Bahir dar ksc AA fans association
Bahir dar kenema sport club AA fans association
إظهار المزيدلم يتم تحديد البلدلم يتم تحديد اللغةالفئة غير محددة
203
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
የስፖርት ዞን ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ዕጩዎችAnonymous voting
- አማኑዔል ገብረ ሚካዔል - ቅዱስ ጊዮርጊስ
- ሙጂብ ቃሲም - ፋሲል ከነማ
- እብዱልከሪም ውርቁ - ወልቂጤ ከነማ
- ዳዊት ተፈራ - ሲዳማ ቡና
- ስንታየሁ መንግስቱ - ወላይታ ዲቻ
- ዳዋ ሆቴሳ - ሃድያ ሆሳና
- ፍፁም አለሙ - ባህር ዳር ከነማ
- አቡበክር ናስር - ኢትዮጵያ ቡና
- ረመዳን የሱፍ - ወልቂጤ ከነማ
- ጌታነህ ከበደ - ቅዱስ ጊዮርጊስ
የስፖርት ዞን ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ተጫዋች ዕጩዎችAnonymous voting
- መናፍ አወል - ባህር ዳር ከነማ
- አስራት ቱንጆ - ኢትዮጵያ ቡና
የስፖርት ዞን ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ኘሪሚየር ሊግ የአመቱ ምርጥ ደጋፊዎች ዕጩAnonymous voting
- ፋሲል ከነማ
- ቅዱስ ጊዩርጊስ
- ኢትዮጵያ ቡና
- ጂማ አባ ጅፋር
- ወላይታ ዲቻ
- ባህርዳር ከነማ
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃያ ሁለተኛ ሳምንት ጨዋታ
----------------------------
⚽️ ባሕርዳር ከነማ 🆚 ቅዱስ ጊዮርጊስ ⚽️
📆 ቅዳሜ ሚያዝያ 30
⏰ 9፡00
🏟 በሐዋሳ ስታዲየም ⛳️
---------------------------
🛡ድልና ስኬት ለጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከነማ
✅ 4
⛔️ 1
❌ 1
በአባልነት ተመዝግበው ክለብዎን ይደግፉ
-------------------------------
የባሕር ዳር ከነማ ስፖርት ክለብ ደጋፊዎች ማሕበር አዲስ አበባ ማስተባበሪያ አዲስ አበባ እና አካባቢው የሚገኙ ደጋፊዎችን በማስተባበር ከላባችንን ለማጠናከር እና የተለያዩ ስራዎችን ለመስራት እንቅስቃሴ ላይ ነው ፡፡
ስለዚህ እርስዎም ይህንን ለማገዝ ይምጡ ይመዝገቡ አብረን እንስራ ስንል ጥርያችንን እናስተላልፋለን ፡
የአባልነት ደረጃዎች
ፕላቲንየም 1000 ብር
ወርቅ 500 ብር
ብር 100 ብር
ዘንባባ 50 ብር
ሞገዱ 30 ብር
አንድ አባል የሚከፍለው ዝቅተኛው የስድስት ወር ክፍያ ነው ፡፡ አድራሻችን አዲሱ ገበያ ሸገር ግራንድ ሞል አንደኛ ፎቅ
---------------------------------
የባሕር ዳር ከነማ ስፖርት ክለብ የደጋፊዎች ማሕበር አዲስ አበባ ማስተባበሪያ
👍 2
የከፍተኛ ሊግ ውድድሮች ተጠናቀዋል ፡፡ —————————-
የ 2013 የከፍተኛ ሊግ ውድድሮች ባሳለፍነው ሳምንት ሲጠናቀቁ በውድድሩም መከላከያ አርባምንጭ እና አዲስ አበባ ከተማ ወደ 2014 ዓም ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ማደጋቸው ይታወሳል ፡፡
የባሕር ዳር ከነማ ስፖርት ክለብም ሊጉን ለተቀላቀሉ ክለቦች እንኳን ደስ ያላችሁ እያለ በሊጉ ላይ የሐገራንን ስፖርት ለማሳደግ በጋራ እንድምንሰራ በመተማመን ነው ፡፡
የባሕር ዳር ከነማ ስፖርት ክለብ
👍 4
“እርሱ ግን ስለ መተላለፋችን ቈሰለ፥ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፥ በእርሱም ቍስል እኛ ተፈወስን።”
— ኢሳይያስ 53፥5
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው በሠላም አደረሳችሁ ።
👍 1
አምስት ሚሊዮን ብር
በቅርቡ ስራ እንደሚጀምር የሚጠበቀው እና የሐገሪቱን ከ 50% የዘይት ፍላጎት እንሚሞላ የሚጠበቀው የግዙፉ WA ዘይት ፋብሪካ ባለቤትና በተለያዮ የበጎአድራጎት ተግባራት ላይ ቀድመው የሚገኙት ታዋቂው ባለሐብት ።
ባሕር ዳር ከነማ ራሱን በፋይናንስ ለማገዝ ባዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ላይ ከፊት ቀድመው ያስተባበሩት እና ትልቁን ገንዘብ ቃል የገቡት ባለ ፀጋ አ/ቶ ወርቁ አይተነው ቃል ከገቡት ብር ውስጥ 5 ሚልዮን ብሩን ገቢ አድርገዋል ።
ክለቡን ወደ ትልቅ ደረጃ ለማሸጋገር በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከጎናችን የሆኑትን አ/ቶ ወርቁ አይተነውን በክለባችን እና በመላው ደጋፊዎቻችን ስም ከልብ እናመሠግናለን ።
ሌሎች ባለሐብቶችም ስፓርቱን በማገዝ ይበልጥ እንድትሳተፉ ጥሪ እናቀርባለን
ደጋፊዎቻችን ሼር በማድረግ ምስጋናችንን እንግለፅ
ባሕር ዳር ከነማ ስፓርት ክለብ
🤗
👌 8
የጨዋታ ቀን
------------
የጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከነማ የድሬ ደዋ የመጨረሻ ጨዋታውን ዛሬ 10 ሰዓት ላይ ከሰበታ ከነማ ጋር ያደርጋል ፡፡
ከረዥም ያለመሸነፍ ጉዞ በኋላ በሃዋሳ ሽንፈትን ያስተናገዱት የጣና ሞገደቹ ከሽንፈት ለማገገም እና በፉክክሩ ለመቀጠል ዛሬ እጅግ ወሳኝ የሆነውን ጨዋታ ከሰበታ ጋር ያከናውናሉ ፡፡
ከኮቪድ ነጻ በሆነው ስብስብ ውስጥ የፍቅረሚካኤል በጉዳት የባየ ገዛሕኝ በ አምስት ቢጫ ካርድ አለመሰለፍ ተረጋግጧል ::
------------
ድልና ስኬት ለጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከነማ
✅ 7
⛔️
❌
ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሃያ አንደኛ ሳምንት ጨዋታ
----------------------------
⚽️ ባሕርዳር ከነማ 🆚 ሰበታ ከተማ ⚽️
📆 ሰኞ ሚያዝያ 18
⏰ 10፡00
🏟 በድሬ ደዋ ስታዲየም ⛳️
---------------------------
🛡ድልና ስኬት ለጣናው ሞገድ ባሕር ዳር ከነማ
✅ 7
⛔️
❌ 1
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.