Sunna@123abuta
★★★عن النبي صلی الله علیه وسلم أنه★★★ قال ★من دل علی خیر فله أجر فاعله★ ነብዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ አሉ፦ ★★★ወደ መልካም ነገር ያመላከተ ሰዉ በሰራው ሰው ልክ አጅር (ምንዳ) ያገኛል★★★ ማንኛውንም አስተያየት @a1b2u3t4a5
إظهار المزيد174
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
لا توجد بيانات7 أيام
لا توجد بيانات30 أيام
- المشتركون
- التغطية البريدية
- ER - نسبة المشاركة
جاري تحميل البيانات...
معدل نمو المشترك
جاري تحميل البيانات...
OIC በፍልስጤም ጉዳይ አስቸኳይ ስብሰባ ጠራ‼
=================================
«OIC calls emergency meeting on Palestine upon Saudi Arabia's request!»
||
✍ በጎርጎረሳውያኑ የዘመን ቀመር 1969 የተቋቋመው፣ ከአራት አህጉራት የተውጣጡ 57 አባል ሃገራት ያሉትና በዓለም ላይ ከተባበሩት መንግስታት (UN) ቀጥሎ ትልቁ ተቋም የሆነው የእስላማዊ ህብረት ተቋም (Organisation of Islamic Cooperation (OIC) [منظمة التعاون الإسلامي] የፍልስጤምን ጉዳይ በተመለከተ ከነገ በኋላ ለእሁድ May 16, 2021 G.C አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል።
ስብሰባው እንዲጠራ ያደረገችው ሳዑዲ ዓረቢያ ስትሆን፤ በዚህ ስብሰባ ላይ የሁሉም አባል ሃገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮች ይሳተፋሉ።
ተኩስ አቁም ስምምነት ይደረግ ዘንድ ለማሸማገል እስራኤል ቴልአቪቭ የገባው የግብፅ ልዑክ ምንም አይነት አውንታዊ ውጤት እንዳላገኘ አንድ የግብፅ የደህንነት ምንጭ ለDPA ተናግረዋል።
እስራኤል በጋዛ ሰርጥ ለጊዜውም እንኳን ቢሆን ተኩስ ይቆም ዘንድ የቀረቡትን ሃሰቦች በሙሉ ውድቅ አድርጋለች።
ከዚህ በኋላ ነው OIC ከፍልስጤም ጎን መቆም እንዳለባቸው በማመን ነው አስቸኳይ ስብሰባ የጠራው!
ምን አይነት ውሳኔ ያስተላልፉ ይሆን? የሚለውን አብረን የምናየው ይሆናል።
በጋዛ የሟቾች ቁጥር የጨመረ ሲሆን ከሰኞ ጀምሮ እስካሁን በትንሹ 119 ፍልስጥኤማውያን ተገድለዋል፤ 31ዱ ህፃናት ናቸው። 830 በላይ ሰዎች ተጎድተዋል።
በመቶዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ቤተሰቦች የእስራኤልን የአየር ጥቃት ሽሽት በሰሜን ጋዛ በUN ስር ባሉ ትምህርት ቤቶች ተጠልለዋል።
ግጭቱ ከጀመረ አንስቶ በእስራኤል በኩል አንድ የህንድ ዜጋ ጨምሮ 6 እስራኤላውያን ተገድለዋል፤ አንድ ህፃን ልጅ ይገኝበታል።
የምዕራባዊያን ሚዲያዎች አጉልተው የሚዘግቡት ይሄንን ነው። በደርዘን የሚገደሉት ፍልስጤማውያን ጉዳይ ግን ባላዬ ያልፉታል።
ለፍልስጤማውያን አላህ እርዳታውን ቅርብ ያድርግላቸው። በዱዓችን አንርሳቸው!
||
t.me/MuradTadesse
Murad Tadesse (Official Channel)✅☪🇪🇹
ትክክለኛው ኢስላማዊ አስተምህሮ፦ 1) ከቁርኣን፣ 2) ከሐዲሥ፣ [በሰለፎች አረዳድ] 3) ከታማኝ ዑለማዎችና 4) ከትክክለኛ ቂያስ ተጠናቅሮ ይቀርብበታል። √ አዳዲስና ወቅታዊ ኢስላማዊ የሆኑ ጉዳዮችም ይዳሰሳሉ። √ አላማዬ በዲኔ ላይ ያለውን የመረጃ ክፍተት መሙላት ነው። ማንኛውም አስተያዬት ሲኖራችሁ @Murad_Tadesse ላይ አስፍሩልኝ። ስህተትም ባያችሁ ጊዜ አርሙኝ። ጀዛኩሙል`ሏህ ኸይራ!
إظهار الكل...
በ ሳዳት ከማል አቡ ኑህ [ሀፊዘሁላህ]
👇👇👇
➺🇸🇦 t.me/SunahMedia
➺🇸🇦 t.me/SunahMedia
4_5794158628902537721.mp31.18 MB
የተራዊህ ሰላትን በምሰግድበት መስጂድ ውስጥ ከፊት ለፊቴ የሚሰግድን አንድ
ሰው ተመለከትኩ።ይህ ሰው በዳውን ሲንድረም(down syndrome) የጤና
እክል የተጠቃ ነበር።ሲሰግድ አንዳንዴ ከኢማሙ ቀድሞ ሩኩእ ያደርጋል።ሌላ
ጊዜም ከኢማሙ ቀድሞ ሱጁድ ያደርጋል።
ኢማሙ ከሩኩዕ ተነስቶ:-
"ሰሚዓላሁ ሊመን ሀሚደህ(አሏህ አመስጋኞቹን ሰማ:;)" ሲል
እሱ ድምፁን ከፍ አድርጎ:-"ስማኝ አምላኬ።ስማኝ አምላኬ ::"ይላል በተመስጦ።
በሱጁድ ወቅትም እንደመጀመሪያው በተመስጦ ድምፁን ከፍ አድርጎ:-
"አምሃኬ ሆይ! እወድሃለሁ።እወድሃለሁ።"ይላል።
ይህንን የልጁን ቃላት እየሰማሁ ሰላቴን ጨረስኩ።ከአይኔ የሚፈሰው እምባ ግን
አልተቋረጠም ነበር።ይህን የተመለከተው ወዳጄ:-
"ምን ሆነህ ነው?" ሲል ጠየቀኝ።
እኔም፦"አሏህን እንደምታየው አድርገህ ተገዛው" የሚለውን ስሜት በዚህ ሰው
ላይ ታያለህ።ይህ ልቡ እንደ መቄ ላባ፤ነገረ ስራው እንደ ህፃን የሆነ
ሰው፤ከአምላኩ ጋር ሲሆን አምላኩን እንደሚያይ ሰው ነበር ስሜቱ።
©አንድ ፀሃፊ ፅፎት ካገኘሁት
*📢ታላቅ የረመዷን አቀባበል ደዕዋና የመጽሐፍ ማስተዋወቂያ ፕሮግራም*
🔖ቦታ ፉሪ በድር መስጂድ
⏰ቀንና ሰዓት
ነገ እሁድ ሚያዚያ 3/2013 ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ እስከ ዙህር ድረስ
🏷️ርዕስ
1/ *"የፆም አንቀጾች ትንታኔ"*
በኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም
2/ *"የፆመኛ ስነምግባር*
በኡስታዝ ሃሺም አሕመድ
3 */ "ፆም፣ ዓይነት፣ ህግጋትና* *ትሩፋት"* በሚል ርዕስ በኡስታዝ አሕመድ ሸይኽ ኣደም የተዘጋጀውን መጽሐፍ ማስታዋወቅና ገበያ ላይ ማዋል።
*@ዛዱል መዓድ*
እንኳን ሊቀሩ ቢያረፍዱ የሚቆጩበት #የፊታችን እሁድ #ሚያዝያ 3 በመስጂዳችን #ልዩ የረመዷን መቀበያ ዝግጅት ተደግሷል።
#እናስታውስዎ
#በዕለቱም ታላላቅ መሻኢኮችና ዳኢዎች ይገኛሉ #ረመዷንን በተመለከተ ልዩ #የፈትዋ መድረክ በታላቁ ዓሊም በሸኽ ሙሀመድ ሀሚዲን ይቀርባል
#የረመዷንን ወር የሚያስታውሱ ጣፋጭ ሙሀደራዎችና ከልዪ ልዩ ዝግጅቶች ጋር ተሰናድተዋል እንዳያመልጥዎ ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ መምጣት ብቻ ለሴቶችም በቂ ቦታ አለን
#ሚያዝያ 3 እንገናኝ
እሁድ የካቲት 21-6-13 ልዩ መድረክ በሸይኽ ሆጀሌ መስጂድ ተዘጋጅቶዋል።
እንዳትቀሩ.........
@ALLAHENTEBEKEWW
▶️ የረመዳንን መድረስ አስመልክቶ ታላቁ የዘመናችን ሸይኽ ዶ/ር ሷሊሕ ኢብኑ ፈውዛን አል ፈውዛን ሐፊዘሁሏሁ ወረዓሁ የሰጡት ልባዊ ምክር!!
Share በማድረግ ለወዳጅ ዘመድዎ ያጋሩ
የYoutube ቻናላችንን Subscribe በማድረግ በየጊዜው የሚለቀቁ አስተማሪ የሆኑ ትምህርቶችን ይከታተሉ :-
http://bit.ly/sunnahtube
የፌስቡክ ገፅ :-
https://www.facebook.com/Sunnahtube1
ቴሌግራም :-
https://t.me/sunnahtube
ትዊተር:-
https://twitter.com/Sunnahtube
@sunnahtube
164070784_457534462153321_1092431799539651119_n.mp45.79 MB
اختر خطة مختلفة
تسمح خطتك الحالية بتحليلات لما لا يزيد عن 5 قنوات. للحصول على المزيد، يُرجى اختيار خطة مختلفة.