🅟︎🅘︎🅒︎'🅢︎ & 🅠︎🅤︎🅞︎🅣︎🅔︎ ✌︎
u can get ☟︎︎︎ ☞︎︎︎ couple pics 👩❤️💋👨 ☞︎︎︎ quotes ❤️ ☞︎︎︎ poems 😘 ☞︎︎video😋 Don' leave 🥺 DONT FORGET TO FETA 😝
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
179
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
00:15
Video unavailableShow in Telegram
for more
☟︎︎︎☟︎︎︎☟︎︎︎☟︎︎︎☟︎︎︎
😂 @sprofile_pics 😂
@sprofile_pics 😂😂
86e5a9c07ffa4d28a03d61ae58d796f8.mp42.85 MB
Repost from ስልክ መግዥና መሸጫ ቁጥር 3
ሰበር መረጃ‼
===========
(የደሴው ገብርዔል ቤተ ክርስቲያን ከተቀነባበረ ጥቃት መትረፉ ተሰማ!)
||
✍ ያለፈው ጁሙዓህ በርካታ የደሴ ሙስሊም ማኅበረሰቦች በዐረብ ገንዳ መስጅድ ተገኝተው በታጠቁ ክርስቲያን አሸባሪዎች የሽብር ጥቃት ስለተፈጸመባቸው የጎንደር ሙስሊም ወገኖቻቸው እየተመካከሩ ሳለ አንድ ግለሰብ «እኛ ለዚያ አጸፋ ቤተ ክርስቲያን አናቃጥልም፣ ክርስቲያን አንገድልም፣ እስልምናን ወደው ካመኑበት ገብርዔል ቤተ ክርስቲያን ራሱ ወደ መስጅድነት ይቀዬር ይሆናል!» የሚል ይዘት ያለው መልዕክት መድረክ ላይ አስተላልፎ ነበር። ይሄውም ተገቢ ካልሆነ በሚል ተሰግቶ እዛው መድረክ ላይ እርምት ቢደረግበትም፤ ይህንን ሃሳብ ከአውዱና ከይዘቱ በወጣ መልኩ ጽንፈኞቹ በማኅበራዊ ሚዲያ «ገብርዔል ቤተ ክርስቲያንን መስጅድ እናደርገዋለን ብለዋል ሙስሊሞች፣ ክርስቲያን ተነስ፣ ንቃ!…!» በማለት ዘመቻ ከፍተው ነበር።
ያንን ዘመቻ ከከፈቱ በኋላ ቀጣዩንና ዋናውን አላማቸውን ለማሳካት ቤተ ክርስቲያኑን አቃጥለው «ሙስሊሞች ባለፈ እንደዛቱት፤ ይሄው ዛሬ አቃጠሉት!» ብለው ለማስወራት ይህንን ድራማ ሠሩና እርስ በርሳቸው እንዲጠላለፉ አላህ አደረጋቸው።
በደሴ ከተማ ገብርዔል ቤተክርስቲያን የእቃ ግምዣ ቤት ኃላፊው በሌሊት ገብቶ ስቶሩን ለማቃጠል ሲሞክር ተደርሶበታል።
ሰሞኑን በማኅበራዊ ሚድያ ሲዘዋወር እንደነበረው በደሴ ከተማ ዐረብ ገንዳ መስጅድ አንድ ግለሰብ የሰጠውን አስተያየት እንደመነሻ በማድረግ አጋጣሚውን በመጠቀም የእምነት ተቋማት ላይ ጥቃት ሊያደርሱ እንደተሰማሩ ማኅበረሰቡ ከዒድ በፊት መረጃውን አጋርቶ ነበር።
ባሳለፍነው ሰኞ ሌሊት በደሴ ከተማ ገብርዔል ቤተክርስቲያን አንድ አስገራሚ ወንጀል ተፈፅሟል።
ጉዳዩ እንድህ ነው፦ የቤተክርስቲያኑ የእቃ ግምዣ ቤት ኃላፊው ከግጭት ነጋደወች ጋር በመምከር አንድ ነገር ያስባል። በቤተክርስቲያኑ ስቶር የተቀመጠ የቤተ ክርስቲያኑን የተለያዩ ንብረቶች በእሳት በማጋየት «ሙስሊሞች አቃጠሉት!» ለማለት በሌሊት ይህን ተልዕኮ ለመፈፀም ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ተደብቀው ስቶር ገብተው ይህን እኮይ በመፈፀም ላይ ሳሉ ዘበኞች ይደርሳሉ። ቀድሞ የደረሰውን ዘበኛ ክፉኛ ይደበድቡታል፤ ሚስጥር እንዳያወጣ። የሞተ መስሏቸው ትተውት ወደ ሥራቸው ሲመለሰሱ ሌሎቹም ሰወች ይደርሳሉ።
የደረሱት ሰወች ቀድመው በመቀጣጠል ላይ ያለውን እሳት ያጠፋሉ፣ እሳቱን ካጠፉ በኋላ ዙሪያውን ሲቃኙ ዘበኛው ተመቶ ወድቆ አገኙ። እሱን ወደ ሆስፒታል በመውሰድ ለሚመለከተው የቤተ ክርስቲያኑ ኃላፊወች አሳውቀው ያድራሉ።
በጥልቆ (በምሳር) የተመታው ዘበኛ በአሁኑ ሰዐት ክፉኛ ተጎድቶ ሆስፒታል ይገኛል።
ይህ አይነት ወንጀል የሚፈፀመው በጥቂት የወስጥ ሠራተኞች ብቻ ነው። ወሬ ከበዛ ሚስጥር እንዳይባክን በሚል ስጋት! የዛሬ 2 አመት ኮምቦልቻ ላይ ይህ ድርጊት ተፈፅሞ በህዝብ ርብርብ ሊድን ችሏል። ዘንድሮም አጋጣሞውን ተጠቅመው እኩይ አላማቸውን ሊፈጽሙ ሲሉ አላህ አዋርዷቸዋል። አሁን ነገሩ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ቢደበቅም እንደምንም መረጃው ከእጃችን ላይ ሊወድቅ ችሏል። አላህ ያዋረደውን ማንም ከፍ አያደርገውና!
ነገም ሌሎች ቤተ እምነቶች ላይ ይህ ድርጊት ሊፈፀም ስለሚችል መንግስት የመጠበቅ ኃላፊነት አለበት! ከኛ በኩል እንደነርሱ የሚያቃጥል ጠፍቶ እኩይ አላማቸው ሳይሳካ የቀረ ጊዜ ራሳቸው አቃጥለው በኛ የማመካኘትን ስልት ቀይሰዋል። ካዋጣቸው ያንድዱት። በጉራጌ ዞንም ሁለት ክርስቲያኖች የቤተ ክርስቲያን መስኮት ሰብረው ሊዘርፉ ሲሉ ሁለት ሙስሊም ወንድማማቾች ደርሰው ለፖሊስ እንደሰጧቸው ዛሬ ተዘግቧል።
ሁሉም ሙስሊም ማኅበረሰብ በየ አካባቢው ከጸጥታ አካላት ጋር ተናቦ ከራሱ ንብረትና መስጅድ ባሻገር የነርሱንም ቤተ እምነት በመጠበቅ የነዚህን ግጭት የጠማቸውን ክልፍልፎች ሴራ ማክሸፍ አለበት።
አላህ ለነርሱም ሂዳያና ቀና ልቦና ይስጣቸው፣ ለኛም ጽናትን ይስጠን፣ ሃገራችንንም ሰላም ያድርግልን።
★
(ተመሳሳይ ክስተቶች በየቦታው ሊኖሩ ስለሚችሉ ይህን መረጃ በደንብ አሰራጩት!)
https://t.me/+U3TA8eBJsQn3uSRN
(ᗒ @sprofile_pics ᗕ)
እስቲ አሚን በይ ልመርቅሽ
:
ካዲስ ጀንጃኝ ከሆነ አዛ
ማሬ ፣ ውዴ ከሚያበዛ
ይጠብቅሽ ከሞዛዛ
ስልክ ቁጥር ላኪ ከሚል
ቢሰጡትም ከማይደውል
በባዶ አንጀት ከሚያደርቅሽ
ልብ አውላቂ ይጠብቅሽ
በይ አሚን በይ ልመርቅሽ
sprofile_pics 😂😂😂
Grade ያበላሸብህ ቲቸር ሐኪም ሆነህ ቶንሲል አሞት አንተጋ ሲመጣ... .
💉💉💉
#የልብ_ህመም ስላለብህ የጭንቅላት #ካንሰር እንዳይዝህ #የኩላሊት ንቅለ ተካላ ታረጋለህ መጀመሪያ ግን ህመሙ እንዳይሰማህ #እግርህ ይቆረጣል🤣😂😎
👇👇👇👇
@sprofile_pics have a good day❤️
👆👆👆👆
☞︎︎︎ @sprofile_pics ☜︎︎︎ 😊
I believe that imagination is stronger than knowledge — myth is more potent than history — dreams are more powerful than facts — hope always triumphs over experience — laughter is the cure for grief — love is stronger than death.
© Robert Fulghum
Have a great night fam ❤️
☞︎︎︎ @sprofile_pics ☜︎︎︎
Share and support us 🥺
𓂸 @sprofile_pics 𓂺
"መልካም #ጓደኛ የበረሀ ጥላ ነው" እንደሚባለው ሁሉ በህይወትህ ውስጥ አንድ ጥሩ ጉዋደኛ ማፍራትህን አትርሳ፡፡
አንተም ጥሩ ጉዋደኛ ሁን፡፡ በተደሰትክ ሰዓት ብቻ ሳይሆን በተጨነክ እና ባዘንክ ሰዓት ጭምር ከጎንህ ሚሆንልህ እውነተኛ ጉዋደኛህ ነውና አጥብቀህ ያዘው፡፡"
👇👇👇👇
@sprofile_pics have a good day❤️
👆👆👆👆
𓂸@sprofile_pics𓂺
የልብህን ቁስል ትተው የደረትህን ንቅሳት ያደንቃሉ ፤ የጭንቅላትህን ዋጋ በኮፍያህ ይተምኑሃል፤ ጫማ ከሌለህ እግርህ አይታይም ፤ መከራ ተሸክሞ ሲኖር ያላዩትን ትክሻ ኮት ሲለብስ ያጨበጭቡለታል!
ታሪክህን ጨርቅህ ላይ ..... ስምህን ልብስህ ላይ ለማንበብ ይሽቀዳደማሉ ።
❤️ "እኔ ታናሽነቴን አልረሳም፤ ማወቄም አያመፃድቀኝም።" ያለው ማን ነበር?
ጀግና ማለት ታግሎ የጣለ ሳይሆን ታግሶ ያለፈ ነው ።
ወንድሜ ሆይ ሁሌም ራስህን ተመልከት!!
የምትወድቀው ሌላውን ለመጣል የሞከርክ ቀን ነው።
ልትጥለው የሞከርከው ሰው ግን ገልብጦህ ከላይ ሁኖ ታገኘዋለህ ሁሉንም በገንዘብ እገዘዋለሁ ብለህ አታስብ። በገንዘብ የምትገዛው ርካሹን ነገር እንጅ ውድ ነገሮች የዋጋ ተመን የላቸውም።
·
·
(ይላል የሆነ ሰው)
Have a great day fam ❤️
Share and support us 🥺
ይቀላቀሉን👇
@sprofile_pics
(●@sprofile_pics ●)
😤Weak people REVENGE
😑strong people FORGIVE
😇Intelligent ones IGNORE
Have a great night fam ❤️
For more @sprofile_pics😎
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.