cookie

نحن نستخدم ملفات تعريف الارتباط لتحسين تجربة التصفح الخاصة بك. بالنقر على "قبول الكل"، أنت توافق على استخدام ملفات تعريف الارتباط.

avatar

"!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"

ወቅታዊ ሃይማኖታዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ይዳሰሱበታል!

إظهار المزيد
مشاركات الإعلانات
849
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-97 أيام
-130 أيام

جاري تحميل البيانات...

معدل نمو المشترك

جاري تحميل البيانات...

ሌሎች ተደራጅተው እኛን ከሥራ ውጭ እያደረጉ ነውና ይህንን ለሚመለከታቸው ሥራ አጥተው ለሚንከራተቱ ወንድሞችና እህቶች እናጋራ።መረዳዳት መተሳሰብ ከዚህ ይጀምራልና።
إظهار الكل...
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
ተተኪ ባለሙያ አሰልጥኖ ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ ___ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ በስሩ ላሉ የስኳር ፋብሪካዎች ምሩቃንን በሚከተሉት የሙያ ዘርፎች አወዳድሮ ከመለመለ በኋላ ለ4 ወራት የንድፈ-ሀሳብ እና የተግባር ሥልጠና በመስጠት በመስኩ ብቁ የሆኑትን ምሩቃን በጀማሪ ባለሙያነት (ሰልጣኝነት) መቅጠር ይፈልጋል፡፡ በውድድሩ መሳተፍ የሚችሉ አመልካቾች ቀጥሎ በቀረቡት መንገዶች መላክ የሚችሉ ሲሆን (Online)የሚልኩ ይበልጥ ይበረታታሉ፡፡ ____ 1. https://forms.gle/BdywJESTBXRusfuy7 (Online)የሚያመለክቱ አመልካቾች የሚልኳቸውን መረጃዎች ከ1ገፅ ያልበለጠ የተጠቃለለ የግል ሁኔታ መግለጫ (CV) በPDF ወይንም .Doc (upload) በማድረግ መላክ ይኖርባቸዋል፡፡ 2. በግንባር/በወኪል የሚያመለክቱ አመልካቾች ማስረጃቸውን ዋናውንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ከ(CV) የግል ሁኔታ መግለጫ እና ማመልከቻ ጋር በማቅረብ ከማክሰኞ ሐምሌ 9 2016 ዓ.ም ጀምሮ መመዝገብ ይችላሉ፡፡ ማሳሰቢያ፦ የስራ ቀን ከሰኞ እሰከ አርብ ከጠዋቱ 2፡00 እሰከ 11 ሰአት መሆኑን እናሳውቃለን
إظهار الكل...
👍 1
ብፁዐን ሊቃነ ጳጳስት አባቶቼን አንድ ልጅ አባቱን በፍቅርና በትህትና ግብረመልስ እንደሚያቀርብለት ሁሉ በሹክሹክታ ያይደለ በአደባባይና በግልጸጽ እነሆ እወቅሳለሁ፦ ባለፈፉት 50 ዓመታት በቀጥታና በግልጽ የቤተክረሰስቲያንን ቀኖና በተለይ ክብረ ክህነትን፣ ልዕልና ሲኖዶስንና የምእመናን በክርስቶስ አንድመሆን የሚፈታተኑ አያሌ ነገሮች በዐይናችሁ ፊት ተፈጽሟል። የሩቁን ትተን የቅርብ ዘመኑን እንኳ ብንመረምር  በሚገባ ፍጥነት እርማት አትመስዱም፣ የሚመለሰውን መልሶ የሚያምፀውን አታወግዙም። በዚህ መሠረት በዝምታችሁ ተበረታትቶ ወደ ከፍተኛ ጥፋት የተሸጋገሩና ልማድና ሕግ እሽከመሆን የደረሱ ክፋቶች በዝተዋል። በምእመናን ከሚታወቁት መካከል ጥቂቶቹን ለምሳሌ:- 1) ከሲኖዶስ ጉባኤ ተስፈንጥረው ወጥተው በጀዋር የዘሮኝችና አሳዳጆች የፖለቲካ ቡድን ቴሌቪዥን ላይ "የተያዘ ክህነት የለም፣ ሥራችሁን ቀጥሉ" በማለት የቋሚ ሲኖዶሱን ውሳኔ በፖለቲካ የሻሩትን የቀድሞ አቡነ ሳዊሮስ፣ ዜና ማርቆስና ፣ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ላይ ምንም እርምጃ አልወሰዳችሁም 2) በኦሮሚያ ክልል የፖለቲካ ጉባኤ ላይ በአደባባይ "ለምንሊክ ተፈናቃይና ለማኝ  ቀያችሁን ጥላችሁ የሄዳችሁ እናንተ ናችሁ ---- ታቦት ወደ ሰሜን አይወርድም እንዴ? ለምን እኛን "አገሌዎችን ይወደናል?" እያለ ጎሣን እየቀደሰ ሃይማኖትን እያረከሰ ዘረኝነት በከደባባይ የሰበከ ቄስ በላይን አልቀጣችሁም 3) በዘር ፖለቲካ የሚጨፈጨፈውን ክርስቲያን የበለጠ ለማስጨረስ በዘር ፖለቲካ አገልጋይነት ዓለም ያወቀውን እና "በኦሚያ ሰው የሚሞተው እምዬ ምኒልክ እያለ እንጂ ክርስቶስን ብሎ የሞተ የለም" ብሎ የሰበከውንና የአሁኑን የብልጽግና ፓርቲ የጎሣ ሲኖዶስ በውጭ አገር ድጋፍ የሚያሰባስብ "ቄስ" ሳሙዔል ብርሃኑ አልተቀጣም 4) በዘረኝነች አብዶ የትግራይን ኦርቶዶክሳዊያን በማሳሳትና የወያኔን የዘረኝነት ነቀርሳ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ለማድረግ ለዓመታ የሚደክመውን "አባ" ሠረቀ ብርሃን ምንም አልተባለም 5) በትግራይ ቤተክነት ሆነናል በማለት ክርስቶስን ሳይሆን የጎሣን ፖለቲካ የሚያገለግሉ ጳጳሳትና ካህናት አልተቆነጠጡም 6) በዓመት የተመዘገበ ግማሽ ሚሊዮን  ሕፃናትን በውርጃ እንገድላለን። ሲኖዶሱ በግልጽ ይህ በአደባባይ ቀኖናችንን ጠቅሶ አላወገዘንም 7) አዲስ አበባ ውስጥ ብቻ በመረብ ላይ መረጃው የወጣ 60ሺ ሰዶማዊ አለ። ይህ ግልጽ ተግሣጽ፣ የንስሐ ጥሪና ውገዘት ተላልፎበት ምመናን አልተጠነቀቅንም 8) 65 በመቶ ወጣ በ16 ዓመቱ በዝሙት ይጠመዳል። ሲኖዶሱ ስለዘመኑ ወጣቶችና ቤተሰብ ምንም አላለም። 9) ትዳር እንደ አሕዛብ ለተፈቀደ ሩካቤ ሆኖ ክርስቲያናዊ ትርጉሙን አጥቷል 10) ክርስቲያኖች በዘረኛ ፓርቲዎች ሥር እየተደራጁ ሲፋጁና ጥላቻ እንደ እሣት ሲንቀለቀል ሲኖዶሱ የዚህን አይነት ፖለቲካ የሚከተሉና የሚመሩ የጥምቀት ልጆች አላወገዘም። ---- ወዘተ። ይህ ተጠራቅሞ በእኛ በምእመናን የኃጢአትና የርኲሰት ሕይወት ጋር ተደምሮ ጎርፎ ሆኖ እያጠፋን ነው። አሁን አባቶች ይህን የሁላችንንም የቀኖና ጥሰትና በግልጽ እንደ ሕዝብና መሪዎች የፈጸምነውን ክፋት ዘርዝራችሁ በትምህርትና በውግዘት ከጠፋንበት እንድተጥሩንና ከሞት የማያተርፈን መሞጋገሱን ለጊዜው ብንገታው ይበጀናል። ሞትን የሚያመጣ ዝምታና የጥፋት ሰላም ምናልባት የሚወደደው  ሥጋዊ ድሎትና የምቾት ኑሮ አደንዝዞ የነፍስን ነገር ላስረሳው  ቁስ አምላኪ እንጂ  የክርስቶስን አደራ ለተቀበሉትና ዓለምን ለናቁት አይሆንም። ሌላው ቀርቶ ምእመንም ከነፍሱ ነገር የሚበልጥበት ሊኖር እንደማይገባ አስተምህራችሁ በዓለም ውስጥ የትርህምትና የቅድስና ሕይወት እንዲኖር መመራት ይገባል ወቀሳዬን ፈጽሜአለሁ። ተግባራዊ ድርሻው የአባቶች ነው። አንድም በተለመደው መቀጠል ወይንም እውነታውን ተጋፍጦ የተጠራንበት የክርስትናን ስሟን በሚመጥን መልክ እንድንገለጥ ማድረግ።  ይህን እንድጽፍ ያነሳሳኝ ይህ መልእክት ነው 😃👉 https://l.kphx.net/s?d=5661582271829333716&extra=Q1RSWT1FVCZMTkc9YW0=&g=c82b378cb8975fbf75b15afb810fac8a
إظهار الكل...
በሰሜን አሜሪካ የአዲሱ ሲኖዶስ አስተባባሪ ኮሚቴ ሊቀመንበር ቄስ ሳሙኤል ጀቤሳ በፊንፊኔ እና አካባቢው የሚኖሩ የኦሮሞና ሌሎች ብሄር ብሄረሰቦች ተወላጆች በነቂስ ወጥተው አዲሱን ሲኖዶስ እንዲደግፉ ጥሪ አቀረቡ።

00:57
Video unavailable
አምስቱ የጎሣ ጳጳሳት አዕማደ ምሥጢራት:- የሕወሃት እና የኦነግ-ኦሮሙማ/ብሎጽግና  ጳጳስ ለመሆን ማሟላት ከሚገባህ መስፈርት መካከል 1) በጥምቀት ሰው ሁሉ ከሥላሴ በመወለድ አንድ አዲስ ዘር መሆኑን በመካድ ሰዎችን በነገድና በቋንቋ የሚለያዩና የሚበላለጡ መሆናቸውን ማመን እና የሐዋርያት ቀኖናን መናድ 2) አማራ የተባለ ነገድ መጥላት 3) የኢትዮጵያን ረዥምና አዎንታዊ ታሪክ በጎሣ ርእዮተ ዓለም አንጻር በሐሰት ትርክት  መቀየርን መቀበል 4) ክብረ-ሰብእ ተጨፍሎቆ በክብረ ጎሣ/ብሔረሰብእ  መቀየሩን ማመን 5)  ታላቋቋን አገር በትኖ በአገር ውስጥ አገራት ለመፍጠር አማራና ኦርቶዶክስ ክርስትናን ማጥቃት ናቸው መምህር ፋንታሁን ዋቄ
إظهار الكل...
2.15 MB
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
  • Photo unavailable
በዚህ ዘመን ኢትዮጵያን "ቅድስት ሀገር ፥የእመቤታችን የአሥራት ሀገር" እያሉ የሚጠሩአትን ሰዎች ሳይ እገረማለሁ።ኢትዮጵያ ከቅድስና ርቃ በልጆችዋ ደም የቆሸሸች ሀገር ሆናለች።ከቀድሞ ልዕልናዋ ወርዳለች።የእመቤታችን አሥራት ሀገር የሚለውም አሁን አይገባትም።በልጅዋ አምላክነት የሚያምኑ በምልጃዋ የሚተማመኑትን እያሳደደች ነውና።አሁን ያለችው ኢትዮጵያ የቀድሞዋ ኢትዮጵያ አይደለችም።በአጥፊዎች ርዕዮት የተቃኘች ኢትዮጵያ ናት።መፍትሔው ከእጃችን ነው ።ወደ ቀድሞ ልዕልናዋ ትመለስ ዘንድ መሥራት ያስፈልጋል።በከንቱ መመጻደቅና በባዶ መፎከር አንድ እርምጃ ወደ ፊት እንደማያራምደን ማወቅ አለብን
إظهار الكل...
በዚህ ዘመን ኢትዮጵያን "ቅድስት ሀገር ፥የእመቤታችን የአሥራት ሀገር" እያሉ የሚጠሩአትን ሰዎች ሳይ እገረምረማለሁ።ኢትዮጵያ ከቅድስና ርቃ በልጆችዋ ደም የቆሸሸች ሀገር ሆናለች።ከቀድሞ ልዕልናዋ ወርዳለች።የእመቤታችን አሥራት ሀገር የሚለውም አሁን አይገባትም።በልጅዋ አምላክነት የሚያምኑ በምልጃዋ የሚተማመኑትን እያሳደደች ነውና።አሁን ያለችው ኢትዮጵያ የቀድሞዋ ኢትዮጵያ አይደለችም።
إظهار الكل...
01:03
Video unavailable
እግዚአብሔርን የኢትዮጵያ ብቻ አምላክ ማድረግ አደገኛ ነው #ዲያቆን_ያረጋል_አበጋዝ
إظهار الكل...
36.95 MB
Photo unavailable
የብልጽግና ከፍተኛ ባለሰይጣናት ከዐብይ ጋር በገነት መካከል ሲመላለሱ😄😄
إظهار الكل...
00:34
Video unavailable
ጉዞችን ፦ከሐዋርያዊነት ወደ ኢሐዋርያዊት፥ከክርስትና ወደ ዓለማዊ ፥ከልዕልና ወደ ዝቅጠት፥ከአማኒነት ወደ ኢአማንነት፥ነፍሳትን ከማዳን ወደ ማጥፋት።ይኽ ቅዱሱን ሥርዐት ጵጵስናን ለማዋረድ እየተፈጸመ ያለ ደባ ነው።ከዚህ ዉድቀታችንና ዉርደታችንን ለመዳን መፍትሔው ቤተ ክርስቲያንን ከኢአማንያን ቅኝ ገዢዎች ነጻ ማውጣት ነው።
إظهار الكل...
33.13 MB
اختر خطة مختلفة

تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.