اَلَنِسِاَء اَلَسِلَفَیَاتِّ
@እሙ አብደላህ semira@ ይቺ ቻናል ሰለፋይ እህቶቺን የተመለከተ አህካም የሚላክባት ቻናል ነቺ ፈተዋ ነሲሀ ሰለ ትዳር ሊሎቺም القناة تعليم المرأة المسلمة لدينها من خلال فتاوى العلماء من عقيدة و عبادات وفق الكتاب و السنة و على منهج السلف الصالیح https://t.me/joinchat/AAAAAE23jlHeZl_vUEQarA
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
499
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
➷#ከሰሃቦች_ማኅደር ⤵️
ـ آداب الصحبة عند السلف
የጓደኝነት ስርዓት በሠለፎች ዘንድ
قال ابن مسعود رضي الله عنه:
አሏህ ስራውን ይውደድለትና ዓብደሏህ
ኢብኑ መስዑድ እንዲህ ይለናል☞
- كنا إذا افتقدنا الأخ أتيناه
● فإن كان مريضا كانت عيادة
● وإن كان مشغولا كانت عونا
● وإن كان غير ذلك كانت زيارة .
👥« ወንድማችንን ከመሃከላችን ካጣነው
ያለበት እንሄዳለን
※ ታምሞ ካገኘነው ጉዟችን ህመምተኛ
ጥየቃ ይሆናል።
※ በሆነ ጉዳይ ተወጥሮ ከሆነ እሱ ዘንድ
መሄዳችን ልናግዘው ይሆናል።
※ ከዚህ ውጭ ከሆነም ባለበት መፈለጋችን
ዚያራ ይሆነናል።»
[ آداب الصحبة (107/1) ]
በማለት ሰሃቦች እርስ በርሳቸው ውብ በሆነ
ወንድማዊ ግንኙነት እንደኖሩ አውስተውናል።
🔅 👥 🔅
➴በዚህም መሰረት ጓደኝነት እንደቀላል ነገር
የሚታይ፣ ተገናኝተው ለተወሰነ ግዜ ያህል
የሆነን ጉዳይ አብረው አሳልፈው የመለያየት
ጉዳይ አለመሆኑ ግልፅ ይሆንልናል።
ይህ ጓደኝነት የተመሰረተው ጌታችን
በሚወድደው መንገድ ከሆነና
☞ ለሱ ስንል የተዋደድን፣
☞ ለሱም ስንል የተቀራረብን፣
☞ ለሱ ስንል የተረዳዳን ከሆነ
~ ጉድለቶቻችንን እንሞላላለን፣
~ እንከኖቻችንን እንሸፋፈናለን፣
~ ግድፈቶቻችንን እንተራረማለን፣
~ ለራሳችን የወደድነውን መልካም
ነገር ለሱም እናካፍላለን፣
~ የሚያራርቀን የህይወት መሰናክል
ቢፈጠር እንኳ እንደተዋደድን በፍቅር
እንፈላለጋለን።
~ በመጥፎ ነገር ላይም አንደጋገፍም፣
~ ለአላህ ስንል በመጥፎ ተግባሩ ልክ
እንጠላዋለን፣
~ በያለንበት ዱዓእ እንደራረጋለን፣
~ ስም ክብራችንን አንጎዳደፍም፣
~ በኸይር እየተዋወስን እንነፋፈቃለን፣
~ ኣንዳችን ላንዳችን ብርሃን ነንና ሁሌም
ከፊትለፊታችን ልንተጣጣ አንሻም።
➴በዚህም ውዴታ ሰበብ ነገ የአልረህማን
ጥላ እንጂ ምንም አይነት መጠለያ በሌለባት
የትንሳዔ ሜዳ ፀሃይ እጅግ በጣም ቀርባው
እያንዳንዱ ሰው እንደየ ወንጀሉና ማንነቱ ከግለቷና ቃጠሎዋ የተነሳ በላቡ ሲጠመቅ፤
ማምለጫ አጥቶ አይኑ ሲፈጥጥ፣ ሞትም ሆነ
ራስን በመሳት ከህመሙ ስቃይ መገላገል
በሌለባት እለት
በኢማሙ አህመድ ሙስነድ (16798) ስለ
ቂያም እለት የፀሃይ ቅርበት በሰፈረው
ሀዲስ መሰረት
⚠ገሚሱ እስከ ቁልጭምጭሚቱ፣ ሌላው
እስከ ጉልበቱ፣ ቀሪው እስከ እምብርቱ፣ እስከ
ብብቱ፣ እስከ አንገቱ፣ ብሎም እስከ ኣፉ እያለ
እስከነ አካቴው ሙሉ በሙሉ ከራሱ
በሚወርደው የላቡ ባህር ሲሰምጥ፤
➴#በቡኻሪ (2/144-174) ዘገባ እንዲሁም
በሙስሊም 1712 ዘገባዎችና በሌሎችም
በተዘገበው የሰባቱ በአሏህ ጥላ ስር የሚጠለሉ
ሰዎች ዝርዝር መሰረት ደግሞ ከዚህ የቃጠሎ
ስቃይ ድኖ በአሏህ ጥላ ስር ከሚጠለሉ
በተለያዩ የበጎ መስመሮች ከተመረጡ
ሙእሚኖች መካከል እኒያ ለአሏህ ብለው
ተዋድደው የዱንያ ጉዳይ ጣልቃ ገብቶባቸው
ተቀያይመው ያልተጠላሉ፣ እንደተፋቀሩ
በዚያው ላይ ሞት የለያቸው ሙስሊሞች አንዱ
ክፍል ናቸው።
ስለሆነም አሏህ ለሱ ስንል ተዋድደን
በዚያው መንገድ ላይ የምንዘልቅ፣
መጥላት የሚገባንንም ለነፍሲያችን
ሳይሆን ለሱ ስንል በልኩ የምንጠላው
ያድርገን እላለሁ።
والله أعلم وصلى الله على نبينا
محمد وعلى آله وصحبه وسلم!
↷⇣🌹⇣↷
➣https://t.me/umufewzan_alfewzan_talbetalelm2
«👑ሀያዕ የኢማን መመዘኛ🌺»
👑ሀያዕ " አይን" አፋርነት " መልክ ፣ ቢኖረው" ከየትኛዋም" ቆንጆ ሴት በላይ ፣ውብ ይሆን ነበር። ~ 🌸💎🌸~
https://t.me/umufewzan_alfewzan_talbetalelm2💎ڪـونےغاليـة عفيفة نقية🇸🇦
34160
26 ደቂቃ ያህል ብቻ ነው!!
الدرس_11_فقه_الطهارة_آداب_قضاء_الحاجة_2_ليلة_السبت_24_شوال_1442هـ.mp36.47 MB
11410
" اللهم انصر إخواننا المستضعفين في فلسطين ..
اللهم كن لهم هاديا وحافظا ومعيناً و نصيرا ..
اللهم عليك بالصهاينة الغاصبين فإنهم لا يعجزونك ..
17600
⬆️📍
قصة نوح مع ابنه
الشيخ /
صالح الفوزان حفظه الله
AUD-20161117-WA0002.mp32.52 MB
15910
#እናት ልጆቿን በመራገም ጉዳይ ችላ ማለቷ ፍርዱ ምንድን ነው❓
ጠያቂዋ ትላለች:-የተከበሩ ሸይኽ ሆይ እናት ልጆቿን እየተራገመች ከልቤ አይደለም ማለቷ ፍርዱ ምንድን ነው❓❓
#ሸይኹም_አሏህ_ይዘንላቸውና_መለሱ:-
እናት በልጆቿ ላይ የምታደርገው ዱዓ ተቀባይነት ይኖረዋል ተብሎ ይፈራል።
በልጆቿ ላይ ዱዓ በማድረግ ራሷን ማስለመድ የለባትም።እንዴውም የሚገባው ለልጆቿ መልካም ዱዓን ማድረግ ላይ ራሷን ማለማመድ ነው።ለምሳሌ ልጆቼ ሆይ الله يهديكم "አሏህ ይምራችሁ"ለምን ይሄን አደረግክ በማለት ይሄንን የመሳሰለ ልጆችን የሚጠቅም(የማይጎዳ)የሆነን ነገር ትናገር።የሰው ልጅ ራሱን መልካምና ጥሩ ንግግር ካስተማረ በዛው መልካም ንግግርን ይለምዳል(ይቀለዋል)።በቁጣ ጊዜ ምላሱን ሰማይ ድረስ የሚለቅ የሆነ ሰውእማ እርሱ ከዚያ በሗላ የሚያስቆጨውን ነገር ይናገራል።ለዚህች እናት የምመክረው ነገር ትልቅ የሆነ ጉጉትን መጓጓት አለባት ምላሷንና ንግግሯን በመቆጣጠር ላይ።
ሲቀጥል በእንደዚህ አይነት ዱዓ ላይ መለማመድ የለባትም።
13730
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.