Amhara Sport
የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!
إظهار المزيد13 556
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-317 أيام
-11130 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
ውድ ቤተሰቦቻችን Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን ፣ በትዕግሥት ስለምትጠብቁን እናመሰግናለን🙏
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ
- የሙሉ ሰዓት ዉጤት
🔴 አዳማ ከተማ 0 - 3 ኢትዮጵያ ቡና 🟡
⚽️01' ብሩክ በየነ
⚽️36' መሐመድኑር ናስር
⚽️75' መሐመድኑር ናስር
@AmharaSport
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ
- የሙሉ ሰዓት ዉጤት
🔵 ሀዲያ ሆሳዕና 0 - 0 ፋሲል ከነማ 🔴
@AmharaSport
Photo unavailableShow in Telegram
ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ሊለያይ ነዉ !!
ዘንድሮ በሊጉ ደካማ የሚባል ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ በ12 የሊጉ ጨዋታዎች 16 ነጥቦችን በመያዝ 8ተኛ ደረጃ መቀመጥ ችሏል።
ከደቂቃዎች በኋላ የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ከሀዲያ ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታም አሠልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ እንደማይመሩት ሲታወቅ ፤ አሠልጣኙ ትላንት ወደ ጎንደር አምርተዉ የነበረ ሲሆን በስምምነት ከክለቡ ጋር ለመለያየት መስማማታቸዉ ተገልጿል። (ሶከር ኢትዮጵያ)
@amharasport
Photo unavailableShow in Telegram
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች
በድሬደዋ አለም አቀፍ ስታዲየም
እሁድ ታህሳስ 16 2015
10:00 ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ
01:00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና
@amharasport
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹 የ13ተኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዉጤቶች
@amharasport
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.