ar
Feedback
HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

HAILE GEBRIEL - በማለዳ ንቁ

الذهاب إلى القناة على Telegram

❤️ ቅዱሳን አባቶች እንዲህ ይላሉ **ጸጋ ያለምስጋና አያድግም ይላሉ** እግዚአብሔር ሆይ ስለሆነልኝ፣ ክፉውንም ከእኔና ከቤተሰቦቼ ስላራክልኝ 👏 አመሰግንሃለሁ ❤️ 👇👇👇 http://www.youtube.com/@haileG2239

إظهار المزيد
2 280
المشتركون
+124 ساعات
+117 أيام
+3230 أيام
أرشيف المشاركات
ይነበብ!!
ይነበብ!!

መዳን የምንችለው እንዴት ነው? ለመፈወስና ለመዳን ምን እናድርግ? የንስሐ አባት የለላችሁ ይኼንን አዳምጡ! ኦርቶዶክሳዊ መዳንና መፈወስ እንዴት ነው? https://youtu.be/piYbwZHriBA?si=c4w6PgWGnsgZ9Yoo

መዳንና መፈወስ እንዴት እንችላለን? https://youtu.be/piYbwZHriBA?si=zO6A0HfeA4nZ0pA3

abebayehu.bekele@yahoo.com abuchu2239@insa.gov.et

በዚህ መንገድ የሰውን ሕይወት የሚታመሰቃቅሉ እግዚአብሔር ይይላችሁ!! የሰንበት ተማሪውና የደብተራው መርጌታ አስገራሚው ፍጥጫ!! #hailegebrielreacts https://youtu.be/dvR_sBhhwlA

ዘወትር ልንጠነቀቃቸው የሚገቡ ወሳኝ ጉዳዮች! https://youtu.be/bGEiKNGjrR4?si=VqI6U1-OY5ds21SB

ይደመጥ! ሸር ይደረግ! https://youtu.be/CWclWCrlJGU?si=5jqR3IrLDfL3JUjr

«ለይቅርታ የማይከፈት ልብ የዲያብሎስ መጫወቻ ይሆናልና፤ ለይቅርታና ለመልካምነት እንዳንዘገይ አደራ። በማንኛውም ጉዳይ ከሰዎች ጋር ዘወትር በፍቅር ለመኖር እንጣር እናድርግም ጭምር፥ ክፉ እንኳን ቢያደርጉብን እኛ በመልካም እንመልሰው። እሳትን በውሃ እንጂ በእሳት ማጥፋት አይሆንምና ስለዚህ ዘወትር ለይቅርታ ክፍት እንሁን።»

የብዙ ባለትዳሮች አንገብጋቢና ወሳኝ ጥያቄ ዛሬ መልስ አገኘ!! 3ቱ የመናፍቅ መንፈስ ልዩ ልዩ ባሕሪያቶችና የጥፋት አቅጣጫዎቻቸው!! የጥንቃቄ መልዕክቶች!! https://youtu.be/vCSMwZwWn6c

ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ተሰጥቶት የነበረው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው መታገዱ ተገለጸ። ሚያዝያ ፲፮/፳፻፲፯ ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ
ለፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ተሰጥቶት የነበረው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው መታገዱ ተገለጸ። ሚያዝያ ፲፮/፳፻፲፯ ዓ.ም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሥር የሚሰሩ ኦርቶዶክሳውያን የሚዲያ ተቋማት በአንድ ማዕከል  እንዲያገለግሉ፣ የመረጃ ፍሰቱ ወጥነት ያለውና ተቋማዊ መሆን ይችል ዘንድ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ የሁለት ቀናት ሥልጠና ተሰጥቶ የቤተ ክርስቲያን መሠረት እምነት፣ ሥርዓተ አምልኮና ትውፊት አክብረው በቤተ ክርስቲያን ዙሪያ ዘገባ ማከናወን የሚችሉበት ፈቃድ ከመምሪያው መሰጠቱ ይታወሳል። ከእነዚህ የሚዲያ ተቋማት መካከልም የፍኖተ ጽድቅ ጠቅላላ ማኅበር ፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን አንዱ ሆኖ ዘገባዎችን ሲያሰራጭ ቆይቷል። ሆኖም ግን በፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን በዕለተ ስቅለት "ቅድስት ድንግል ማርያም ቤዛዊተ ዓለም አትባልም።" በሚል ርእስ  የተላለፈው ትምህርትን ውዝግብ በማሰነሳቱና ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ዙሪያ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ለረቡዕ ሚያዚያ 22 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ የያዘ በመሆኑና ጉዳዩ በሚገባ ተጣርቶ ውሳኔ እስከሚሰጠው ድረስ ከመምሪያችን ለፍኖተ ጽድቅ ቴሌቪዥን የተሰጠው የዘገባ ፍቃድ ለጊዜው የታገደ መሆኑን እንገልጻለን።                ምንጭ:-   የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን  ሕዝብ ግንኙነት መምሪያ

«እንኳን ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ለኪዳነ ምሕረት የወርሀዊ በዓል መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። መልካም ቀን ይሁንላችሁ።»
«እንኳን ለእናታችን ለቅድስት ድንግል ማርያም ለኪዳነ ምሕረት የወርሀዊ በዓል መታሰቢያ በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን። መልካም ቀን ይሁንላችሁ።»

ይኼን የመምህር ተስፋዬን ትምህርት ካልሰማችሁ የእውነት ተሸውዳችኋል!! በበዓለ ሃምሳ ረቡዕና አርብ ለምን አይጾምም!! የአቡነ አብርሃም ልብ የሚነካ መልዕክት! https://youtu.be/-31vFVmknyc

ሚያዚያ ፲፭ /15/ በዚችም ዕለት ከሰባ ሁለቱ አርድእት የአንዱ ሐዋርያ ቅዱስ አጋቦስ መታሰቢያው ነው። እርሱም በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ይታወሳል በሐዋርያው በቅዱስ ጳውሎስ ትንቢት እንደተናገረ ሁለተ
ሚያዚያ ፲፭ /15/ በዚችም ዕለት ከሰባ ሁለቱ አርድእት የአንዱ ሐዋርያ ቅዱስ አጋቦስ መታሰቢያው ነው። እርሱም በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ይታወሳል በሐዋርያው በቅዱስ ጳውሎስ ትንቢት እንደተናገረ ሁለተኛም በቀላውዴዎስ ቄሣር ዘመን ታላቅ ረኃብ እንደ ሚመጣ ተናግሮ ትንቢቱም ተፈጽሞ ረኃብ ቸነፈር መጥቶ ብዙዎች ሕዝቦችን አጠፋቸው። እነሆ ከገድሉ የቀረውን የካቲት አራት ቀን ጽፈናል። በጸሎቱ የምትገኝ በረከቱ ከእኛ ጋራ ለዘላለሙ ትኑር አሜን። ወስብሐት ለእግዚአብሔር ምንጭ:- መጽሐፈ ስንክሳር #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

photo content

«ቤዛዊተ ዓለም፡ በነፍሷ ሰይፍ ያለፈው፡ ስለሰው ልጆች ድኅነት ነው።» ለእመቤታችን የሚሰጡ የማዕረግ ስሞች በሙሉ፡ ተነጻጻሪነታቸው፡ ከፈጣሪ ጋር እንጂ፡ ከፍጡራን ጋር አይደለም። እሱ "አምላክ ወሰብ".... እሷ "ድንግል ወእም" እሱ "ዳግማዊ አዳም" .... እሷ "ዳግማዊት ሔዋን" እሱ "የዓለም ብርሃን".... እሷ "እመብርሃን" እሱ "አምላክ".... እሷ "ወላዲተ አምላክ" እሱ "ቅዱሰ ቅዱሳን".... እሷ "ቅድስተ ቅዱሳን" እሱ "ንጉሠ ሰማይ ወምድር".... እሷ "ንግሥተ ሰማይ ወምድር" እሱ "ቤዛ ኩሉ ዓለም".... እሷ "ቤዛዊተ ኩሉ ዓለም" እሱ "መለኮት".... እሷ "ማኅደረ መለኮት" እሱ "ጌታችን"...እሷ "እመቤታችን" ወዘተ... ለርሷ የተሰጡት እነዚህን መሰል ስሞች በሙሉ፡ ለሌሎች ፍጡራን አልተሰጡም። የርሷ የብቻዋ ስሞች ናቸው። የተቀዱትም፡ ከልጇ ልዩ ማንነት እንጂ፡ ከሌሎች ፍጡራን የጋራ ማንነት አይደለም። ምክንያቱም፡ እመቤታችን የተመረጠችው፡ የአምላክን ማንነት ለማሳየት እንጂ፡ የፍጡራንን ማንነት ለማሳየት አይደለም። "የእመቤታችን መልኳ የአምላክን መልክ ይመስላል" የተባለው ለዚያ ነው። ስለዚህ፦ "እመቤታችን ቤዛ አትባልም፤ ምክንያቱም ፍጡር ቤዛ አይኾንም" የሚለው አባባል፡ የመጀመሪያው ስኅተቱ፡ እሷንም ኾነ የርሷን ቤዛነት፡ ከማንኛውም ፍጡር ጋር ለማነጻጸር መሞከሩ ነው። "መልዕልተ ፍጡራን" ማለትም "ከፍጡራን ኹሉ በላይ" (ከፈጣሪ ብቻ በታች) መኾኗን የዘነጋ አባባል ነው። እሷ ስለሰው ልጆች ድኅነት የከፈለችው ዋጋ፥ ማለትም፡ "በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል" ያስባላት በልጇ ምክንያት የተቀበለችው መሪር ኀዘንና መከራ ኹሉ፡ ከማንም የተለየ ቤዛነትን ለመክፈሏ ማረጋገጫ ነው። ምክንያቱም፡ ጌታን ለመጽነስ የቅዱስ ገብርኤልን ብሥራት "ይኹንልኝ" ብላ የተቀበለችው፡ ልጇ ተወልዶ ለዓለሙ ቤዛ እንደሚኾን ስለተነገራትና በዚያ ስለተስማማች እንጂ፡ እንደኛ የሥጋ ፈቃዷን ለመፈጸም፥ ወይም፡ አሳድጋ ኩላ ልትድረውና ወግ ማዕረግ ልታይበት፥ ወይም እንዲላላካትና እንዲያገለግላት፥ ወይም አንዳች የመካንነት ስድብን እንዲያርቅላት፥ ወይም ስታረጅ እንዲጦራት ብላ አልወለደችውም። እናትነቷ የተለየ ስለኾነ፡ ቤዛነቷም የተለየ ነው። ይኽን ያላወቀና ያላመነ ሰው፡ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ ሊባል ፈጽሞ አይችልም። (በሰነፎች ንግግር ግር ላላችሁ የተጻፈ ነው እንጂ ለዐውቆ አበዶች አይደለም።) #Subscribe #Like #Share    👇👇👇👇 www.youtube.com/@haileG2239 www.youtube.com/@Estifanos2239

ቤዛዊተ ዓለም፡ በነፍሷ ሰይፍ ያለፈው፡ ስለሰው ልጆች ድኅነት ነው። ለእመቤታችን የሚሰጡ የማዕረግ ስሞች በሙሉ፡ ተነጻጻሪነታቸው፡ ከፈጣሪ ጋር እንጂ፡ ከፍጡራን ጋር አይደለም። እሱ "አምላክ ወሰብ".... እሷ "ድንግል ወእም" እሱ "ዳግማዊ አዳም" .... እሷ "ዳግማዊት ሔዋን" እሱ "የዓለም ብርሃን".... እሷ "እመብርሃን" እሱ "አምላክ".... እሷ "ወላዲተ አምላክ" እሱ "ቅዱሰ ቅዱሳን".... እሷ "ቅድስተ ቅዱሳን" እሱ "ንጉሠ ሰማይ ወምድር".... እሷ "ንግሥተ ሰማይ ወምድር" እሱ "ቤዛ ኩሉ ዓለም".... እሷ "ቤዛዊተ ኩሉ ዓለም" እሱ "መለኮት".... እሷ "ማኅደረ መለኮት" እሱ "ጌታችን"...እሷ "እመቤታችን" ወዘተ... ለርሷ የተሰጡት እነዚህን መሰል ስሞች በሙሉ፡ ለሌሎች ፍጡራን አልተሰጡም። የርሷ የብቻዋ ስሞች ናቸው። የተቀዱትም፡ ከልጇ ልዩ ማንነት እንጂ፡ ከሌሎች ፍጡራን የጋራ ማንነት አይደለም። ምክንያቱም፡ እመቤታችን የተመረጠችው፡ የአምላክን ማንነት ለማሳየት እንጂ፡ የፍጡራንን ማንነት ለማሳየት አይደለም። "የእመቤታችን መልኳ የአምላክን መልክ ይመስላል" የተባለው ለዚያ ነው። ስለዚህ፦ "እመቤታችን ቤዛ አትባልም፤ ምክንያቱም ፍጡር ቤዛ አይኾንም" የሚለው አባባል፡ የመጀመሪያው ስኅተቱ፡ እሷንም ኾነ የርሷን ቤዛነት፡ ከማንኛውም ፍጡር ጋር ለማነጻጸር መሞከሩ ነው። "መልዕልተ ፍጡራን" ማለትም "ከፍጡራን ኹሉ በላይ" (ከፈጣሪ ብቻ በታች) መኾኗን የዘነጋ አባባል ነው። እሷ ስለሰው ልጆች ድኅነት የከፈለችው ዋጋ፥ ማለትም፡ "በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል" ያስባላት በልጇ ምክንያት የተቀበለችው መሪር ኀዘንና መከራ ኹሉ፡ ከማንም የተለየ ቤዛነትን ለመክፈሏ ማረጋገጫ ነው። ምክንያቱም፡ ጌታን ለመጽነስ የቅዱስ ገብርኤልን ብሥራት "ይኹንልኝ" ብላ የተቀበለችው፡ ልጇ ተወልዶ ለዓለሙ ቤዛ እንደሚኾን ስለተነገራትና በዚያ ስለተስማማች እንጂ፡ እንደኛ የሥጋ ፈቃዷን ለመፈጸም፥ ወይም፡ አሳድጋ ኩላ ልትድረውና ወግ ማዕረግ ልታይበት፥ ወይም እንዲላላካትና እንዲያገለግላት፥ ወይም አንዳች የመካንነት ስድብን እንዲያርቅላት፥ ወይም ስታረጅ እንዲጦራት ብላ አልወለደችውም። እናትነቷ የተለየ ስለኾነ፡ ቤዛነቷም የተለየ ነው። ይኽን ያላወቀና ያላመነ ሰው፡ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነት ተከታይ ሊባል ፈጽሞ አይችልም። (በሰነፎች ንግግር ግር ላላችሁ የተጻፈ ነው እንጂ ለዐውቆ አበዶች አይደለም።)

የእድሜ ዘመን ጥያቄዬ ዛሬ መልስ አገኘ!! ጆሯችሁ ማሕጸን መሆኑን ስንቶቻችሁ ታውቃላችሁ?? መንፈሳዊ ሕይወት ሲገባችሁ!! Haile Gebriel Reacts19 https://youtu.be/dSd5x6inywo

ወደ ትዳር ያደረግነው ጉዟችንና የእመቤታችን አስገራሚው ተዓምር!! የእኔና የባለቤተ የሕይወት መንገድ! ስዕለትና ወሳኝ መንፈሳዊ በረከቶቹ!! የዲያብሎስ ፈተና በትዳርና በእጮኝነት ጊዜ!! https://youtu.be/xnKFd9K6FRk?si=wESMMq_NpNaiabUJ

ወደ ትዳር ያደረግነው ጉዟችንና የእመቤታችን አስገራሚው ተዓምር!! የእኔና የባለቤተ የሕይወት ጉዞ! ስዕለትና ወሳኝ መንፈሳዊ በረከቶቹ! የዲያብሎስ ፈተናዎች!! https://youtu.be/xnKFd9K6FRk