cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

BBC አማርኛ

Broadcast & media production company ━━━━━━⊱✿⊰━━━━━━ WELL COME ቢቢሲ አማርኛ 🇪🇹 ━━━━━━⊱✿⊰━━━━━━ Verified official channel ® @BBC_Amaric https://t.me/joinchat/AAAAAE7S0z4ya9Z6ragluA

إظهار المزيد
Advertising posts
3 881المشتركون
لا توجد بيانات24 hour
-87 يوم
-5030 يوم

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

የዘንድሮው 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሀምሌ ወር ላይ ይሰጣል ተባለ የ2016 ብሔራዊ የ12ኛ ክፍል ፈተና ከሐምሌ 3 እስከ 11 ቀን እንደሚሰጥ ተገልጿል ፈተናው በበይነ መረብ እና በወረቀት እንደሚሰጥም መንግስት አስታውቋል ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/4dePS05
إظهار الكل...
የዘንድሮው 12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ሀምሌ ወር ላይ ይሰጣል ተባለ

ፈተናው በበይነ መረብ እና በወረቀት እንደሚሰጥም መንግስት አስታውቋል

ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ መሆኑ ተገለጸ የእስር ማዘዣው በጠቅላይ ሚንስትር ኔታንያሁ እና የሀማሱ መሪ እና ከስር ባሉ አመራሮች ላይ ይሆናል ተብሏል እስራኤል ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ እንደሚችል እና ይህ እንዳይሆን የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች እንደሆነ ተገልጿል ተጨማሪ ለማንበብ ሊንኩን ይጫኑ https://bit.ly/44s4ntx
إظهار الكل...
ዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት በጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ላይ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ መሆኑ ተገለጸ

እስራኤል ፍርድ ቤቱ የእስር ማዘዣ ሊያወጣ እንደሚችል እና ይህ እንዳይሆን የተለያዩ ጥረቶችን እያደረገች እንደሆነ ተገልጿል

ሀማስ ከደቡብዊ ሊባኖስ ሆኖ የእስራኤል ወታደራዊ ይዞታዎችን እያጠቃ መሆኑን ገለጸ ባለፈው ጥር ወር እስራኤል በቤሩት ባደረሰችው የአየር ጥቃት የሀማስን ምክትል የፖለቲካ መሪ ሳሌህ አል አሮሪን ገድላለች። https://bit.ly/3xUtI3h
إظهار الكل...
ሀማስ ከደቡብዊ ሊባኖስ ሆኖ የእስራኤል ወታደራዊ ይዞታዎችን እያጠቃ መሆኑን ገለጸ

የሀማስ ወታደራዊ ክንፍ አል ቃሳም ብርጌድ እንዳስታወቀው ከደቡባዊ ሊባኖስ ሆኖ በእስራኤል ወታደራዊ ይዞታዎች ላይ በርካታ ሚሳይሎችን እስወንጭፋል

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ለምን ጣለ? የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ዜጎች ቪዛ አሰጣጥ ላይ ገደብ መጣሉን አስታወቀ። ህብረቱ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን አራዝሞታል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4dtl3oK
إظهار الكل...
የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያውያን ላይ የቪዛ ገደብ ለምን ጣለ?

ህብረቱ መደበኛው ቪዛ ለማግኘት የሚጠበቀው የ15 ቀን ጊዜ ወደ 45 ቀን አራዝሞታል

የዩክሬን ጦር በምስራቅ ግንባር ከ3 መንደሮች ለቆ ለመውጣት ያስገደደው ምክንያት ምንድን ነው? የዩክሬን ጦር በምስራቅ ግንባር ያሉ ሶስት መንደሮችን ለቆ ለመውጣት መገደዱን የዩክሬን ጦር አዛዥ በትናንትናው እለት ተናግረዋል። https://bit.ly/4baaVjf
إظهار الكل...
የዩክሬን ጦር ከ3 መንደሮች ለቆ ለመውጣት ያስገደደው ምክንያት ምንድን ነው?

የዩክሬን ጦር በምስራቅ ግንባር ያሉ ሶስት መንደሮችን ለቆ ለመውጣት መገደዱን የዩክሬን ጦር አዛዥ ተናግረዋል

👍 1
እስራኤል በራፋህ በፈጸመችው የአየር ድብደባ 22 ፍሊስጤማውያን ሞቱ በእስራኤል ጥቃት ከሞቱት መካከል 6 ሴቶችና 5 ህጻናት ይገኙበታል። በእስራኤል ሃማስ ጦርነት የሞቱ ፍሊስጤማውያን ቁጥር ከ34 ሺህ አልፏል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3UBAvHI
إظهار الكل...
እስራኤል በራፋህ በፈጸመችው የአየር ጥቃት 22 ፍሊስጤማውያን ሞቱ

በእስራኤል ሃማስ ጦርነት የሞቱ ፍሊስጤማውያን ቁጥር ከ34 ሺህ አልፏል

ብሊንከን ከአረብ ሀገራት አቻዎቻቸው ጋር ለመምከር ሪያድ ገቡ የሚኒስትሮቹ ምክክር ከጋዛው ጦርነት በኋላ በሰርጡ ሊኖር በሚችለው አስተዳደርና የመልሶ ግንባታ ስራዎች ላይ ያተኩራል ተብሏል። https://bit.ly/3xXfpLg
إظهار الكل...
ብሊንከን ከአረብ ሀገራት አቻዎቻቸው ጋር ለመምከር ሪያድ ገቡ

ሃማስ ለእስራኤል የተኩስ አቁም ምክረሃሳብ ዛሬ በግብጽ ምላሽ እንደሚሰጥ ይጠበቃል

ማንቸስተር ሲቲ ኖቲንግሃም ፎረስትን አሸነፈ 35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ኖቲንግሃም ፎረስት በሜዳው ማንቸስተር ሲቲን ያስተናገደ ሲሆን፤ በጨዋታውም ማንቸስተር ሲቲ ባለሜዳዎችን ኖቲንግሃም ፎረስትን 2ለ0 በሆነ ውጤ ማሸነፍ ችለዋል። በጨዋታው የማንቸስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦቸን ግቫርዲዮል እና ሃላንድ ከመረብ አሰርፈዋል። ይህንን ተከትሎም አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀራቸው ማንቸስተር ሲቲዎች በሊጉ የሰበሰቡትን ነጥብ 79 ያደረሱ ሲሆን፤ ከሊጉ መሪ አርሰናል ጋር ያላቸውን የነጥበ ልዩነት ወደ አንድ ዝቅ አድርገዋል። አርሰናል በ80 ነጥብ የፕሪምየር ሊጉን የደረጃ ሰንጠረዥ ሲመራ፣ አንድ ተስከካካይ ጨዋታ የሚቀረው ማንቸስተር ሲቲ በ79 ነጥብ 2ኛ እንዲሁም ሊቨርፑል በ75 ነጥብ 3ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጠዋል። የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ! ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic X (ትዊተር): https://twitter.com/AlAinAmharic ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic ድረገፅ: https://am.al-ain.com ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic
إظهار الكل...
የሐረሪ እናቶች ባህላዊ ጭፈራ የሐረሪ ሹዋሊድ በዓል ከሳምንት በፊት በሐረር ከተማ በድምቀት የተከበረ ሲሆን፤ በበዓሉ ላይም የሐረሪ እናቶች በልዩ ሁኔታ በጋራ ሲጫወቱ ታይተዋል። የሐረሪ ሹዋሊድ በዓል የኢድ አልፈጥር በዓል አንድ ሳምንት አልፎ በሐረሪ ክልል በድምቀት የሚከበር በዓል ነው። ቪዲዮውን ይመልከቱ፤ https://www.youtube.com/watch?v=s_UBjzJFNas
إظهار الكل...
የሐረሪ እናቶች ባህላዊ ጭፈራ

የሐረሪ ሹዋሊድ በዓል ከሳምንት በፊት በሐረር ከተማ በድምቀት የተከበረ ሲሆን፤ በበዓሉ ላይም የሐረሪ እናቶች በልዩ ሁኔታ በጋራ ሲጫወቱ ታይተዋል። የሐረሪ ሹዋሊድ በዓል የኢድ አልፈጥር በዓል አንድ ሳምንት አልፎ በሐረሪ ክልል በድምቀት የሚከበር በዓል ነው። አል ዐይን የአማርኛ ዜና ድረ ገጽ ሲሆን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስፖርታዊ ዜናዎችን፣ ትንታኔዎችንና ሌሎች የምስል መረጃዎችን ጭምር በዓለምአቀፍ ደረጃ በተአማኒነት የሚያቀርብ አንዱ የአል ዐይን ሚዲያ ፕላት ፎርም ነው፡፡ ተከተሉን ድረገፅ:

https://am.al-ain.com

ዩቲዩብ:

https://bit.ly/AlAinAmharic

ትዊተር:

https://twitter.com/AlAinAmharic

ፌስቡክ:

https://www.facebook.com/AlAinAmharic

ኢንስታግራም:

https://www.instagram.com/alainnewsamharic

ቴሌግራም፡

https://t.me/alainamharic

ቲክቶክ:

https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic

በቱርክ የ1 ሺህ 800 ዓመት እስር የተፈረደባት አህላም አልባሽር የቱርክ ፍርድ ቤት ባስተላለፈው የፍርድ ትዕዛዝ የሽብር ወንጀል ፈጽማለች ያላትን አንድ ተከሳሽ በ1 ሺህ 800 ዓመት እስር እንድትቀጣ ወስኗል። እንደ ቱርክ ብዙሃን መገናኛዎች ዘገባ ከሆነ ተከሳሿ ከሁለት ዓመት በፊት በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ማዕከል በሆነችው ኢስታምቡል ልዩ ቦታው ኢስቲክላል በተሰኘ ስፍራ የተፈጸመውን የሽብር ትቃት አቀነባብራለች ተብሏል። በዚህ የሽብር ጥቃት ምክንያት ስድስት ሰዎች ሲገደሉ ከ100 በላይ ሰዎች ደግሞ የአካል ማጉደል አደጋ እንዳጋጠማቸው በዘገባው ላይ ተጠቅሷል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/4aTusEm
إظهار الكل...