JIMMA HIGH SCHOOL CHRISTIAN STUDENT FELLOWSHIP
الذهاب إلى القناة على Telegram
ሻሎም ይህ የጅማ ሀይስኩል ክርስቲያን ተማሪዎች ህብረት (Fellowship) ቻናል ነው ። በዚህ ቻናል የሚለቀቁ ነገሮች ፦ 🙏 የህብረቱ ሳምንታዊ ኘሮግራሞች 🙏 የልዩ ልዩ ፕሮግራም ማስታወቂያዎች 🙏 የህብረቱ የቲሞች እና የት/ቤት ማስታወቂያዎች 🙏አዳዲስ ማስታወቂያዎችን For More info @Yisakortkelu
إظهار المزيد373
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
-17 أيام
+2130 أيام
أرشيف المشاركات
በዛሬው እለት የነበረን የ2016 የትምህርት ዘመን የግማሽ አመት እረፍት ስልጠና እንዲህ አልፋል
“እርሱም በአንድ ስፍራ ይጸልይ ነበር፥ በጨረሰም ጊዜ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ፦ ጌታ ሆይ፥ ዮሐንስ ደቀ መዛሙርቱን እንዳስተማረ እንጸልይ ዘንድ አስተምረን አለው።”
— ሉቃስ 11፥1
ሰለም ቅዱሳን በ 2/06/2016 ዐ.ም
የነበረን በ ፀሎት team የተዘጋጀው ልዩ የፀሎት፣የአምልኮ፣ስለ ፀሎት የውይይት ጊዜ ከእንግዶች ጋር እና ማእድ የመጋራት
ጊዜ ነበር።
ይህን ላደረገው ለ እግዚአብሔር ክብር ይሁንለት
በ 1/06/2016 የነበረን የ አርብ program በ community fellowship
የጌታ ጸጋና ሰላም ምህረትና ፍቅር ይብዛላችሁ
ወድ የጂማ ክርስትያን ተማሪዎች እና ወዳጆች በሙሉ የካቲት 5-6-7 ጥዋት ከ 2:00 ጀምሮ እስከ 6:00 የትምህርትና የፀሎት ጊዜ ይኖረናል። በእለቱ የእግዚአሔርን ቃል ከመንፈስ ቅዱስ በልዩ መገለጥ እንማራለን።
በመሆኑም በዚህ የትምህርት እና የፀሎት ፕሮግራም ላይ ወዳጅ ጓደኞቻችሁን እየጋበዛችሁ እንድትመጡ በጌታ ፍቅር እንጠይቃለን
አድራሻ፦ሕዝብን ሁሉ ለክርስቶስ አጥቢያ ቤተ ክርስትያን
ማሳሰቢያ፦የመግያ ትኬት ሳይዙ መግባት አይቻልም
ማለትም መጸሐፍ ቅዱስና ማስታወሻ
ለበለጠ መረጃ፦0972245743 / 0964745982 ይደውሉ
እኖዳችኋለን!!!
በ 17/05/2016
ስለ ነበረን የ አርብ program ጌታን እያመሠገንን ያገለገላችሁ ሁለ የጌታ ፀጋ ይብዛላቹ
ዘኍልቁ 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ እግዚአብሔር ይባርክህ፥ ይጠብቅህም፤
²⁵ እግዚአብሔር ፊቱን ያብራልህ፥ ይራራልህም፤
²⁶ እግዚአብሔር ፊቱን ወደ አንተ ያንሣ፥ ሰላምንም ይስጥህ።
