 ቀን Dry fasting (ያለምንም ምግብ እና ፈሳሽ) እንድፆምና የሚሰጠኝ assignment እንደሚኖር ስለተናገረኝ መፆም ጀመርኩ፣ ፆም መጀመሬን የሰሙት ወዳጆቼ በቀን አንድ ጊዜ የራሳቸውን ርዕስ ይዘው መፆም ጀመሩ።
ስድስተኛው ቀን ላይ እንደወትሮው ስፀልይበት ከነበረው ክፍል ወጥቼ ግቢው ውስጥ ወዳለው ወደ ማሰላስልበት ቦታ ስደርስ እነሱም በዛ ስፍራ ተቀምጠው አገኘኋቸው፤ ከነሱ ራቅ ብላ የተቀመጠች ወንበር ነበረች በሷ ላይ ተቀምጬ ጌታን አንድ ነገር አልኩት
'' ፆም ፀሎቱን ከጀመርኩ ስድስት ቀን ሆኖኛል ምንም አልበላሁም ውሃም አልቀመስኩም ልጨርስ አንድ ቀን ነው የቀረኝ ለምንድን ነው ምንም ያልተናገርከኝ'' ይህን ካልኩ በኋላ መፅሐፍ ቅዱሴን ይዤ ማጥናት ቀጠልኩኝ.... ብዙም ሳይቆይ የጌታ መልአክ የቀጠሮ ሰአት እንደደረሰ እና ብቻዬን ወደ ፀሎት ክፍሉ እንድገባ ተናረኝ...
ወደ ፀሎት ክፍል ልገባ እንደሆነ የተረዳው ወዳጄ ጮክ ብሎ
"SEER ዛሬ 6ተኛ ቀን ነው ፀልይልን እና አንተ ግባ" አሉኝ፤ ወዲያው አንድ ነገር ነገርኳቸው ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ #ኢየሱስ የፀሎት ክፍሌ ይመጣል ስለዚህ እኔ ራሴ ካልወጣሁ ፣ #ቀናት_ቢያልፉም ማንም #እንዳይመጣ ብዬ አስጠነቀኳቸው‼️‼️።
እነሱም ላንተ ከተገለጠ እኛም ማየት አለብን ብለው የሙጥኝ አሉኝ፤ ሰአቱ ደርሷል ብቻዬን ነው የተጠራሁት ስለዚህ ትቻቸው ተቻኩዬ የፀሎት ክፍሌ ገባሁ እነሱም ተከትለውኝ ገብተው በሩን ዘጉት። በበሩ ፊት ቆመዋል የሚጠብቁት ነገር አለ "ኢየሱስ" ብዙም አልቆየም የጠበኩት ደመና መጣ በአይናቸው ያዩት ወዳጆቼ ማልቀስ ጀመሩ በዚህ ሰአት ነው ኢየሱስ የመጣው😱
የጌታዬ ደመና ክፍሉን ሞላው 💨 አወኩ ኢየሱስ መቷል መንበርከኬን ትቼ በደረቴ ተደፋሁ ከተወለድኩ ጀምሮ በእንደዚህ አይነት መነካት አልተነካሁም😭
ኢየሱስ እጆቹን ጫነብኝ፤ አሁን ማድረግ ስላለብኝ፣ስለ አዳዲስ ነፍሳት፣ ስለመንፈሳዊ ልጆቼ፣ እናም መድረስ ስላለብኝ ስፍራዎች ያሳየኝ ጀመር። ይህን ከተናገረኝ በኋላ ራሴን አላውቅም፣ ሰውነቴ እጅግ ደከመ ☁️
ኢየሱስ ላንተ ከተገለጠ እኛም ማየት አለብን ያሉኝ ወዳጆቼ መሬት ላይ ወድቀው ራሳቸውን አያውቁም፤
ቀናት አለፉ 1,2,3 ሶስተኛው ቀን ምሽት 5:45 ነቃሁ የፀሎት ክፍሌ በደመና ተሞልቶ ነበር ወዳጆቼ የሉም ቀድመው ነቅተው ወተዋል፤ ከመሬቱ ላይ ስነሳ አንድ ወረቀት አገኘሁ በላዩም ላይ የድሮ አባቶች አፃፃፍ ይመስላል ፅሁፉ እንዲህ ነው የሚለው
"" ያለ እና የነበረ የሚኖር ኤልሻዳይ ""
ይላል ወረቀቱን ካገኘሁት ስፍራ ትቼው ወጣሁ ሰውነቴ ከብዶኛል ፣ መራመድ አልቻልኩም ደክሞል፤ ወዳጆቼ መጡ እኛ በ7ተኛ ቀን ምሽት ወጣን አንቀሰቅስህም ብለን ቀናት አለፉ ክፍሉ በደመና ተሞልቶ ነበር አንተስ ምን አየህ አሉኝ??
መናገር አልቻልኩም በምልክት ምግብ አልኳቸው ቀለል ያለ ምግብ ተመግቤ አረፍ አልኩኝ፤ በቀጣዩ ቀን የተናገረኝን ለማድረግ ጉዞ ጀመርኩ......
ሀያላን በዚህ ሰአት የሰማይ ደስታ የልጆቹ ረሀብ ነው ክብር የናፈቀ ረሀብ ያለው ሰው እመኑኝ ማየቱ አይቀርም ብቻ የፀና ረሀብ ይኑርባችሁ😭
በደስታችሁ ቀን ተራቡ በሀዘንም ቀን ተራቡ ነገሮች መልካም ሲሆኑ ተራቡ ሳይሆኑም ተራቡ
ተራቡ ተራቡ ተራቡ ☁️ ክብሩን ተራቡ
ዕብራውያን 4
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ እንግዲህ በሰማያት ያለፈ ትልቅ ሊቀ ካህናት የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ስላለን፥ ጸንተን ሃይማኖታችንን እንጠብቅ።
¹⁵ ከኃጢአት በቀር በነገር ሁሉ እንደ እኛ የተፈተነ ነው እንጂ፥ በድካማችን ሊራራልን የማይችል ሊቀ ካህናት የለንም።
¹⁶ እንግዲህ ምሕረትን እንድንቀበል በሚያስፈልገንም ጊዜ የሚረዳንን ጸጋ እንድናገኝ ወደ ጸጋው ዙፋን በእምነት እንቅረብ።
ዕብራውያን 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ሊቀ ካህናት ሁሉ ስለ ኃጢአት መባንና መስዋዕትን ሊያቀርብ ከሰው ተመርጦ ለእግዚአብሔር በሆነው ነገር ሁሉ ስለ ሰው ይሾማልና፤
² እርሱ ራሱም ደግሞ ድካምን ስለሚለብስ፥ ላልተማሩትና ለሚስቱት ሊራራላቸው ይችላል፤
³ በዚህም ምክንያት ስለ ሕዝብ እንደሚያቀርብ እንዲሁ ስለ ራሱ ደግሞ መስዋዕትን ስለ ኃጢአት ሊያቀርብ ይገባዋል።
⁴ እንደ አሮንም በእግዚአብሔር ከተጠራ በቀር ማንም ክብሩን ለራሱ የሚወስድ የለም።
⁵ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀ ካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ነገር ግን፦ አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ ያለው እርሱ ነው፤
⁶ እንደዚህም በሌላ ስፍራ ደግሞ፦ አንተ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል።
⁷ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤
⁸ ምንም ልጅ ቢሆን፥ ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ፤
⁹-¹⁰ ከተፈጸመም በኋላ በእግዚአብሔር እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ሊቀ ካህናት ተብሎ ስለ ተጠራ፥ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው።
ዕብራውያን 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፤
² ሙሴ ደግሞ በቤቱ ሁሉ የታመነ እንደሆነ፥ እርሱ ለሾመው የታመነ ነበረ።
³ ቤትን የሚያዘጋጀው ከቤቱ ይልቅ የሚበልጥ ክብር እንዳለው መጠን፥ እንዲሁ እርሱ ከሙሴ ይልቅ የሚበልጥ ክብር የተገባው ሆኖ ተቆጥሮአልና።
⁴ እያንዳንዱ ቤት በአንድ ሰው ተዘጋጅቶአልና፥ ሁሉን ያዘጋጀ ግን እግዚአብሔር ነው።
⁵ ሙሴስ በኋላ ስለሚነገረው ነገር ምስክር ሊሆን በቤቱ ሁሉ እንደ ሎሌ የታመነ ነበረ፥ ክርስቶስ ግን እንደ ልጅ በቤቱ ላይ የታመነ ነው፤
⁶ እኛም የምንደፍርበትን የምንመካበትንም ተስፋ እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ ቤቱ ነን።
⁷ ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ እንደሚል፦
⁸-⁹ ዛሬ ድምፁን ብትሰሙት፥ አባቶቻችሁ እኔን የፈተኑበት የመረመሩበትም አርባ ዓመትም ሥራዬን ያዩበት በምድረ በዳ በፈተና ቀን በማስመረር እንደ ሆነ፥ ልባችሁን እልከኛ አታድርጉ።
¹⁰ ስለዚህ ያን ትውልድ ተቆጥቼ፦ ዘወትር በልባቸው ይስታሉ መንገዴን ግን አላወቁም አልሁ፤
¹¹ እንዲሁ፦ ወደ ዕረፍቴ አይገቡም ብዬ በቍጣዬ ማልሁ።
¹² ወንድሞች ሆይ፥ ምናልባት ሕያው እግዚአብሔርን የሚያስክዳችሁ ክፉና የማያምን ልብ ከእናንተ በአንዳችሁ እንዳይኖር ተጠንቀቁ፤
¹³ ነገር ግን ከእናንተ ማንም በኃጢአት መታለል እልከኛ እንዳይሆን፥ ዛሬ ተብሎ ሲጠራ ሳለ፥ በእያንዳንዱ ቀን እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ፤
¹⁴ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤
JESUS IS OUR LORD
Repost from N/a
ዕብራውያን 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ስለዚህ፥ ከሰማያዊው ጥሪ ተካፋዮች የሆናችሁ ቅዱሳን ወንድሞች ሆይ፥ የሃይማኖታችንን ሐዋርያና ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስን ተመልከቱ፤
² ሙሴ ደግሞ በቤቱ ሁሉ የታመነ እንደሆነ፥ እርሱ ለሾመው የታመነ ነበረ።
³ ቤትን የሚያዘጋጀው ከቤቱ ይልቅ የሚበልጥ ክብር እንዳለው መጠን፥ እንዲሁ እርሱ ከሙሴ ይልቅ የሚበልጥ ክብር የተገባው ሆኖ ተቆጥሮአልና።
⁴ እያንዳንዱ ቤት በአንድ ሰው ተዘጋጅቶአልና፥ ሁሉን ያዘጋጀ ግን እግዚአብሔር ነው።
⁵ ሙሴስ በኋላ ስለሚነገረው ነገር ምስክር ሊሆን በቤቱ ሁሉ እንደ ሎሌ የታመነ ነበረ፥ ክርስቶስ ግን እንደ ልጅ በቤቱ ላይ የታመነ ነው፤
⁶ እኛም የምንደፍርበትን የምንመካበትንም ተስፋ እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ ቤቱ ነን።
⁷ ስለዚህ መንፈስ ቅዱስ እንደሚል፦
⁸-⁹ ዛሬ ድምፁን ብትሰሙት፥ አባቶቻችሁ እኔን የፈተኑበት የመረመሩበትም አርባ ዓመትም ሥራዬን ያዩበት በምድረ በዳ በፈተና ቀን በማስመረር እንደ ሆነ፥ ልባችሁን እልከኛ አታድርጉ።
¹⁰ ስለዚህ ያን ትውልድ ተቆጥቼ፦ ዘወትር በልባቸው ይስታሉ መንገዴን ግን አላወቁም አልሁ፤
¹¹ እንዲሁ፦ ወደ ዕረፍቴ አይገቡም ብዬ በቍጣዬ ማልሁ።
¹² ወንድሞች ሆይ፥ ምናልባት ሕያው እግዚአብሔርን የሚያስክዳችሁ ክፉና የማያምን ልብ ከእናንተ በአንዳችሁ እንዳይኖር ተጠንቀቁ፤
¹³ ነገር ግን ከእናንተ ማንም በኃጢአት መታለል እልከኛ እንዳይሆን፥ ዛሬ ተብሎ ሲጠራ ሳለ፥ በእያንዳንዱ ቀን እርስ በርሳችሁ ተመካከሩ፤
¹⁴ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤
JESUS IS OUR LORD
ሮሜ 12
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁹ ፍቅራችሁ ያለ ግብዝነት ይሁን። ክፉውን ነገር ተጸየፉት፤ ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ፤
¹⁰ በወንድማማች መዋደድ እርስ በርሳችሁ ተዋደዱ፤ እርስ በርሳችሁ ተከባበሩ፤
¹¹ ለሥራ ከመትጋት አትለግሙ፤ በመንፈስ የምትቃጠሉ ሁኑ፤ ለጌታ ተገዙ፤
¹² በተስፋ ደስ ይበላችሁ፤ በመከራ ታገሡ፤ በጸሎት ጽኑ፤
¹³ ቅዱሳንን በሚያስፈልጋቸው እርዱ፤ እንግዶችን ለመቀበል ትጉ።
¹⁴ የሚያሳድዱአችሁን መርቁ፥ መርቁ እንጂ አትርገሙ።
¹⁵ ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችሁ፥ ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ።
¹⁶ እርስ በርሳችሁ በአንድ አሳብ ተስማሙ፤ የትዕቢትን ነገር አታስቡ፥ ነገር ግን የትሕትናን ነገር ለመሥራት ትጉ። ልባሞች የሆናችሁ አይምሰላችሁ።
¹⁷ ለማንም ስለ ክፉ ፈንታ ክፉን አትመልሱ፤ በሰው ሁሉ ፊት መልካም የሆነውን አስቡ።
¹⁸ ቢቻላችሁስ በእናንተ በኩል ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ።
¹⁹ ተወዳጆች ሆይ፥ ራሳችሁ አትበቀሉ፥ ለቍጣው ፈንታ ስጡ እንጂ፤ በቀል የእኔ ነው፥ እኔ ብድራቱን እመልሳለሁ ይላል ጌታ ተብሎ ተጽፎአልና።
²⁰ ጠላትህ ግን ቢራብ አብላው፤ ቢጠማ አጠጣው፤ ይህን በማድረግህ በራሱ ላይ የእሳት ፍም ትከምራለህና።
²¹ ክፉውን በመልካም አሸንፍ እንጂ በክፉ አትሸነፍ።
https://zbible.page.link/b
In this time of desperation
When all we know is doubt and fear
There is only one foundation
We believe
We believe
We believe in God the Father
We believe in Jesus Christ
We believe in the Holy Spirit
And He's given us new life
We believe in the crucifixion
We believe that He conquered death
We believe in the resurrection
And He's comin' back again
We believe
So, let our faith be more than anthems
Greater than the songs we sing
And in our weakness and temptations
We believe
We believe
Let the lost be found and the dead be raised
In the here and now, let love invade
Let the church live loud, our God we'll say
We believe, we believe
And the gates of hell will not prevail
For the power of God, has torn the veil
Now we know Your love will never fail
We believe, we believe
የመካነ ኢየሱስ ቶምቦላ ሎተሪ 8ቱም የቤት እጣ ቁጥሮች እንደሚከተሉት ወጥተዋል።
1ኛ ዕጣ ቁጥር 1309592
2ኛ ዕጣ ቁጥር 2670083
3ኛ ዕጣ ቁጥር 0218259
4ኛ ዕጣ ቁጥር 0157336
5ኛ ዕጣ ቁጥር 1641378
6ኛ ዕጣ ቁጥር 0008762
7ኛ ዕጣ ቁጥር 1464009
8ኛ ዕጣ ቁጥር 0097162
@christ_zene
@christanzenabot
Bereket Tesfaye ምን ይጠቅመኛል Minyiteqimengal በረከት ተስፋዬ
Share & join 🙏🙏🙏
@yetamenaltube
@yetamenaltube
🔺join us🔺
Bereket Tesfaye ምን ይጠቅመኛል Minyiteqimengal በረከት ተስፋዬ
Share & join 🙏🙏🙏
@yetamenaltube
@yetamenaltube
🔺join us🔺