ar
Feedback
Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

الذهاب إلى القناة على Telegram

የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

إظهار المزيد

📈 نظرة تحليلية على قناة تيليجرام Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት

تُعد قناة Finote Hiwot የቀጨኔ ደብረ ሰላም መድኀኔ ዓለምና ደብረ ትጉሃን ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት (@finotehiwott) في القطاع اللغوي Amharic لاعباً نشطاً. يضم المجتمع حالياً 15 399 مشتركاً، محتلاً المرتبة 5 564 في فئة الدين والقيم الروحية والمرتبة 2 183 في منطقة Ethiopia.

📊 مؤشرات الجمهور والحراك

منذ تأسيسه في невідомо، حقق المشروع نمواً سريعاً وجمع 15 399 مشتركاً.

بحسب آخر البيانات بتاريخ 30 يونيو, 2026، تحافظ القناة على نشاط مستقر. خلال آخر 30 يوماً تغيّر عدد الأعضاء بمقدار 21، وفي آخر 24 ساعة بمقدار 1، مع بقاء الوصول العام مرتفعاً.

  • حالة التحقق: غير موثّقة
  • معدل التفاعل (ER): يبلغ متوسط تفاعل الجمهور 21.61‎%. وخلال أول 24 ساعة من النشر يحصد المحتوى عادةً 10.23‎% من ردود الفعل نسبةً إلى إجمالي المشتركين.
  • وصول المنشورات: يحصل كل منشور على متوسط 3 327 مشاهدة. وخلال اليوم الأول يجمع عادةً 1 576 مشاهدة.
  • التفاعلات والاستجابة: يتفاعل الجمهور بانتظام؛ متوسط التفاعلات لكل منشور يبلغ 17.

📝 الوصف وسياسة المحتوى

يصف المؤلف القناة بأنها مساحة للتعبير عن الآراء الذاتية:
የቀጨኔ መድኃኔዓለም ፍኖተ ሕይወት ሰንበት ትምህርት ቤት ነሐሴ 26/ 1958 ዓ.ም ተመሠረተ።

بفضل وتيرة التحديث المرتفعة (أحدث البيانات بتاريخ 01 يوليو, 2026) تحافظ القناة على حداثتها ومستوى وصول مرتفع. وتُظهر التحليلات تفاعلاً نشطاً من الجمهور، ما يجعلها نقطة تأثير مهمة ضمن فئة الدين والقيم الروحية.

15 399
المشتركون
+124 ساعات
+307 أيام
+2130 أيام
أرشيف المشاركات
ኅዳር ፮፤ በግብፅ ሀገር ባለች ደብረ ቊስቋም ዋሻ ከ፫ ዓመት ከ፮ ወር ስደቷ ያረፈችበት፡፡ የቊስቋም ክብረ በዓል የሚከበርባቸው #ገዳማትና_አድባራት የተወሰኑት ፨ መንበረ ንግሥት ቊስቋም ማርያም_ቤ/ክ_፤ ዓመቱን ሙሉ ዝክር በማኅበረ_ሰላም መድኀኔዓለም የሚዘከርባት ቤ/ክ) 📍 ሽሮሜዳ (መነን) ቊስቋም፤ ፨ቃሊቲደብረ_ገነት_ቅዱስ_ሚካኤልና_ደብረ_ቊስቋም_ማርያም_ቤ/ክ፤ (ቃሊቲ ቊስቋም) 📍 ቦሌ /በቀለበት መንገድ/ ፨ ደብረ ናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ ቤ/ክ፤ 📍 /በቀለበት መንገድ.../ _________________ ፨ ኮልፌ ደብረ ብርሃን ቅድስት ሥላሴ ቤ/ክ፤በድርብነት፤ 📍 አጣና ተራ ..ጠሮ ፨ ጉለሌ ሸጎሌ ኪዳነ ምሕረት ቤ/ክ፤በድርብነት፤ 📍 ሸጎሌ ፨ ማኅደረ መለኮት ወይብላ ቅድስት ማርያም ቤ/ክ፤በድርብነት፤ 📍 (መርካቶ) → የሺ ደበሌ፡፡ ፨ ደብረ ኢያሪኮ መድኀኔ ዓለምና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፤በድርብነት፤ 📍 ላፍቶ፡፡ /በቀጨኔ ደ.ሰላም መድኀኔዓለምና ደ.ት.ቅ.ገብርኤል ቤ.ክ ፍኖተ ሕይወት ሰ.ት.ቤት የተዘጋጀ ::/ #share .Facebook... https://www.facebook.com/FinoteHiwotSundaySchool .YouTube... https://www.youtube.com/channel/UCWVKGH0mSJl47u44uopEb2w .Telegram... https://t.me/medihanaelem http://tiktok.com/@finotehiwot www.finotehiwotsundayschool.com #Share #like

የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው ወንድማችን ይሰሐቅ ወርቅዬ በምሥራቅና በኢትዮ ሱማሌ ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብጹዕ አቡነ መቃርዮስ #መጋቤ_ፍትሕ የሚለው የቤተክርስቲያን የማዕረግ ስ
+2
የሰንበት ት/ቤታችን አገልጋይ የሆነው ወንድማችን ይሰሐቅ ወርቅዬ በምሥራቅና በኢትዮ ሱማሌ ጅግጅጋ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ በብጹዕ አቡነ መቃርዮስ #መጋቤ_ፍትሕ የሚለው የቤተክርስቲያን የማዕረግ ስም ተሰጥቷቸዋል፡፡ ለሰ/ት/ቤታቸን ለደብራችን እና ለአካባቢያችን ላደረጉት አስተዎጽኦ መድኀኔዓለም ይክፈልልን ፡፡ ለመጋቤ ፍትሕ ይሰሐቅ ወርቅዬ መልካም የአገልግሎት ጊዜን ተመኝን!