cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

Amhara Sport

የሚዲያ ሽፋን የተነፈገውን የኢትዮጵያ ስፖርት ለማሳደግ ከሰፈር እስከ ጠፈር በትኩረት እንዘግባለን !!

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
13 556
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-317 أيام
-11130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ውድ ቤተሰቦቻችን Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን ፣ በትዕግሥት ስለምትጠብቁን እናመሰግናለን🙏
إظهار الكل...
Amhara Sport በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን 👍
إظهار الكل...
በቅርብ ቀን በሙሉ አቅም ወደ ስራችን እንመለሳለን 👍
إظهار الكل...
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ - የሙሉ ሰዓት ዉጤት 🔴 አዳማ ከተማ 0 - 3 ኢትዮጵያ ቡና 🟡                           ⚽️01' ብሩክ በየነ                          ⚽️36' መሐመድኑር ናስር ⚽️75' መሐመድኑር ናስር @AmharaSport
إظهار الكل...
🇪🇹 የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ ጨዋታ - የሙሉ ሰዓት ዉጤት 🔵 ሀዲያ ሆሳዕና 0 - 0 ፋሲል ከነማ 🔴 @AmharaSport
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ፋሲል ከነማ ከአሰልጣኙ ጋር በስምምነት ሊለያይ ነዉ !! ዘንድሮ በሊጉ ደካማ የሚባል ጉዞን እያደረገ የሚገኘዉ ፋሲል ከነማ በ12 የሊጉ ጨዋታዎች 16 ነጥቦችን በመያዝ 8ተኛ ደረጃ መቀመጥ ችሏል። ከደቂቃዎች በኋላ የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐግብር ከሀዲያ ጋር በሚያደርገዉ ጨዋታም አሠልጣኙ ኃይሉ ነጋሽ እንደማይመሩት ሲታወቅ ፤ አሠልጣኙ ትላንት ወደ ጎንደር አምርተዉ የነበረ ሲሆን በስምምነት ከክለቡ ጋር ለመለያየት መስማማታቸዉ ተገልጿል። (ሶከር ኢትዮጵያ) @amharasport
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
🔵 ፋሲል ከነማን የሚገጥመው የሀዲያ ሆሳዕና አሰላለፍ @amharasport
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
🔴 ሀዲያ ሆሳዕናን የሚገጥመዉ የፋሲል ከነማ አሰላለፍ @amharasport
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 የ7ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች በድሬደዋ አለም አቀፍ ስታዲየም እሁድ ታህሳስ 16 2015 10:00 ሀድያ ሆሳዕና ከ ፋሲል ከነማ 01:00 አዳማ ከተማ ከ ኢትዮጵያ ቡና @amharasport
إظهار الكل...
Photo unavailableShow in Telegram
🇪🇹 የ13ተኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የጨዋታ ዉጤቶች @amharasport
إظهار الكل...
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.