cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

ስንክሳር ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ-The Ethiopian Synaxarium

ስንክሳር ማለት ስብስብ ማለት ነው ስብስብ የተባለበት ምክንያት የብዙ ቅዱሳን ገድልና ዜና ሕይወት በአንድ ላይ የያዘ መጽሐፍ ስለሆነ ነው።ስንክሳር በእያንዳንዱ ቀን የሚዘከረው የቅዱሳን ታሪክ ጠቅለል ባለ መልኩ የያዘ ነው። Contact us👇 @The_Ethiopian_Synaxarium_bot

إظهار المزيد
لم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
مشاركات الإعلانات
685
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

የfacebook እንዲሁም የtelegram profile picture ዎን በዚህ መልዕክት በመቀየር ይሳተፉ። @Ethiopian_Orthodox @Ethiopian_Orthodox
إظهار الكل...
ትህ ቤት ናችሁ እንጂ እኔ አይደለሁም" አለው፡፡ 1ኛ ነገ.18፥1-20፡፡ ቅዱስ አብድዩ የንጉሥ አክዓብ የቤቱን አዛዥነቱን ትቶ የኤልያስ ቀደ መዝሙሩ ሆኖ በነቢይነት እግዚአብሔርን ሲያገለግል ኖሮ የትንቢቱ ወራት ሲፈጸም በዚህች ዕለት ዐርፏል፡፡ ለእግዚአብሔርም ምስጋና ይሁን እኛንም በቅዱሳኑ ጸሎት ይማረን በረከታቸውም ከእኛ ጋር ትኑር ለዘላለሙ አሜን።
إظهار الكل...
HEDAR 24 (December 03) IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN. On this day is commemorated the festival of the Four and Twenty Priests of heaven, who are round about the throne of God, who are priests indeed, and who are beings of the spirit and have no bodies. They are exalted above all the saints and the spiritual hosts. They are saints with God and they make intercession on behalf of the race of men, and they bring unto Him the prayers of the saints like incense in the censers, which they have, in their hands. And alms and oblations cannot ascend to God except through them even as Saint John the evangelist says in the Vision of the Apocalypse, “I saw the place of Four and Twenty elders round about Him, and they were sitting on four and twenty thrones; and on their heads were four and twenty crowns, and in their hands were four and twenty censers containing sweet-smelling incense, which is the prayers of the saints who dwell upon earth, and which they make to rise up before God, the Sustainer of the Universe.” And he also says, “And I heard Four Beasts praising and saying, Holy, Holy, Holy, Lord [God] of Hosts, the heavens and the earth are filled full of the holiness of Thy glory. And straightway the four and twenty priests of heaven fell down with their faces to the ground, and they took off their crowns, and they said unto Him, Glory, and honor, and thanks are fitting for Thee. And when a command went forth from God they fell down again with their faces to the ground, saying, Glory, and power, and judgment, and righteousness belong to our God” (Rev. iv and v). And because the doctors of the Church have found statements about these Four and Twenty Priests of heaven in the Holy Scriptures, and have seen stories told of them by the Apostles and in their Canon, saying that they are nigh unto God, they have ordered and ruled, saying, “The name of him that celebrates their commemoration shall be revealed upon earth. And they shall entreat God on his behalf to forgive him all his sins.” Therefore the doctors of the Church tell the people to honor the festival of the commemoration of the Four and Twenty Priests of heaven. Salutation to you, O priests of the Law. And on this day Azkir, the priest of Nagran, and eight and thirty men who were with him became martyrs in the days of the kingdom of Sarabhel, the King of Hamir. And he commanded his soldiers to bring ‘Azkir to him, and they brought him into the prison house and shut the door on him, and he commanded the keepers of the prison that no man was to be taken to him. And when Saint ‘Azkir had prayed, the doors of the prison house were opened, and fifty men came in, and he made a cistern of water there, and he baptized them therein in the Name of the Father and the Son and the Holy Ghost. When Sarabhel the king heard this he commanded his soldiers to bring ‘Azkir out of the prison house and to take him to another place; and the holy man met a man whose name was Cyriacus, who said unto him, “Good news for thee, O ‘Azkir; they are taking thee to martyrdom.” When the king’s guards heard this they bound Cyriacus with ‘Azkir in fetters. And on the road they met two men, and they said unto him, “Baptize us for Christ’s sake”; and ‘Azkir prayed to God, and water sprang up in the desert, and he baptized the two men and Cyriacus. When they reached the desert the guards and their beasts lacked water, and they besought Saint ‘Azkir to entreat God on their behalf because they were short of water. And ‘Azkir prayed to God and straightway a cloud came and poured down rain into the waterholes to the depth of the hand, and seven hundred men and their beasts drank of that water and were satisfied. And they brought ‘Azkir to the King of Hamir, and he said unto him, “What is this new doctrine which thou hast brought into my country?” And Saint ‘Azkir said unto him, “It is not a new doctrine, but one which the prophets have preached in the Book of the Law, and it hath been heard tha
إظهار الكل...
#ኅዳር_23 ኅዳር ሃያ ሦስት በዚች ቀን የመቶ አለቃ የነበረ #ጻድቁ_ቆርኔሌዎስ አረፈ፣ #የነቢይ_አብድዩም የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው። ✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞ #ጻድቁ_ቆርኔሌዎስ (የመቶ አለቃው) ኅዳር ሃያ ሦስት በዚች ቀን የመቶ አለቃ የነበረ ጻድቁ ቆርኔሌዎስ አረፈ። ይህም ቅዱስ የፍልስጥዔም ክፍል በሆነች በቂሣርያ የመቶ አለቃ ሁኖ የተሾመ ነው። እርሱም ከዋክብትን ሲያመልክ ነበር እንደርሱ ማንም ሊአደርግ የማይቻለውን የሚያመልካቸው አማልክቶቹም ቢሆኑ በሐዋርያት እጅ የሚደረገውን የተአምራታቸውንና የስብከታቸውን ዜና በሰማ ጊዜ ወዲያውኑ ለአማልክት መስገድን ተወ። ከዚህም በኋላ የሚጾም የሚጸልይ ለድኆችና ለችግረኞች የሚመጸውት ሆነ በጸሎቱም ጊዜ እንዲህ ይል ነበር አቤቱ አምላክ ሆይ እኔ አንተን ከማወቅ ጎደሎነኝና አንተ ግን የቀና መንገድህን ምራኝ። ቸር ይቅር ባይ እግዚአብሔርም ይቅር ብሎት መልአኩን ላከለት ወደርሱም አይቶ ቆርኔሌዎስ ፈራ አቤቱ ምን ትላለህ አለ ጸሎትህ ምጽዋትህ መልካም መታሰቢያ ሆኖ ወደ እግዚአብሔር ዐርጓል አሁንም በጫማ ሰፊው በስምዖን ቤት የሚኖረውን ስምዖን ጴጥሮስን ይጠሩልህ ዘንድ ሰዎችን በባሕር አቅራቢያ ወደአለች ኢዮጴ ከተማ ላክ አለው። በዚያንም ጊዜ መልአኩ እንደነገረው ሰዎችን ላከ ጴጥሮስም በመጣ ጊዜ ቆርኔሌዎስ ተቀብሎ ከእግሩ በታች ሰገደለት ጴጥሮስም አነሣውና ተነሥ እኔም እንዳንተ ሰው ነኝ አለው። ከእርሱም ጋር እየተነጋገረ ገባ ወደርሱም የመጡ ብዙ ሰዎችን አገኘ። ጴጥሮስም እንዲህ አላቸው ለአይሁዳዊ ሰው ሒዶ ከባዕድ ወገን ጋር መቀላቀል እንደማይገባው ታውቃላችሁ እኔን ግን ማንንም ማን ቢሆን እንዳልጸየፍ እግዚአብሔር አሳየኝ። አሁንም እንደላካችሁብኝ ሳልጠራጠር ወደ እናንተ መጣሁ የጠራችሁኝ ለምን እንደሆነ እስቲ ንገሩኝ። ቆርኔሌዎስም ዛሬ አራተኛ ቀን ነው አለ በቤቴ ውስጥ በዘጠኝ ሰዓት ስጸልይ አንድ ሰው ብርሃን ለብሶ ታየኝ። እንዲህም አለኝ ቆርኔሌዎስ ጸሎትህ ተሰማ ምጽዋትህም በእግዚአብሔር ፊት ታሰበልህ ። አሁንም ከባሕር አቅራቢያ ወዳለችው ወደ ኢዮጴ ከተማ ላክና በጫማ ሰፊው በስምዖን ቤት የሚኖረውን ጴጥሮስ የተባለ ስምዖንን ይጥሩልህ እርሱ አንተ የምትድንበትን ወገኖችህም ሁሉ የሚድኑበትን ይነግርሃል። ያን ጊዜም ስለዚህ ወዳንተ ላክሁ ወደእኛ መምጣትህም መልካም አደረግህ አሁንም እግዚአብሔር ያዘዘህን ሁሉ ልንሰማ እነሆ ሁላችን በፊትህ አለን። ጴጥሮስም አንደበቱን ገልጦ ስለ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ዓለሙ ሁሉ ድኅነት ሰው መሆኑን መከራ ተቀብሎም ተሰቅሎ ስለ መሞቱ ስለ መነሣቱና ወደ ሰማይ ስለማረጉ ዳግመኛም በሕያዋንና በሙታን ላይ ለመፍረድ ስለ መምጣቱ አስተማራቸው። የከበረ ቆርኔሌዎስም ከቤተሰቦቹ ሁሉ ጋር ክብር ይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አመነ ከዚያ የነበሩ ብዙዎች አሕዛብም አመኑ በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍም እንደተጻፈ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ተጠመቁ። ከዚህም በኋላ ቆርኔሌዎስ ይህን ዓለም ለመግዛት የተሾመውን ሹመት ተወ ቅዱስ ጴጥሮስ ለክርስቶስ ጭፍራ የመሆንን ሹመት በመስጠት ለእስክንድርያ አገር ኤጲስቆጶስነት ሹሞታልና ወደ ርሷም ሒዶ ክብር ይግባውና በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ሰበከ ጣዖታትንም ለሚያመልኩ ስሕተት መሆኑን ገለጠላቸው ልባቸውንም እግዚአብሔርን በማወቅ ብሩህ አደረገላቸው በፊታቸውም ተአምራትን አደረገ ብዙዎችም አምነው ተጠመቁ ከእነርሱም በኋላ መኰንኑን ድሜጥሮስን አጠመቀው። እግዚአብሔርንም አገልግሎ በሰላም አረፈ። ✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞✞ #ነቢዩ_ቅዱስ_አብድዩ በዚችም ዕለት ዳግመኛ የስሙ ትርጓሜ የእግዚአብሔር አገልጋይ የሆነ የነቢይ አብድዩ የዕረፍቱ መታሰቢያ ነው ። በመጽሐፍ ቅዱስ 1ኛ ነገ. 18፥3 ላይ "አብደዩ እግዚአብሔርን እጅግ ይፈራ ነበር" ተብሎ የተነገረለት እውነትም "የእግዚአብሔር አገልጋይ" የሆነ የነቢዩ ኤልያስ ደቀመዝሙር የነበረ ታላቅ ነቢይ ነው፡፡ ነቢዩ አብድዩ ነገዱ ከነገደ ኤፍሬም ሲኾን አባቱ አኪላ እናቱም ሳፍጣ እንደሚባሉ የቤተ ክርስቲያናችን ትውፊት ያስረዳል፡፡ ይህም ቅዱስ ነቢይ ከጠረፍ በረሃ አቅራቢያ ካለች ሱሳም በምትባል አገር ካሉ ሰዎች ወገን ነው፡፡ ለነቢዩ ኤልያስ ደቀ መዝሙሩ ሆኖ በንጉሡ በአክዓብምና በንግሥቲቱ በኤልዛቤል ምክንያት በእርሱ ላይ የመጣውን መከራ ሁሉ ታግሷል፡፡ ታላቁ ነቢይ ኤልያስ ከእነ ኤልዛቤል ሸሽቶ ወደ ተራራ ላይ ወጥቶ በዋሻ ተሸሽጎ ምግቡን አሞራ እያመጣለት በኖረበት ጊዜ እንኳን አብድዩ ግን ብቻውን የእግዚአብሔርን ነቢያት ይንከባከብ ነበር፡፡ አብድዩ የንጉሥ አክዓብ የቤቱን አዛዥ የነበረ ቢሆንም ንግሥት ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ አብድዩ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው የነበረ ታላቅ ባለውለታ ነው፡፡ በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ ታሪኩ እንዲህ ተብሎ ነው የተጻፈው፡- "ከብዙ ቀንም በኋላ በሦስተኛው ዓመት "ሂድ ለአክዓብ ተገለጥ፥ በምድር ላይም ዝናብ እሰጣለሁ" የሚል የእግዚአብሔር ቃል ወደ ኤልያስ መጣ፡፡ ኤልያስም ለአክዓብ ይገለጥ ዘንድ ሄደ፤ በሰማርያም ራብ ጸንቶ ነበር፡፡ አክዓብም የቤቱን አዛዥ አብድዩን ጠራ፤ አብድዩ እግዚአብሔርን እጅግ ይፈራ ነበር፡፡ ኤልዛቤልም የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ እርሱ መቶውን ነቢያት ወስዶ አምሳ አምሳውን በዋሻ ውስጥ ሸሽጎ እንጀራና ውኃ ይመግባቸው ነበር፡፡ አክዓብም አብድዩን "በአገሩ መካከል ወደ ውኃው ምንጭ ሁሉና ወደ ወንዝ ሁሉ ሂድ፤ እንስሶችም ሁሉ እንዳይጠፉ ፈረሶችንና በቅሎችን የምናድንበት ሣር ምናልባት እናገኛለን" አለው፡፡ ሁለቱም የሚመለሱበትን አገር ተካፈሉ፤ አክዓብም ለብቻው በአንድ መንገድ አብድዩም ለብቻው በሌላ መንገድ ሄዱ፡፡ አብድዩም በመንገድ ሲሄድ እነሆ ኤልያስ ተገናኘው፤ አብድዩም አወቀው፣ በግምባሩም ተደፍቶ "ጌታዬ ሆይ! ኤልያስ አንተ ነህን?" አለ፡፡ ኤልያስም "እኔ ነኝ ሄደህ ለጌታህ ‹ኤልያስ ተገኝቶአል› በል አለው፡፡ አብድዩም "እኔን ባሪያህን እንዲገድል በአክዓብ እጅ አሳልፈህ ትሰጠኝ ዘንድ ምን ኃጢአት አድርጌአለሁ? አምላክህ ሕያው እግዚአብሔርን! ጌታዬ ይፈልግህ ዘንድ ያልላከበት ሕዝብ ወይም መንግሥት የለም፤ ሁሉም 'በዚህ የለም' ባሉ ጊዜ አንተን እንዳላገኙ መንግሥቱንና ሕዝቡን አምሎአቸው ነበር፡፡ አሁንም እነሆ 'ሂድ ኤልያስ ተገኘ ብለህ ለጌታህ ንገር' ትለኛለህ፡፡ እኔም ከአንተ ጥቂት ራቅ ስል የእግዚአብሔር መንፈስ አንሥቶ ወደማላውቀው ስፍራ ይወስድሃል፤ እኔም ገብቼ ለአክዓብ ስናገር ባያገኝህ ይገድለኛል፤ እኔም ባሪያህ ከትንሽነቴ ጀምሬ እግዚአብሔርን እፈራ ነበር፡፡ ኤልዛቤል የእግዚአብሔርን ነቢያት ባስገደለች ጊዜ መቶውን የእግዚአብሔር ነቢያት ወስጄ አምሳ አምሳውንም በዋሻ ውስጥ ሸሽጌ እንጀራና ውኃ የመገብኋቸው ነበር፡፡ ይህ ያደርግሁት ነገር በውኑ ለጌታዬ አልታወቀህምን? አሁንም 'ሄደህ ኤልያስ ተገኘ ብለህ ለጌታህ ንገር ትላለህ' እርሱም ይገድለኛል" አለው፡፡ ኤልያስም ''በፊቱ የቆምሁት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔርን! እኔ ዛሬ ለእርሱ እገለጣለሁ" አለ፡፡ አብድዩም አክዓብን ሊገናኘው ሄደ፣ ነገረውም፤ አክዓብም ኤልያስን ሊገናኘው መጣ፡፡ አክዓብም ኤልያስን ባየው ጊዜ "እስራኤልን የምትገለባብጥ አንተ ነህን?" አለው፡፡ ኤልያስም "እስራኤልን የምትገለባብጡ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ትታችሁ በኣሊምን የተከተላችሁ፣ አንተና የአባ
إظهار الكل...
HEDAR 23 (December 02) IN THE NAME OF THE FATHER AND THE SON AND THE HOLY SPIRIT, ONE GOD. AMEN. On this day died the great Saint Cornelius. This holy man was the captain of one hundred men in Caesarea of Palestine and he worshipped the stars. And when he heard the preaching of the apostles and saw the signs and wonders which God wrought by their hands, not one of which other men could do, and not one of which the gods whom they worshipped could do, his heart fell into despair and doubt concerning the gods whom he worshipped. And straightway he abandoned the worship of idols, and he fasted and he prayed by day and by night. And when he prayed he said also, “O God, since I am terrified at Thy knowledge, have mercy upon me, and guide me into Thy way.” And he gave alms to the poor continually, and love towards all men was in his heart, and God had compassion upon him, and sent to him an angel who comforted him and told him that his prayers and his alms had ascended before God and had been accepted by Him. And the angel of the Lord commanded him to send to the city of Joppa, and to summon Peter the Apostle from the house of Simon the sewer, so that he might have mercy upon him and show him the way of God; and he sent and brought him. And when Peter the Apostle came to him Cornelius bowed down before him at his feet, and Peter the Apostle raised him up, and said unto him, “I am a man even as thou art.” And Peter found with him many of the people, and he instructed them and said unto them, “The Law of the Torah (Pentateuch) prohibiteth us from mingling with the uncircumcised, but God hath shown me in a vision and hath made me to know that it is not desirable for me to say who I am among men and that any man is unclean. For this reason I came to you when ye called me; what do ye want?” And Cornelius answered and said unto him, “Three days ago I was praying at the time of the ninth hour, and behold a man stood before me in white apparel, and he shone brightly. And he commanded me to call thee and behold thou hast come and we are all before thee to listen to whatsoever thou commandest, and what thou shalt command us to do from God.” And Peter the Apostle opened his mouth, and told him about Christ, and he informed him concerning the mystery of the working of His wisdom, and His being made man, and His Crucifixion and His Resurrection, and His Ascension into heaven, and the working of miracles in His Name. And Cornelius believed on our Lord Jesus Christ, and all his men, and his slaves, and many of the people who were with him, and they were baptized in the Name of the Father and the Son and the Holy Ghost. And straightway the Holy Spirit descended upon them, according to the testimony concerning this matter in the Book of the Acts of the Apostles. Then Cornelius abandoned his business and rank in this world, and Peter gave him the position of a servant of Christ, and appointed him Bishop of the city of Alexandria. And Cornelius went there and preached in the Name of our Lord Jesus Christ, and he showed their error to those who worshipped idols, and he illumined their hearts with the knowledge of God, and he strengthened their hearts by working signs and miracles before them. And having baptized Demetrius, the governor, he baptized all the men of the city; and he died in peace and received a crown like the apostles who preached. Salutation to Cornelius, one of the Seventy-two disciples. And on this day also died Abadiah the prophet, whose name being interpreted is “servant of God,” and “he gives thanks to God.” This righteous man was a native of the city of Susem (Shechem) in the district of Bet-Kherum (Beth-Ephraim). He was the disciple of Elijah the prophet, and he endured many trials, which came upon him, and he was saved from them (?) by patient endurance. He was the captain of the third fifty whom Elijah the prophet spared, and he went down and departed with him to Ahaz the king. After this he forsook the service of the king
إظهار الكل...